January 10
የኢትዮጵያ ሰነድ ሙዓለ ገበያ (Ethiopia Security Exchange -ESX ) ግብይት በይፋ ተጀመረ- ደወሉ ተደወለ!!
በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ 50 ያህል ኩባንያዎች በአዲሱ የሰነድ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ላይ የአክሲዮን ድርሻዎችን ለግብይት እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
https://t.me/Etstocks
በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ 50 ያህል ኩባንያዎች በአዲሱ የሰነድ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ላይ የአክሲዮን ድርሻዎችን ለግብይት እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
https://t.me/Etstocks
January 10
እንኳን ደስ አለን!
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ዛሬ በይፋ ሥራ ጀምሯል!
በገበያው የተመዘገበ ኩባንያ (Listed company) ለመሆን ፍላጎት ካለዎት፣ ስለቀረቡት የኢንቨስትመንት ዕድሎች የበለጠ ማወቅ ከፈለጉ ድረ-ገፃችንን www.esxethiopia.com ይጎብኙ።
የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር::
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ዛሬ በይፋ ሥራ ጀምሯል!
በገበያው የተመዘገበ ኩባንያ (Listed company) ለመሆን ፍላጎት ካለዎት፣ ስለቀረቡት የኢንቨስትመንት ዕድሎች የበለጠ ማወቅ ከፈለጉ ድረ-ገፃችንን www.esxethiopia.com ይጎብኙ።
የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር::
January 10
Share and Share Trading in AA 1960s.pdf
39.9 MB
Share and Share Trading in Addis Ababa in 1960s
አክሲዮን እና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ በ1960ዎቹ
አክሲዮን እና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ በ1960ዎቹ
January 10
Wegagen Bank has made history by becoming the first company to list its shares on the Ethiopian Stock Exchange (ESX). The announcement was made during the official launch ceremony of the stock exchange, held at the Science Museum in Addis Ababa in the presence of Prime Minister Abiy Ahmed (PhD) and other high-ranking government officials.
Read more~
https://www.condoaddis.com/250110-2/
Read more~
https://www.condoaddis.com/250110-2/
January 10
January 10
January 11
January 13
Out of the 32 commercial banks operating in Ethiopia according to their declared annual report only half fulfilled the additional capital required from them as per 2021 directive of the National Bank of Ethiopia.
The coming of the new Ethiopian Securities Exchange (ESX) will be a great opportunity for these banks to raise the required additional capital from the opened market of capital and should take note of the pioneer Wegagen Bank.
The coming of the new Ethiopian Securities Exchange (ESX) will be a great opportunity for these banks to raise the required additional capital from the opened market of capital and should take note of the pioneer Wegagen Bank.
January 14
Dashen Bank Super App Dashen Bank has launched a banking super app, providing an all-in-one banking solution that is a first for Ethiopia’s banking sector. Developed in partnership with . . .
Read more condoaddis.com/250114-1
Read more condoaddis.com/250114-1
January 15
January 19
የኢትዮጵያ ሰነድ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን፣ ገበያው በርካታ ኩባንያዎችን ለመሳብ የሚያገበያያቸውን ምርቶችና አገልግሎቶች ዓይነት ለማብዛት ማቀዱን እንደነገሩት ጠቅሶ የአሜሪካው ሴማፎር ድረገጽ ዘግቧል።
ኩባንያው፣ ወደፊት ለመጀመር ካሰባቸው አማራጮች መካከል እስላሚክ ቦንድ አንዱ እንደኾነ ዋና ሥራ አስፈጻሚው መግለጣቸውንም ዘገባው አመልክቷል።
ትላልቅ የአክሲዮን ማኅበራትንና በግል ይዞታ ሥር የሚገኙን ጨምሮ የግል ኩባንያዎች ገበያውን ይቀላቀላሉ ብለው እንደሚጠብቁ የጠቆሙት ጥላሁን፣ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ውስጥ በትንሹ 90 ኩባንያዎች በገበያው አማካኝነት የአክሲዮን ገበያውን እንዲቀላቀሉ ዓላማ ተይዞ እየተሠራ እንደሚገኝም ተናግረዋል ተብሏል።
በአገሪቱ ከሚገኙ 30 ንግድ ባንኮች መካከል እስካኹን በገበያው የአክሲዮን ድርሻዎቹን ለማገበያየት የተመዘገበው ወጋገን ባንክ ብቻ ነው።
(ዋዜማ)
ኩባንያው፣ ወደፊት ለመጀመር ካሰባቸው አማራጮች መካከል እስላሚክ ቦንድ አንዱ እንደኾነ ዋና ሥራ አስፈጻሚው መግለጣቸውንም ዘገባው አመልክቷል።
ትላልቅ የአክሲዮን ማኅበራትንና በግል ይዞታ ሥር የሚገኙን ጨምሮ የግል ኩባንያዎች ገበያውን ይቀላቀላሉ ብለው እንደሚጠብቁ የጠቆሙት ጥላሁን፣ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ውስጥ በትንሹ 90 ኩባንያዎች በገበያው አማካኝነት የአክሲዮን ገበያውን እንዲቀላቀሉ ዓላማ ተይዞ እየተሠራ እንደሚገኝም ተናግረዋል ተብሏል።
በአገሪቱ ከሚገኙ 30 ንግድ ባንኮች መካከል እስካኹን በገበያው የአክሲዮን ድርሻዎቹን ለማገበያየት የተመዘገበው ወጋገን ባንክ ብቻ ነው።
(ዋዜማ)
January 21
ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቡና 908 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የቡናና ሻይ ባለስልጣን ገለጸ ፡፡
የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሻፊ ኡመር ባለፈው ስድስት ወር ከ204 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለውጭ ገበያ በማቅረብ 908 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታውቀዋል ።
አፈጻጸሙም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት የ8 ሺህ 251 ነጥብ 17 ቶን ወይም 73 በመቶ ብልጫ እንዳለው ነው የተናገሩት ፡፡
ባለስልጣኑ በ2017 በጀት አመት 400 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጭ በመላክ 2 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት ማቀዱ ይታወሳል ፡፡
ስማርት መረጃ
የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሻፊ ኡመር ባለፈው ስድስት ወር ከ204 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለውጭ ገበያ በማቅረብ 908 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታውቀዋል ።
አፈጻጸሙም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት የ8 ሺህ 251 ነጥብ 17 ቶን ወይም 73 በመቶ ብልጫ እንዳለው ነው የተናገሩት ፡፡
ባለስልጣኑ በ2017 በጀት አመት 400 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጭ በመላክ 2 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት ማቀዱ ይታወሳል ፡፡
ስማርት መረጃ
January 21
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ በኑሮ ውድነት አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀመጠች
ቢዝነስ ኢንሳይደር በ2025 መጀመሪያ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያስመዘገቡ ሀገራትን ዝርዝር ባወጣበት መረጃው ኢትዮጵያን ቀዳሚ አድርጓታል፡፡
በባለፈው አመት አራተኛ ደረጃ ላይ የነበረችው ኢትዮጵያ በዚህ አመት ወደ አንደኛ ደረጃ ከፍ ስትል ሞዛምቢክ ፣ ሴኔጋል እና አይቮሪኮስት በዚህኛው አመት መጠነኛ ማሻሻያዎችን አስመዝግበዋል፡፡
በ2025 መጀመሪያ በኑሮ ውድነት ቦትስዋና ፣ ሞዛምቢክ እና አይቪሪኮስት ኢትዮጵን በመከተል ከሁለተኛ እስከ አራተኛ ያለውን ደረጃ መያዛቸውን አል-ዐይን ቢዝነስ ኢንሳይደርን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል ፡፡
ቢዝነስ ኢንሳይደር በ2025 መጀመሪያ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያስመዘገቡ ሀገራትን ዝርዝር ባወጣበት መረጃው ኢትዮጵያን ቀዳሚ አድርጓታል፡፡
በባለፈው አመት አራተኛ ደረጃ ላይ የነበረችው ኢትዮጵያ በዚህ አመት ወደ አንደኛ ደረጃ ከፍ ስትል ሞዛምቢክ ፣ ሴኔጋል እና አይቮሪኮስት በዚህኛው አመት መጠነኛ ማሻሻያዎችን አስመዝግበዋል፡፡
በ2025 መጀመሪያ በኑሮ ውድነት ቦትስዋና ፣ ሞዛምቢክ እና አይቪሪኮስት ኢትዮጵን በመከተል ከሁለተኛ እስከ አራተኛ ያለውን ደረጃ መያዛቸውን አል-ዐይን ቢዝነስ ኢንሳይደርን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል ፡፡
January 24
Should Ethiopian banks explore securitization, or is it too soon? As we know, a bank has issued thousands of loans mortgages, car loans, or SME credits. Imagine instead of waiting years to collect repayments, what if the bank could package these loans into securities and sell them to investors. This financial innovation is called securitization (It is the process where banks bundle their loans into asset backed securities and sell them to investors).This allows banks to Free up capital for more lending, Reduce risk exposure and improve liquidity. If Ethiopia's financial system matures and proper risk controls are in place, securitization could unlock new liquidity sources and fuel economic growth.
By~ Biniyame Kebede
By~ Biniyame Kebede
January 24
ባንኮች የሚጠይቁት የማስያዣ ብር ከወትሮው ከፍ ማለት በእቅዱ መሰረት የውጭ ምንዛሬ ማቅረብ እንዳልተቻለ ተገለፀ፡፡
የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ክምችት እንዲኖር ያስቻለ ቢሆንም የውጭ ምንዛሬ መግዛት የሚፈልጉ አካላት በቂ የመግዣ ብር ያለመኖር በሚፈልጉት መጠን የውጭ ምንዛሬ እንዳያገኙ እንቅፋት መሆኑ ሲገለፅ ቆይቷል፡፡
የኢንደስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የስድስት ወር አፈፃፀም ሪፖርታቸውን በፓርላማ ሲያቀርቡ እንደገለጹት በበጀት አመቱ ግማሽ አመት 468.4 ሚሊየን ዶላር ለአምራች ኢንደስትሪው ለማቅረብ ታቅዶ 369 ሚሊየን ዶላር መቅረብ ተችሏል፡፡ ይህም የእቅዱን 79 በመቶ ነው፡፡
እንደ አቶ መላኩ ገለጻ የውጭ ምንዛሬ አቅርቦቱ ከእቅዱ አንፃር ዝቅ ያለው ባንኮች የሚጠይቁት የማስያዣ ብር መጠን ከወትሮው ከፍ ማለቱ ነው ብለዋል፡፡
ሆኖም በ6 ወሩ የቀረበው 369 ሚሊየን ዶላር አምና በተመሳሳይ ወቅት ከነበረው 274 ሚሊየን ዶላር የ 35 በመቶ እድገት ነበረው፡፡
የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ክምችት እንዲኖር ያስቻለ ቢሆንም የውጭ ምንዛሬ መግዛት የሚፈልጉ አካላት በቂ የመግዣ ብር ያለመኖር በሚፈልጉት መጠን የውጭ ምንዛሬ እንዳያገኙ እንቅፋት መሆኑ ሲገለፅ ቆይቷል፡፡
የኢንደስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የስድስት ወር አፈፃፀም ሪፖርታቸውን በፓርላማ ሲያቀርቡ እንደገለጹት በበጀት አመቱ ግማሽ አመት 468.4 ሚሊየን ዶላር ለአምራች ኢንደስትሪው ለማቅረብ ታቅዶ 369 ሚሊየን ዶላር መቅረብ ተችሏል፡፡ ይህም የእቅዱን 79 በመቶ ነው፡፡
እንደ አቶ መላኩ ገለጻ የውጭ ምንዛሬ አቅርቦቱ ከእቅዱ አንፃር ዝቅ ያለው ባንኮች የሚጠይቁት የማስያዣ ብር መጠን ከወትሮው ከፍ ማለቱ ነው ብለዋል፡፡
ሆኖም በ6 ወሩ የቀረበው 369 ሚሊየን ዶላር አምና በተመሳሳይ ወቅት ከነበረው 274 ሚሊየን ዶላር የ 35 በመቶ እድገት ነበረው፡፡
January 24
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ያስተዋወቀው የበይነ-መረብ ቀጥታ የግብይት ሥርዓት ተገበያዮች ካሉበት ኾነው መገበያየት የሚያስችል ነው ተባለ። በዚህም የሀገራችን ምርት ገዢዎች ካሉበት ኾነው እንዲገበያዩ ዕድልን የሚሰጥ ነው ተብሏል፡፡
Etstocks
Etstocks
January 27
January 27
ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ካፒታል ማሳደጊያ የሚውል የ550 ሚሊዮን ዶላር ብድር በፓርላማ ጸደቀ
ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ካፒታል ማሳደጊያ የሚውል 550 ሚሊዮን ዶላርን ያካተተ የብድር ስምምነት፤ ዛሬ ሰኞ ጥር 19፤ 2017 በፓርላማ ጸደቀ። የካፒታል ማሳደጊያው፤ ባንኩን “የተሻለ ተወዳዳሪ” እና በቀጠናው መስራት የሚችል “ጠንካራ ባንክ እንዲሆን የሚያስችለው” ነው ተብሏል።
ለመንግስታዊው ባንክ ካፒታል ማሳደጊያ የሚውለው ገንዘብ፤ ዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ለኢትዮጵያ መንግስት የሰጠው 700 ሚሊየን ዶላር ብድር አካል ነው። በዓለም ባንክ ስር የሚገኘው ዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ብድሩን የሰጠው፤ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ስርዓትን ለማጠናከር በማሰብ ነው።
ተጨማሪ፡ https://www.condoaddis.com/250129-1/
LinkedIn | YouTube | X | Facebook | TikTok
ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ካፒታል ማሳደጊያ የሚውል 550 ሚሊዮን ዶላርን ያካተተ የብድር ስምምነት፤ ዛሬ ሰኞ ጥር 19፤ 2017 በፓርላማ ጸደቀ። የካፒታል ማሳደጊያው፤ ባንኩን “የተሻለ ተወዳዳሪ” እና በቀጠናው መስራት የሚችል “ጠንካራ ባንክ እንዲሆን የሚያስችለው” ነው ተብሏል።
ለመንግስታዊው ባንክ ካፒታል ማሳደጊያ የሚውለው ገንዘብ፤ ዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ለኢትዮጵያ መንግስት የሰጠው 700 ሚሊየን ዶላር ብድር አካል ነው። በዓለም ባንክ ስር የሚገኘው ዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ብድሩን የሰጠው፤ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ስርዓትን ለማጠናከር በማሰብ ነው።
ተጨማሪ፡ https://www.condoaddis.com/250129-1/
LinkedIn | YouTube | X | Facebook | TikTok
January 28