የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራሮችና ሰራተኞች “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ሃገራዊ ዘመቻ መርሃ ግብርን አከናወኑ፡፡
አሸባሪው የህወሀት ቡድን በሀገራችን ላይ እያደረሰ ያለውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት ለአሜሪካ መንግስትና ለመላው አለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማድረስ ያለመውን ዘመቻ የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት ” መርሀ ግብርን አከናውነዋል፡፡
የአሜሪካ መንግስት በሃገራችን ላይ እያደረገ ያለውን ጫና በመቃወም እውነታውን ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ሃገራዊ ዘመቻ መርሃ ግብርን ሲያከናውኑ እንደተገለፀው 128 የሚሆኑ የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ- መንግስት” ዘመቻን ተቀላቅለው ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
በመርሀ ግብሩ ላይ የአሜሪካ መንግሰት በአሸባሪው ህወሃት ቡድን የተጋረጠብንን አደጋ ለመመከት የሚደረገውን ትግል ለማደናቀፍና በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ ለመግባት የሚያደርገውን ሙከራ እንዲያቆም ተጠይቋል። የተፈረመው ፖስታም ለአሜሪካ መንግሰት ተልኳል፡፡
አሸባሪው የህወሀት ቡድን በሀገራችን ላይ እያደረሰ ያለውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት ለአሜሪካ መንግስትና ለመላው አለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማድረስ ያለመውን ዘመቻ የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት ” መርሀ ግብርን አከናውነዋል፡፡
የአሜሪካ መንግስት በሃገራችን ላይ እያደረገ ያለውን ጫና በመቃወም እውነታውን ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ሃገራዊ ዘመቻ መርሃ ግብርን ሲያከናውኑ እንደተገለፀው 128 የሚሆኑ የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ- መንግስት” ዘመቻን ተቀላቅለው ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
በመርሀ ግብሩ ላይ የአሜሪካ መንግሰት በአሸባሪው ህወሃት ቡድን የተጋረጠብንን አደጋ ለመመከት የሚደረገውን ትግል ለማደናቀፍና በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ ለመግባት የሚያደርገውን ሙከራ እንዲያቆም ተጠይቋል። የተፈረመው ፖስታም ለአሜሪካ መንግሰት ተልኳል፡፡
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን በሚመለከት ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ሃሳቦች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የሚከተለውን ሃሳብ ሰጥተዋል፡፡
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከዚህ ቀደም እንደነበረው አይነት ሳይሆን ተቋሙን የሚመጥኑ ብቃት ያላቸውንና ከፓርቲያችን ወጣ ብለን የተሻለ ብቃት ያላቸውን ሰዎች አምጥተን እያደራጀነው ነው፡፡
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከዚህ ቀደም እንደነበረው አይነት ሳይሆን ተቋሙን የሚመጥኑ ብቃት ያላቸውንና ከፓርቲያችን ወጣ ብለን የተሻለ ብቃት ያላቸውን ሰዎች አምጥተን እያደራጀነው ነው፡፡
በየአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የሚሰጡ ስልጠናዎች ውጤታማ እንዲሆኑና የታሰበውን ግብ እንዲያሳኩ የሚያስችል ውይይት እየተካሄደ ነዉ::