Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አፍሌክስ አፍሪካዊ ተቋም መሆኑን በተግባር ያስመሰከረበት ዕለት
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታን በመዘከር የአህጉሪቷን ችግሮች እና የመፍትሄ ሀሳቦች የተመላከተበት
አፍሪካውያን ወጣቶች ስለ መፃኢ እድሎቻቸው የመከሩበት ልዩ ኮንፈረንስ
አፍሪካውያን እህትማማቾችና ወንድማማቾች በአፍሪካዊቷ ዳቮስ ሱሉልታ በጋራ የመከሩበትን ጉባኤ ሙሉ
ቪዲዮ በአፍሌክስ ፌስቡክ ገፅ እና ዩቱዩብ ቻናል በቅርቡ ይጠብቁ!!
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታን በመዘከር የአህጉሪቷን ችግሮች እና የመፍትሄ ሀሳቦች የተመላከተበት
አፍሪካውያን ወጣቶች ስለ መፃኢ እድሎቻቸው የመከሩበት ልዩ ኮንፈረንስ
አፍሪካውያን እህትማማቾችና ወንድማማቾች በአፍሪካዊቷ ዳቮስ ሱሉልታ በጋራ የመከሩበትን ጉባኤ ሙሉ
ቪዲዮ በአፍሌክስ ፌስቡክ ገፅ እና ዩቱዩብ ቻናል በቅርቡ ይጠብቁ!!
#የኢትዮጵያ_ወደብ_አልባነትን_አምኖ_የተቀበለ_ትውልድ_ወደ_ወደብ_ያስፈልገናል_የሚል_እምነት በአፍሌክስ ፕሬዚደንት ዛዲግ አብርሃ
👉 ግዛቶች የሚወድቁትም የሚነሱትም በመሬት በባህር እና በጎረቤት ሃገራት አማካይነት ነው
👉 የሰው ልጅ አዲስ አለም እየፈጠረ ነው
👉 የባህር በርን የበለጠ አስፈላጊ የሚያደርገው ለቀውስ የማይበገር መሆኑ ነው
👉 የባህር በር ሲኖር የሰብአዊ እርዳታ በፍጥነት እንዲደርስ ያደርጋል
👉 ስትራቴጂክ ወደብ የተፅእኖ ማዕከል ነው
👉 ወደብ አልባ መሆናችን ሊያስቆጣን ብቻ
ሳይሆን መልሰን ስለማግኘት ማሰብ አለብን
👉 የባህር በር አልባ ሀገራት ማደግ እና መበልፀግ ይችላሉ?
ዛሬ ማታ 1፡00 ላይ በአካዳሚው ፌስቡክ ገጽ እና ዩቱዩብ ቻናል ላይ https://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca ይጠብቁን!!
👉 ግዛቶች የሚወድቁትም የሚነሱትም በመሬት በባህር እና በጎረቤት ሃገራት አማካይነት ነው
👉 የሰው ልጅ አዲስ አለም እየፈጠረ ነው
👉 የባህር በርን የበለጠ አስፈላጊ የሚያደርገው ለቀውስ የማይበገር መሆኑ ነው
👉 የባህር በር ሲኖር የሰብአዊ እርዳታ በፍጥነት እንዲደርስ ያደርጋል
👉 ስትራቴጂክ ወደብ የተፅእኖ ማዕከል ነው
👉 ወደብ አልባ መሆናችን ሊያስቆጣን ብቻ
ሳይሆን መልሰን ስለማግኘት ማሰብ አለብን
👉 የባህር በር አልባ ሀገራት ማደግ እና መበልፀግ ይችላሉ?
ዛሬ ማታ 1፡00 ላይ በአካዳሚው ፌስቡክ ገጽ እና ዩቱዩብ ቻናል ላይ https://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca ይጠብቁን!!
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የአፍሌክስ ሕንጻዎችን የሪኖቬሽን እና የማዘመን ሥራን ለመስራት ተስማማ
****
አዲስ አበባ ሰኔ 04/2017 (አፍሌክስ):- የፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ሕንጻዎችን የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ ለመስራት ስምምነት ፈጽሟል፡፡
የማስዋብ እና የማዘመን ሥራው አፍሌክስ የሚሰጠውን አገልግሎት የበለጠ ምቹና ዘመናዊ ለማድረግ እንደሚያስችለው ተገልጿል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር ፡- አፍሌክስ በመጠን ከፍተኛ ለሆነው የሪኖቬሽን ሥራ ኮርፖሬሽኑን መምረጡ እንዳስደሰታቸው ገልጸው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በሚታወቅበት ውጤታማ የፕሮጀክት አፈጻጸም በውሉ በተቀመጠው የማጠናቀቂያ ጊዜ አጠናቆ እንደሚያስረክብም ገልጸዋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ በዚህ ፕሮጀክት ትርፍን ሳይሆን ለጥራት እና ለጊዜ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥም ተናገረዋል፡፡
****
አዲስ አበባ ሰኔ 04/2017 (አፍሌክስ):- የፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ሕንጻዎችን የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ ለመስራት ስምምነት ፈጽሟል፡፡
የማስዋብ እና የማዘመን ሥራው አፍሌክስ የሚሰጠውን አገልግሎት የበለጠ ምቹና ዘመናዊ ለማድረግ እንደሚያስችለው ተገልጿል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር ፡- አፍሌክስ በመጠን ከፍተኛ ለሆነው የሪኖቬሽን ሥራ ኮርፖሬሽኑን መምረጡ እንዳስደሰታቸው ገልጸው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በሚታወቅበት ውጤታማ የፕሮጀክት አፈጻጸም በውሉ በተቀመጠው የማጠናቀቂያ ጊዜ አጠናቆ እንደሚያስረክብም ገልጸዋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ በዚህ ፕሮጀክት ትርፍን ሳይሆን ለጥራት እና ለጊዜ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥም ተናገረዋል፡፡
ስምምነቱ የሰልጠኞች ማደሪያ ሕንጻ እድሳት ፣ የመመሪያ ክፍሎች ሕንጻ እድሳት እና የምድረ ግቢ ማስዋብ ሥራን የሚያካትት ግዙፍ የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ እንደሆነ ተገለጿል፡፡
በዘርፉ ያካበተውን ልምድና ብቃት መሰረት አድርገው ኮርፖሬሽኑን እንዲሰራ ተቋማቸው መወሰኑን ዶ/ር ወንድዬ ለገሠ የአፍሌክስ ምክትል ፕሬዜዳንት ተናግረዋል፡፡
የማስዋብና የማዘመን ሥራውን በጥራት እና በጊዜ አጠናቆ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለማስረከብ ለያዘው እቅድ ከአፍሌክስ በኩል አስፈለጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ምክትል ፕሬዜዳንቱ ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የበርካታ የመንግስት ተቋማትን የሪኖቬሽንና የማዘመን ሥራዎች በብቃት በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን ለመግስት ተቋማት በጥራት እና በጊዜ የማዘመን ሥራዎችን ከመሰራት ባሻገር የሪኖቬሽን ሥራ የተቋሙን ገቢ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
በዘርፉ ያካበተውን ልምድና ብቃት መሰረት አድርገው ኮርፖሬሽኑን እንዲሰራ ተቋማቸው መወሰኑን ዶ/ር ወንድዬ ለገሠ የአፍሌክስ ምክትል ፕሬዜዳንት ተናግረዋል፡፡
የማስዋብና የማዘመን ሥራውን በጥራት እና በጊዜ አጠናቆ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለማስረከብ ለያዘው እቅድ ከአፍሌክስ በኩል አስፈለጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ምክትል ፕሬዜዳንቱ ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የበርካታ የመንግስት ተቋማትን የሪኖቬሽንና የማዘመን ሥራዎች በብቃት በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን ለመግስት ተቋማት በጥራት እና በጊዜ የማዘመን ሥራዎችን ከመሰራት ባሻገር የሪኖቬሽን ሥራ የተቋሙን ገቢ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
The president of the Somali region, Mr. Mustafe Muxummed Cumar has closed a four-day training of the leadership of the party and the regional government held by the office of the Prosperity Party in the Somali region with the support of the African Leadership Training Institute (African Leadership Excellence Academy).
The president advised the leadership to come up with determination and hard work, to strengthen the jobs and service of the society— the party and the government will continue their role in developing the knowledge of leadership.
The president said that the plans of the government will focus on: strengthening security, completing the ongoing projects, quality of education, revenue, justice, rehabilitation of cities and resting places etc.
The president advised the leadership to come up with determination and hard work, to strengthen the jobs and service of the society— the party and the government will continue their role in developing the knowledge of leadership.
The president said that the plans of the government will focus on: strengthening security, completing the ongoing projects, quality of education, revenue, justice, rehabilitation of cities and resting places etc.