በየአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የሚሰጡ ስልጠናዎች ውጤታማ እንዲሆኑና የታሰበውን ግብ እንዲያሳኩ የሚያስችል ውይይት እየተካሄደ ነዉ::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የ 2013/14 ዓ.ም የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎችን የመመረቂያ ጽሁፎች ግምገማ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንትና ፈታኞች በተገኙበት መጀመሩን ከአካዳሚክ ጉዳዮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
በአዲሱ መንግስት ለተሾሙ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው
በአዲሱ መንግስት ለተሾሙ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ አመራሮች በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በዚህ ስልጠና መክፈቻ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባደረጉት ገለጻ÷ አመራሩ በንፁህ እጅና በቅንነት ሀገሩን ማገልገል አለበት ብለዋል።
የኢትዮጵያ ብልጽግና የሚረጋገጠው ኢትዮጵያ ያሏትን ሃብቶች በአግባቡ በማልማት፣ በትጋት በመስራትና በንፁህ እጅና በቅንነት መሆኑን ተናግረዋል።
አመራሮች ከስለጠናው በኋላም የዓላማ ጽናት በቡድን የመስራት መንፈስና በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት ወደ ተግባር መለወጥ ይኖርባቸዋል ማለታቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
በአዲሱ መንግስት ለተሾሙ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ አመራሮች በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በዚህ ስልጠና መክፈቻ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባደረጉት ገለጻ÷ አመራሩ በንፁህ እጅና በቅንነት ሀገሩን ማገልገል አለበት ብለዋል።
የኢትዮጵያ ብልጽግና የሚረጋገጠው ኢትዮጵያ ያሏትን ሃብቶች በአግባቡ በማልማት፣ በትጋት በመስራትና በንፁህ እጅና በቅንነት መሆኑን ተናግረዋል።
አመራሮች ከስለጠናው በኋላም የዓላማ ጽናት በቡድን የመስራት መንፈስና በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት ወደ ተግባር መለወጥ ይኖርባቸዋል ማለታቸውን ኢፕድ ዘግቧል።