Africa Day 2025: Investing in Our Future - Coming Soon!
The future of Africa is education!
Be part of a pivotal moment at the #Africa_Day_2025 commemoration, hosted for the second time by AFLEX in the dynamic town of Sululta, Ethiopia. On May 24th.
Occasion: 62nd anniversary of the OAU/AU
Event: Africa Day 2025 Commemoration
Theme: 'Education for All: Empowering Africa's Future'
📆 May 24, 2025
Location: AFLEX, Sululta, Ethiopia
Key Attendees: AU Commissioners,
Ministers, University Presidents, Scholars, Youth Leaders
Prepare to engage with a diverse and influential audience of 300 participants, including high-profile guests and panelists from across the continent.
And, we have a surprise guest lined up to make this event even more special!
Keynote addresses, dynamic panel discussions, youth-led policy dialogues and Networking opportunities await you on this significant day!
Ready to shape Africa's future through education❓ Be there on May 24th at AFLEX in Sululta❗️
The future of Africa is education!
Be part of a pivotal moment at the #Africa_Day_2025 commemoration, hosted for the second time by AFLEX in the dynamic town of Sululta, Ethiopia. On May 24th.
Occasion: 62nd anniversary of the OAU/AU
Event: Africa Day 2025 Commemoration
Theme: 'Education for All: Empowering Africa's Future'
📆 May 24, 2025
Location: AFLEX, Sululta, Ethiopia
Key Attendees: AU Commissioners,
Ministers, University Presidents, Scholars, Youth Leaders
Prepare to engage with a diverse and influential audience of 300 participants, including high-profile guests and panelists from across the continent.
And, we have a surprise guest lined up to make this event even more special!
Keynote addresses, dynamic panel discussions, youth-led policy dialogues and Networking opportunities await you on this significant day!
Ready to shape Africa's future through education❓ Be there on May 24th at AFLEX in Sululta❗️
"አሚኮን መለወጥ እና ማሻሻል ክልሉን በሁለንተናዊ መንገድ ማሻሻል ነው" አቶ ዛዲግ አብርሃ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር "የመሪነት ጥበብ" በሚል መሪ ሃሳብ ለኮርፖሬሽኑ መሪዎች ሲሰጥ የቆየውን ሥልጠና አጠናቅቋል፡፡ ሥልጠናው የዕውቀት፣ የክህሎት እና የቴክኖሎጂ ክፍተትን ከመሙላት ባሻገር ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር "የመሪነት ጥበብ" በሚል መሪ ሃሳብ ለኮርፖሬሽኑ መሪዎች ሲሰጥ የቆየውን ሥልጠና አጠናቅቋል፡፡ ሥልጠናው የዕውቀት፣ የክህሎት እና የቴክኖሎጂ ክፍተትን ከመሙላት ባሻገር ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
በሥልጠናው ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ላይ አስተያየታቸውን የሰጡት ሠልጣኞች የሥልጠናው ርእሰ ጉዳዮች ዘመኑን የዋጁ እና ተቋማዊ ተልዕኮን ለመወጣት የሚያግዙ ናቸው ብለዋል፡፡ አሚኮ በቴክኖሎጂ የዘመነ እና አሁን ያለውን የዓለም የሚዲያ ዕድገት ታሳቢ ያደረጉ ሥራዎች ለመሥራት ዝግጅቶች እያደረገ እንደኾነ ያነሱት ሠልጣኞቹ በየደረጃው ያለውን የሰው ኀይል በዕውቀት እና ክህሎት ለማብቃት የሚደረገው ጥረትም አበረታች ነው ብለዋል፡፡
ሥልጠናው በተለይም በሙያቸው የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖራቸው፣ ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታውን እንዲረዱ ያደረገ እና ለሥራቸው አጋዥ የኾኑ እይታዎችን ያገኙበት መኾኑን ጠቅሰዋል። በቀጣይም ራሳቸውን ለማብቃት፣ ለማሻሻል እና ተወዳዳሪ ለመኾን ዝግጅት የሚያደርጉበት እንደሚኾን አንስተዋል፡፡
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ ኮርፖሬሽኑ ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር ለመሪዎች የተሰጠው ሥልጠና የኮርፖሬሽኑን ስትራቴጂክ ዕቅዶች ለማሳካት እና ኮርፖሬሽኑ የተጣለበትን ኀላፊነት ለመወጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡ ከአሚኮ ጋር በመተባበር ሥልጠናውን ለሰጠው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚም ምሥጋና አቅርበዋል፡፡
ሥልጠናውን የሰጡት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አብርሃ ሚዲያው ተፅዕኖ ፈጣሪ ኾኖ የሕዝብን እውነተኛ ማንነት በበጎ መግለጽ እስኪችል ድረስ አልሞ መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
አሁን ላይ በበጎም ይሁን በመጥፎ የምናውቃቸው ሀገራት የሚዲያ ተፅዕኖ ውጤት ናቸው ያሉት አቶ ዛዲግ "አሚኮን መለወጥ እና ማሻሻል ክልሉን በሁለንተናዊ መንገድ ማሻሻል ነው" ብለዋል፡፡ የሰው ኀይሉን በሥልጠና ለማብቃት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፉም ተናግረዋል፡፡
የአፍሌክስ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://shorturl.at/1Pirn
https://www.tiktok.com/@aflex_academy?_t=ZM-8t1gJsnIFgT&_r=1
https://x.com/Afleexacademy?s=09
https://t.me/afleexac
https://web.facebook.com/@aflexacademy.gov.et
https://aflexacademy.gov.et
http://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellence
ሥልጠናው በተለይም በሙያቸው የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖራቸው፣ ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታውን እንዲረዱ ያደረገ እና ለሥራቸው አጋዥ የኾኑ እይታዎችን ያገኙበት መኾኑን ጠቅሰዋል። በቀጣይም ራሳቸውን ለማብቃት፣ ለማሻሻል እና ተወዳዳሪ ለመኾን ዝግጅት የሚያደርጉበት እንደሚኾን አንስተዋል፡፡
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ ኮርፖሬሽኑ ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር ለመሪዎች የተሰጠው ሥልጠና የኮርፖሬሽኑን ስትራቴጂክ ዕቅዶች ለማሳካት እና ኮርፖሬሽኑ የተጣለበትን ኀላፊነት ለመወጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡ ከአሚኮ ጋር በመተባበር ሥልጠናውን ለሰጠው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚም ምሥጋና አቅርበዋል፡፡
ሥልጠናውን የሰጡት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አብርሃ ሚዲያው ተፅዕኖ ፈጣሪ ኾኖ የሕዝብን እውነተኛ ማንነት በበጎ መግለጽ እስኪችል ድረስ አልሞ መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
አሁን ላይ በበጎም ይሁን በመጥፎ የምናውቃቸው ሀገራት የሚዲያ ተፅዕኖ ውጤት ናቸው ያሉት አቶ ዛዲግ "አሚኮን መለወጥ እና ማሻሻል ክልሉን በሁለንተናዊ መንገድ ማሻሻል ነው" ብለዋል፡፡ የሰው ኀይሉን በሥልጠና ለማብቃት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፉም ተናግረዋል፡፡
የአፍሌክስ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://shorturl.at/1Pirn
https://www.tiktok.com/@aflex_academy?_t=ZM-8t1gJsnIFgT&_r=1
https://x.com/Afleexacademy?s=09
https://t.me/afleexac
https://web.facebook.com/@aflexacademy.gov.et
https://aflexacademy.gov.et
http://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellence
LinkedIn
LinkedIn Login, Sign in | LinkedIn
Login to LinkedIn to keep in touch with people you know, share ideas, and build your career.
“የመደመር የፍትህ ማዕቀፍ አንድ ነን የሚል አይደለም:: ልዩነትን አክብሮ እና አስተናግዶ በጋራ የሚሰራበት ማዕቀፍ ነው::” አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዚደንት
አዲስ አበባ: ግንቦት 4/2017 (አፍሌክስ):-የመደመር የፍትህ ማዕቀፍ አንድ ነን የሚል ሳይሆን ልዩነትን አክብሮ እና አስተናግዶ በጋራ የሚሰራበት ማዕቀፍ እንደሆነ ተገለፀ::
ይህ የተገለፀው የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለፍትህ ሚንስቴር ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና በሰጡበት ወቅት ነው::
አቶ ዛዲግ political economy and justice in Ethiopia perspective በሚል ርዕሰ በሰጡት ስልጠና ላይ እንደጠቀሱት የፍትህ ስርአታችን ማዕቀፍ ከሀገር በቀል እውቀቶች ባለመቀዳቱ የምእራባውያን ባህል እና ታሪክ እንደተጫነው አስታውሰው የመደመር የፍትህ ማዕቀፍ ግን ይህንን ችግር የሚፈታ እና የሚያሻግር መሆኑን ገልፀዋል::
የመደመርን የፍትህ እይታ ከሌሎች ዓለም አቀፍ የፍትህ እይታዎች አንፃር በሰፊው የተነተኑት አቶ ዛዲግ: መደመር ፍትህን የሚያይበት እይታ ተለዋዋጭ መሆኑን አስታውሰው: ሀዘን የሚረሳው ፀጋ የሚጎላው እንደ መደመር ባሉ የፍትህ እይታዎች ብቻ መሆኑን ጠቁመዋል::
“አንዳንድ ነገሮችን ሆን ብለን መርሳት እና ሆን ብለን ማስታወስ አለብን” ያሉት አቶ ዛዲግ “ትውስታ ስልታዊ (Strategic) መሆን አለበት የምናስታውሰው ዛሬን የትናንት እስረኛ ለማድረግ መሆን የለበትም::” ብለዋል::
አዲስ አበባ: ግንቦት 4/2017 (አፍሌክስ):-የመደመር የፍትህ ማዕቀፍ አንድ ነን የሚል ሳይሆን ልዩነትን አክብሮ እና አስተናግዶ በጋራ የሚሰራበት ማዕቀፍ እንደሆነ ተገለፀ::
ይህ የተገለፀው የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለፍትህ ሚንስቴር ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና በሰጡበት ወቅት ነው::
አቶ ዛዲግ political economy and justice in Ethiopia perspective በሚል ርዕሰ በሰጡት ስልጠና ላይ እንደጠቀሱት የፍትህ ስርአታችን ማዕቀፍ ከሀገር በቀል እውቀቶች ባለመቀዳቱ የምእራባውያን ባህል እና ታሪክ እንደተጫነው አስታውሰው የመደመር የፍትህ ማዕቀፍ ግን ይህንን ችግር የሚፈታ እና የሚያሻግር መሆኑን ገልፀዋል::
የመደመርን የፍትህ እይታ ከሌሎች ዓለም አቀፍ የፍትህ እይታዎች አንፃር በሰፊው የተነተኑት አቶ ዛዲግ: መደመር ፍትህን የሚያይበት እይታ ተለዋዋጭ መሆኑን አስታውሰው: ሀዘን የሚረሳው ፀጋ የሚጎላው እንደ መደመር ባሉ የፍትህ እይታዎች ብቻ መሆኑን ጠቁመዋል::
“አንዳንድ ነገሮችን ሆን ብለን መርሳት እና ሆን ብለን ማስታወስ አለብን” ያሉት አቶ ዛዲግ “ትውስታ ስልታዊ (Strategic) መሆን አለበት የምናስታውሰው ዛሬን የትናንት እስረኛ ለማድረግ መሆን የለበትም::” ብለዋል::
የተዛባ የፍትህ ስርአት ከአንድ ትውልድ በላይ ተሻግሮ የትውልድ እዳ እንደሚሆነው የጠቆሙት አቶ ዛዲግ በአንፃሩ ፍትህ ከሰፈነ ድምፁ ከፍ ብሎ የሚሰማና በስርአት የሚያምን ህዝብ ለመፍጠር ፍትህ ጉልህ ሚና እንድሚኖረውም በስልጠናው ላይ እንስተዋል::
ፍትህ የበርካታ ተዓምራት ውጤት እንደሆነም በስልጠናው ላይ የተጠቀሰ ሲሆን በዋናነትም ፍትህ ከድህነት ወደ ብልፅግና ለመሸጋገር እና የተለያየ ቋንቋዎች እየተነጋገርን እንድንግባባ የሚያደርግ ሀይል እንዳለውም ተገልፆል::
ፍትህ የበርካታ ተዓምራት ውጤት እንደሆነም በስልጠናው ላይ የተጠቀሰ ሲሆን በዋናነትም ፍትህ ከድህነት ወደ ብልፅግና ለመሸጋገር እና የተለያየ ቋንቋዎች እየተነጋገርን እንድንግባባ የሚያደርግ ሀይል እንዳለውም ተገልፆል::
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
100K ተከታዮች በፌስቡክ💪 !
በጉዞአችን አብራችሁን ስለሆናችሁ 🇪🇹በሃገር ውስጥም 🌍ከሃገር ውጪም ያላችሁ ተከታዮቻችንን ከልብ እናመሰግናለን 🙏
አብሮነታችሁ ስንቃችን ነው!
ልዩ ልዩ ስልጠናዎችን💡፣ አዳዲስ ሁነቶችን🎉 እና ሌሎች አስተማሪ መረጃዎችን📰 ወደናንተ ማድረሳችንን እንቀጥላለን!
በሁሉም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ያገኙናል። ይከተሉን!👇
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@aflex_academy?_t=ZM-8t1gJsnIFgT&_r=1
ዩ ቲዩብ: http://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca
ቴሌግራም: https://t.me/afleexac
ዌብሳይት: https://aflexacademy.gov.et
ሊንክድዒን: https://shorturl.at/1Pirn
ኤክስ/ትዊተር: https://x.com/Afleexacademy?s=09
በጉዞአችን አብራችሁን ስለሆናችሁ 🇪🇹በሃገር ውስጥም 🌍ከሃገር ውጪም ያላችሁ ተከታዮቻችንን ከልብ እናመሰግናለን 🙏
አብሮነታችሁ ስንቃችን ነው!
ልዩ ልዩ ስልጠናዎችን💡፣ አዳዲስ ሁነቶችን🎉 እና ሌሎች አስተማሪ መረጃዎችን📰 ወደናንተ ማድረሳችንን እንቀጥላለን!
በሁሉም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ያገኙናል። ይከተሉን!👇
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@aflex_academy?_t=ZM-8t1gJsnIFgT&_r=1
ዩ ቲዩብ: http://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca
ቴሌግራም: https://t.me/afleexac
ዌብሳይት: https://aflexacademy.gov.et
ሊንክድዒን: https://shorturl.at/1Pirn
ኤክስ/ትዊተር: https://x.com/Afleexacademy?s=09
የተስፋ፤ የፍራቻና የተስፋ መቁረጥ ስሜቶችን ታግሎ በማስወገድ ነገሮችን ከሰረ መሰረታቸው የመቀየር ሚስጥር በዛዲግ አብርሃ
The power hope and secret of changing things fundamentally by triumphing against the feelings of fear and lack of hope
👉የተስፋ ሐይል ምንድን ነው?
1️⃣ ያነሳሳል
2️⃣ በፅናት እንድትቆሙ ያደርጋል
3️⃣ ችግር ሲገጥም አይበገሬነት እንዲኖራችሁ ያደርጋል
…………….
ዛሬ ምሽት በአፍሌክስ የፌስቡክና የዩቲዩብ ገጾች ላይ ይጠብቁን 👇
በፌስቡክ: https://web.facebook.com/@aflexacademy.gov.et
በዩቲዩብ: http://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca See less
The power hope and secret of changing things fundamentally by triumphing against the feelings of fear and lack of hope
👉የተስፋ ሐይል ምንድን ነው?
1️⃣ ያነሳሳል
2️⃣ በፅናት እንድትቆሙ ያደርጋል
3️⃣ ችግር ሲገጥም አይበገሬነት እንዲኖራችሁ ያደርጋል
…………….
ዛሬ ምሽት በአፍሌክስ የፌስቡክና የዩቲዩብ ገጾች ላይ ይጠብቁን 👇
በፌስቡክ: https://web.facebook.com/@aflexacademy.gov.et
በዩቲዩብ: http://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca See less
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ:-
የተስፋ ሃይል እና የፍራቻና የተስፋ መቁረጥ ስሜቶችን ታግሎ በማስወገድ ነገሮችን ከሰረ መሰረታቸው የመቀየር ሚስጥር በሚል የሰጡትን ሰፊ ስልጠና በ በዩቲዩብ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ 👇
https://www.youtube.com/watch?v=4EXQKgmJeco
የተስፋ ሃይል እና የፍራቻና የተስፋ መቁረጥ ስሜቶችን ታግሎ በማስወገድ ነገሮችን ከሰረ መሰረታቸው የመቀየር ሚስጥር በሚል የሰጡትን ሰፊ ስልጠና በ በዩቲዩብ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ 👇
https://www.youtube.com/watch?v=4EXQKgmJeco
YouTube
የተስፋ ኃይል እና የፍራቻና የተስፋ መቁረጥ ስሜቶችን ታግሎ በማስወገድ ነገሮችን ከስረ መሰረታቸው የመቀየር ምስጢር - በዛዲግ አብርሃ
#የተስፋ_ኃይል_እና_የፍራቻና_የተስፋ_መቁረጥ_ስሜቶችን_ታግሎ_በማስወገድ_ነገሮችን_ከስረ_መሰረታቸው_የመቀየር_ምስጢር
The power of hope and secret of changing things fundamentally by triumphing against the feelings of fear and lack of hope
👉የተስፋ ሐይል ምንድን ነው?
1️⃣ ያነሳሳል
2️⃣ በፅናት እንድትቆሙ ያደርጋል
…
The power of hope and secret of changing things fundamentally by triumphing against the feelings of fear and lack of hope
👉የተስፋ ሐይል ምንድን ነው?
1️⃣ ያነሳሳል
2️⃣ በፅናት እንድትቆሙ ያደርጋል
…
IGAD's Vision for Africa: A keynote address you won't want to miss❗️
🎤Hear H.E. Abebaw Bihonegn at Africa Day 2025!
📆On May 24th in Sululta,
AFLEX hosts H.E. Abebaw Bihonegn, the Head of Mission of the IGAD to Ethiopia🇪🇹 as a Keynote speaker.
👍Join us and gain invaluable perspectives from a leader at the forefront of regional diplomacy.
💪Be part of the conversation shaping Africa's🌍 tomorrow!
#AfricaDay2025 #AbebawBihonegn #IGAD #AFLEX #Sululta
🎤Hear H.E. Abebaw Bihonegn at Africa Day 2025!
📆On May 24th in Sululta,
AFLEX hosts H.E. Abebaw Bihonegn, the Head of Mission of the IGAD to Ethiopia🇪🇹 as a Keynote speaker.
👍Join us and gain invaluable perspectives from a leader at the forefront of regional diplomacy.
💪Be part of the conversation shaping Africa's🌍 tomorrow!
#AfricaDay2025 #AbebawBihonegn #IGAD #AFLEX #Sululta
በግጭት በሚናጥ ተቋም ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች የፈጠራ ችሎታቸው አምስት መቶ እጥፍ ይቀንሳል::
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዚደንት
በግጭት በሚናጥ ተቋም ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች የፈጠራ ችሎታቸው አምስት መቶ እጥፍ እንደሚቀንስ እና ስህተት የመስራት እድላችው እንደሚጨምር ተገለፀ::
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች በግጭት መከላከል እና አስተዳደር ዙሪያ በሰጡት ስልጠና ላይ እንደገለፁት ግጭት ባለበት ተቋም ውስጥ የስራ ፈጠራ ችሎታ እንደሚቀንስና በአንፃሩ ስህተት የመስራት ዕድል እንደሚጨምር ጥናቶችን ጠቅሰው ያብራሩ ሲሆን ለዚህም ግጭትን የመከላከል እና የማስተዳደር ጥበብ ሊኖር ይገባል ብለዋል::
አቶ ዛዲግ አያዘውም በዓለማችን ግጭትን ቀድሞ ባለመከላከል እና ከተከሰተም በኃላ በአግባቡ ባለማስተዳደር በርካታ ሀብትና ንብረት እንደሚባክን አስታውሰው ግጭትን ወደ እድል የቀየሩ ሀገራት እና ተቋማት ምርታማነታቸውን አሳድገዋል ብለዋል::
ግጭት እንዳይፈጠር ማድረግ ባይቻልም የምንከላከልበት መንገድ እና ለማስወገድ የምንጠቀማቸው ስልቶች ችግሩን ሲያባብሱ ይስተዋላል ያሉት አቶ ዛዲግ ፣ ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ ጥበቦችን ከሳይንሳዊ ዘዴዎች ጋር በማዋሃድ እንደ ግጭቱ መጠንና ይዘት ለመፍታት መሞከር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል::
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዚደንት
በግጭት በሚናጥ ተቋም ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች የፈጠራ ችሎታቸው አምስት መቶ እጥፍ እንደሚቀንስ እና ስህተት የመስራት እድላችው እንደሚጨምር ተገለፀ::
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች በግጭት መከላከል እና አስተዳደር ዙሪያ በሰጡት ስልጠና ላይ እንደገለፁት ግጭት ባለበት ተቋም ውስጥ የስራ ፈጠራ ችሎታ እንደሚቀንስና በአንፃሩ ስህተት የመስራት ዕድል እንደሚጨምር ጥናቶችን ጠቅሰው ያብራሩ ሲሆን ለዚህም ግጭትን የመከላከል እና የማስተዳደር ጥበብ ሊኖር ይገባል ብለዋል::
አቶ ዛዲግ አያዘውም በዓለማችን ግጭትን ቀድሞ ባለመከላከል እና ከተከሰተም በኃላ በአግባቡ ባለማስተዳደር በርካታ ሀብትና ንብረት እንደሚባክን አስታውሰው ግጭትን ወደ እድል የቀየሩ ሀገራት እና ተቋማት ምርታማነታቸውን አሳድገዋል ብለዋል::
ግጭት እንዳይፈጠር ማድረግ ባይቻልም የምንከላከልበት መንገድ እና ለማስወገድ የምንጠቀማቸው ስልቶች ችግሩን ሲያባብሱ ይስተዋላል ያሉት አቶ ዛዲግ ፣ ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ ጥበቦችን ከሳይንሳዊ ዘዴዎች ጋር በማዋሃድ እንደ ግጭቱ መጠንና ይዘት ለመፍታት መሞከር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል::
" ያልተፈታ ግጭት እንደ ምስጥ ነው:: በዝምታ፣ በቀስታ እና በእርግጠኝነት ተቋምን ቦርቡሮ ይጨርሳል" የሚሉት አቶ ዛዲግ ፣ በአወንታዊም ሆነ በአሉታዊ መልክ ወደ ተቋማት የሚመጡ ችግሮችን በዝምታ ከማለፍ ይልቅ ስትራቴጂ በመንደፍ ወደ ጠቃሚ ወረት ማሸጋገር ይገባል ብለዋል::
በስልጠናው ላይ የግጭት ምንነት ፣ አይነቶች ፣ መከላከያ መንገዶች እና ግጭትን ወደ እድል ለመቀየር የሚያስችሉ ጥበቦች የተዳሰሱ ሲሆን ግጭት በግለሰቦች ፣ በተቋማት እና በሀገራት ውስጥ የሚኖረው ገፅታ በሰፊ ማሳያዎች ቀርበዋል::
በስልጠናው ላይ የግጭት ምንነት ፣ አይነቶች ፣ መከላከያ መንገዶች እና ግጭትን ወደ እድል ለመቀየር የሚያስችሉ ጥበቦች የተዳሰሱ ሲሆን ግጭት በግለሰቦች ፣ በተቋማት እና በሀገራት ውስጥ የሚኖረው ገፅታ በሰፊ ማሳያዎች ቀርበዋል::
AFRICA DAY 2025 – Keynote Speaker Announcement!
We are honored to welcome Her Excellency Ergoge Tesfaye (PhD), Minister of Women and Social Affairs of the FDRE, as the Keynote Speaker at the Africa Day commemoration hosted by the African Leadership Excellence Academy (AFLEX) on May 24, 2025.
Her Excellency will deliver a powerful address on:
“Inclusive Education: Reaching the Marginalized and Leaving No One Behind”
Join us as we explore vital themes, including:
• Strategies to include learners with disabilities and special needs
• Addressing gender disparities and promoting girls’ education in rural and conflict zones
• Expanding access for refugees, internally displaced persons, and nomadic communities
• Tackling language and cultural barriers in curriculum development
• Financing inclusive policies and infrastructure for sustainable impact
Don’t miss this inspiring and transformative conversation!
#AfricaDay2025 #InclusiveEducation #ErgogeTesfaye #ALEA #LeaveNoOneBehind #GirlsEducation #EducationFor
We are honored to welcome Her Excellency Ergoge Tesfaye (PhD), Minister of Women and Social Affairs of the FDRE, as the Keynote Speaker at the Africa Day commemoration hosted by the African Leadership Excellence Academy (AFLEX) on May 24, 2025.
Her Excellency will deliver a powerful address on:
“Inclusive Education: Reaching the Marginalized and Leaving No One Behind”
Join us as we explore vital themes, including:
• Strategies to include learners with disabilities and special needs
• Addressing gender disparities and promoting girls’ education in rural and conflict zones
• Expanding access for refugees, internally displaced persons, and nomadic communities
• Tackling language and cultural barriers in curriculum development
• Financing inclusive policies and infrastructure for sustainable impact
Don’t miss this inspiring and transformative conversation!
#AfricaDay2025 #InclusiveEducation #ErgogeTesfaye #ALEA #LeaveNoOneBehind #GirlsEducation #EducationFor