African Leadership Excellence Academy
2.33K subscribers
2.52K photos
96 videos
6 files
119 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
Today, we had the honor of hearing from Ambassador Fitsum Arega, who addressed the conference about the nature of Leadership, offering valuable insights on the nature of leadership. He emphasized that understanding the desired destination is fundamental.
He also highlighted the importance of paying attention to every detail without losing interest, underlining that these qualities are essential for effective leadership.

#NLC2024 #LeadershipForChange #YouthEmpowerment #AFLEX #InspiredLeadership #EthiopiaRising #BuildingTomorrow #EmpoweredYouth #FutureLeaders #ConnectingMinds #CollaborationForChange #Networking #BeTheChange #InspiringGenerations #LeadersOfTomorrow #EthiopianLeadership #EthiopiaRising #BoldLeaders #VoicesForChange
👍8
Hearing straight from H.E Mekuria Haile (Ph.d), Commissioner of the Civil Service Commission, who captivated the conference with his insightful presentation on servant leadership.

He reminded us that Servant leadership is defined by prioritizing the needs of those we serve before our own. 🌟 This encourages everyone to look beyond positions and recognize that true servant leadership is about making a meaningful impact in our communities through serving.

The commissioner shared invaluable lessons on listening, empathy, and stewardship. The journey of a servant leader is filled with challenges, but its long-term rewards are immeasurable.

What lessons have shaped your understanding of leadership? Share your thoughts and stories below, and let’s inspire one another to lead with purpose and passion!

#NLC2024 #YouthEmpowerment #AFLEX #InspiredLeadership
👍11
The second day of the Netsebrak Leadership Conference was a resounding success!
From powerful keynote speeches on leadership to engaging panel discussions on various leadership related subjects.

stay tuned for more insights and key takeaways coming your way.

Tomorrow is another day to keep going with Netsebraq!

#NLC2024 #LeadershipForChange #YouthEmpowerment #AFLEX #InspiredLeadership #EthiopiaRising #BuildingTomorrow #EmpoweredYouth #FutureLeaders #ConnectingMinds #CollaborationForChange #Networking #BeTheChange #InspiringGenerations #LeadersOfTomorrow #EthiopianLeadership #EthiopiaRising #BoldLeaders #VoicesForChange
👍8
🌞 Good morning, everyone! 🌞

It’s the third and final day of the Netsebrak Leadership Conference, and we’re ready to make it count! 🎉
Today’s agenda is packed with syndicate room presentations for our participants to showcase their insights. and although inspiring keynote speeches and thought-provoking panel discussions continue to happen!

Don't miss them, especially the recognition awards and our exciting wrap-up session!

Let’s get started!

#NLC2024 #LeadershipForChange #YouthEmpowerment #AFLEX
👍7
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በአፍሌክስ እየተካሄደ የሚገኘውን ነጸብራቅ የመሪነት ኮንፈረንስ ኢቲቪ 57 ህዳር 26/2017 በምሽት 2 ሰዐት ዜናው እንዲህ ዘግቦታል:-
👍7
ክቡር የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ አካዳሚው በስትራቴጂያዊ አጋርነት እና ትብብር ላይ እየሰራ ያለውን ስራ በተመለከተ በነጸብራቅ የመሪነት ኮንፈረንስ ላይ ከተናገሩት የተወሰዱ ሃሳቦች፦

👉አፍሌክስ ወዳጅ አልባ ተቋም አይደለም፡፡ አለም የማያውቀው ባልንጀራ የጎደለው የጋንም መብራት አይደለም፡፡

👉ከሲንጋፖሩ Lee Kuan Yew School Of Public Policy እስከ Chinese Academy of Governance እና Academy Of International Business Officials ከተሰኙት ታላላቅ ተቋማት ጋር የወዳጅነት ፊርማ አኑረን ለተግባራዊነቱ እየተረባረብን ነው፡፡

👉ከበርካታ የራሺያ አቻ ተቋማትም ጋር በተመሳሳይ አብሮ የመስራት ስምምነትን በማድረግ ላይ እንገኛለን።

👉አንቱታን ካተረፉ ከተባበሩት አረብ ኤመሬትስ እና ከሳውዲ አረቢያ አቻ ተቋማት ጋር ጽኑ የወዳጅነት እርሾ እና አብሮ የመስራት ልምምድ የመሰረት ድንጋይን ቀስ በቀስ በማኖር ላይ እንገኛለን፡፡

👉የኔዘርላንዱ Clingdal Institute እስከ የአሜሪካኖቹ Howard University እና Syracuse University ድረስ የተዘረጋ የአጋርነት መረብን ዘርግተናል።
👍6
👉ከAfrican Capacity Building Foundation፣ UN Africa ፣ IGAD ፣ ከጋና፣ ሞሮኮ፣ ቱኒዚያ ፣ ኬንያ እና ሴኔጋል አቻ ተቋማትም ጋር እንዲሁ ለጋራ ህልም እውንነት አብረን ደፋ ቀና በማለት ላይ እንገኛለን።

👉ከተባበሩት መንግስታት እስከ የደቡብ ደቡብ ትብብር ድረስ የተንሰራፋ የትብብር አድማስን በመገንባት ላይ እንገኛለን።

👉ከአራቱም የአለም ክፋይ አቻ ተቋማት ጋር አድማሰ ብዙና አካታች የሆነ ጠንካራ የወዳጅነት መንበርን እያስቀመጥን ነው ብለን ለመናገር በቅተናል።

👉እኛ የአፍሌክሰ ሰራተኞቸ በሰራነው ጥቂት ስራ ረክተን ፣ተኩራርተን እና በአጉል የመታበይ ስሜት ተወረን እግራችንን አጣጥፈን የምንቀመጥ ሞኛ ሞኞችና ተስፋው ጥቂቶች አለመሆንናችንን ነው።
👍6
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በነጸብራቅ የመሪነት ኮንፈረንስ ላይ የተላለፉ መልዕክቶች።
👍6
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እየተካሄደ የሚገኘው የነጸብራቅ የመሪነት ኮንፈረንስ ተሳታፊዎች እና አመራሮ ች 19ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በማክበር ላይ ይገኛሉ!
👍10