NBE set to revise policy rate in early 2025
Early in the upcoming year, the National Bank of Ethiopia (NBE) is expected to revise the policy rate, commonly known as the National Bank Rate (NBR).
The initial policy rate, set at 15 percent, was established at the beginning of the fiscal year.
Read More
Source: capitalethiopia
@Etstocks
Early in the upcoming year, the National Bank of Ethiopia (NBE) is expected to revise the policy rate, commonly known as the National Bank Rate (NBR).
The initial policy rate, set at 15 percent, was established at the beginning of the fiscal year.
Read More
Source: capitalethiopia
@Etstocks
#እንድታውቁት
አዲስ አበባ ውስጥ አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መገኘት አስገዳጅ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23 , 2017 ዓ.ም (Jan 1st 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።
በሌላ ተያያዥ መረጃ ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ " ፋይዳን ለባንክ አገልግሎት አስገዳጅነት " ትዕዛዝ ወደ ትግበራ መግባት ተከትሎ የተለያዩ ባንኮች የማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ሀላፊዎች ያሳተፈ በጥምረት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሳውቆናል።
ከኃላፊዎች ጋር በነበረ ውይይት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዮዳሔ አርአያስላሴ ፤ " የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ባንኮች በፋይዳ መታወቂያ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ልክ እንደ አንድ የባንክ አገልግሎት አጽንዖት ተሰጥቶት እንዲሰሩ " ሲሉ አሳስበዋል።
አዲስ አበባ ውስጥ አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መገኘት አስገዳጅ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23 , 2017 ዓ.ም (Jan 1st 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።
በሌላ ተያያዥ መረጃ ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ " ፋይዳን ለባንክ አገልግሎት አስገዳጅነት " ትዕዛዝ ወደ ትግበራ መግባት ተከትሎ የተለያዩ ባንኮች የማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ሀላፊዎች ያሳተፈ በጥምረት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሳውቆናል።
ከኃላፊዎች ጋር በነበረ ውይይት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዮዳሔ አርአያስላሴ ፤ " የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ባንኮች በፋይዳ መታወቂያ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ልክ እንደ አንድ የባንክ አገልግሎት አጽንዖት ተሰጥቶት እንዲሰሩ " ሲሉ አሳስበዋል።
Oromia Bank shareholders’ patience appeared to have worn thin, while the Bank’s executives believe that the shift to technology and branch consolidation, combined with disciplined credit management, would help restore their confidence. Whether this recalibration is enough to propel Oromia Bank back to robust profitability remains open. But with a clear priority on cost control, digital expansion, and prudent lending, executives hope to steer the Bank toward a steadier path, aligning its founding ideals with the realities of a modern, increasingly tech-savvy market.
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ ትርፍ 40 በመቶ ቀነሰ!!
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በተጠናቀቀው የ2016 ሒሳብ ዓመት 1.6 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
ከቀዳሚ ዓመት ጋር ሲነፃፀር በአንድ ቢሊዮን ብር ዝቅ ያለ መሆኑ አመታዊ ሪፖርቱ ያሳያል።
ባንኩ ለትርፉ መቀነስ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝን እና የአገር ውስጥ የፀጥታ ችግር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል፡፡
በሒሳብ ዓመቱ 903 ሚሊዮን አዲስ ተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 117.1 ቢሊዮን ብር ማድረስ መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
አጠቃላይ የባንኩ የብድር ክምችት መጠን 117.15 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
ባንኩ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት የ19.03 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱ የተገለጸ ሲሆን ይህም ከቀዳሚው ዓመት አንፃር ሲታይ 7.5 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
ከዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ 258.3 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያገኘ ሲሆን ይህም አፈጻጸሙ ከቀዳሚው ዓመት ቅናሽ ያለው መሆኑ ተገልጿል፡፡
በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይም የተከፈለ ካፒታሉን 11.16 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ ሀብት መጠን 139.7 ቢሊዮን ብር ሆኗል፡፡
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በተጠናቀቀው የ2016 ሒሳብ ዓመት 1.6 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
ከቀዳሚ ዓመት ጋር ሲነፃፀር በአንድ ቢሊዮን ብር ዝቅ ያለ መሆኑ አመታዊ ሪፖርቱ ያሳያል።
ባንኩ ለትርፉ መቀነስ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝን እና የአገር ውስጥ የፀጥታ ችግር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል፡፡
በሒሳብ ዓመቱ 903 ሚሊዮን አዲስ ተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 117.1 ቢሊዮን ብር ማድረስ መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
አጠቃላይ የባንኩ የብድር ክምችት መጠን 117.15 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
ባንኩ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት የ19.03 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱ የተገለጸ ሲሆን ይህም ከቀዳሚው ዓመት አንፃር ሲታይ 7.5 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
ከዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ 258.3 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያገኘ ሲሆን ይህም አፈጻጸሙ ከቀዳሚው ዓመት ቅናሽ ያለው መሆኑ ተገልጿል፡፡
በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይም የተከፈለ ካፒታሉን 11.16 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ ሀብት መጠን 139.7 ቢሊዮን ብር ሆኗል፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ባንኮች ከቀናት በኋላ በነባሩም ሆነ አዳዲስ ውለታ የሚገቡትን ተበዳሪዎች የብድር ወለድ ምጣኔን ከ3 እስከ 5 በመቶ ከፍ ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ተሰማ‼️
ይህም #የብድር_የወለድ ምጣኔው እስከ 20 እና 22 በመቶ ይደርሳል እንደማለት ነው፡፡
ከዓመታት በፊት የነበረውን የገንዘብ የመግዛት አቅም እና የኢኮኖሚውን ሁኔታ እንዲሁም የገቢ መጠናቸውን ታሳቢ በማድረግ ከባንክ በመበደር ከውጭ እቃ የሚያስመጡ ነጋዴዎች ሆኑ ቤት የገዙ ተበዳሪዎች በተበደሩት ወለድ ላይ ከ3 እስከ 5 በመቶ ጭማሪ ይጠብቃቸዋል ተብሏል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከዓመታት በፊት ከባንክ በ17 በመቶ ወለድ ተበድሮ ከነበረ በአሁኑ ወቅት ባንኮች ወለዱን 5 በመቶ በመጨመር 22 በመቶ ሊያደርሱት በዝግጅት ላይ መሆናቸውንም ታማኝ ምንጮች ነግረውናል፡፡
በአሁኑ ወቅት ገበያው እራሱን እያረጋጋ ነበር ይሁንና ጥቂት ቁጥር ባላቸው #ባንኮች ምክንያት ተመልሶ ዋጋ ሊንር ነው የሚሉት ምንጫችን በተለይም ከውጭ እቃ ለማስገባት ከባንኮች ብድር አስቀድመው ውል ገብተው የተበደሩትም ሆኑ አዳዲስ ተበዳሪዎች ከፍተኛ በሆነው የብድር የወለድ ጭማሪ ምክንያት የሚስገቡት እቃ እጅግ ይንራል ይህም መልሶ ሸማቹ ላይ የሚወደቅ ይሆናል ብለዋል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከባንክ ጋር የብድር ኮንትራት ሲገባ ባንኩ ወለድ እንዲጨምር ይሁንታውን ይሰጣል፡፡
ባንኮች ብድር ስለሚሰጡ እና በኮንትራቱ መሰረት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ሁኔታ በመመልከት የወለድ ምጣኔውን እንዲጨምሩ ስምምነት ተደረገ ማለት ግን እንደፈለጉት ህግንም እንዲተላለፉም ሆነ ሀገርን ወደ አደገኛ የኢኮኖሚ ችግር የማስገባት መብት አላቸው ማለት አይደለም ተብሏል፡፡
አሁን ያለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ1 በመቶ እስከ 2 በመቶ የብድር የወለድ ምጣኔን ሊያስጨምር የሚችል መሆኑን ማየት ይቻላል ይሁንና ከ3 - 5 በመቶ ግን በፍጹም የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ሊሸከመው የሚችል ዓይነት አይደለም ሲሉ ምንጫችን ነግረውናል፡፡
#ሸገርኤፍም
ይህም #የብድር_የወለድ ምጣኔው እስከ 20 እና 22 በመቶ ይደርሳል እንደማለት ነው፡፡
ከዓመታት በፊት የነበረውን የገንዘብ የመግዛት አቅም እና የኢኮኖሚውን ሁኔታ እንዲሁም የገቢ መጠናቸውን ታሳቢ በማድረግ ከባንክ በመበደር ከውጭ እቃ የሚያስመጡ ነጋዴዎች ሆኑ ቤት የገዙ ተበዳሪዎች በተበደሩት ወለድ ላይ ከ3 እስከ 5 በመቶ ጭማሪ ይጠብቃቸዋል ተብሏል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከዓመታት በፊት ከባንክ በ17 በመቶ ወለድ ተበድሮ ከነበረ በአሁኑ ወቅት ባንኮች ወለዱን 5 በመቶ በመጨመር 22 በመቶ ሊያደርሱት በዝግጅት ላይ መሆናቸውንም ታማኝ ምንጮች ነግረውናል፡፡
በአሁኑ ወቅት ገበያው እራሱን እያረጋጋ ነበር ይሁንና ጥቂት ቁጥር ባላቸው #ባንኮች ምክንያት ተመልሶ ዋጋ ሊንር ነው የሚሉት ምንጫችን በተለይም ከውጭ እቃ ለማስገባት ከባንኮች ብድር አስቀድመው ውል ገብተው የተበደሩትም ሆኑ አዳዲስ ተበዳሪዎች ከፍተኛ በሆነው የብድር የወለድ ጭማሪ ምክንያት የሚስገቡት እቃ እጅግ ይንራል ይህም መልሶ ሸማቹ ላይ የሚወደቅ ይሆናል ብለዋል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከባንክ ጋር የብድር ኮንትራት ሲገባ ባንኩ ወለድ እንዲጨምር ይሁንታውን ይሰጣል፡፡
ባንኮች ብድር ስለሚሰጡ እና በኮንትራቱ መሰረት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ሁኔታ በመመልከት የወለድ ምጣኔውን እንዲጨምሩ ስምምነት ተደረገ ማለት ግን እንደፈለጉት ህግንም እንዲተላለፉም ሆነ ሀገርን ወደ አደገኛ የኢኮኖሚ ችግር የማስገባት መብት አላቸው ማለት አይደለም ተብሏል፡፡
አሁን ያለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ1 በመቶ እስከ 2 በመቶ የብድር የወለድ ምጣኔን ሊያስጨምር የሚችል መሆኑን ማየት ይቻላል ይሁንና ከ3 - 5 በመቶ ግን በፍጹም የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ሊሸከመው የሚችል ዓይነት አይደለም ሲሉ ምንጫችን ነግረውናል፡፡
#ሸገርኤፍም
ለውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠትን ማቆም!!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህጋዊ መንገዶች የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎችን ለሚከፍቱ ተቋማት ፈቃድ መስጠት ለጊዜውም ማቆሙን አስታውቋል፡፡
በፈረንጆቹ ኦክቶበር 2024 ብሔራዊ ባንክ ለአምስት የሀገር ውስጥ የግል ውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠቱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በፖሊሲ አውጪ ባንኩ በኩል ይህ ውሳኔ የተላለፈው ደግሞ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የትይዩ ውጭ ምንዛሬ ገበያውም ወይም በተለምዶ ጥቁር ገበያው ጋር ያለውን የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት በማጥበብ ቀስ በቀስም ትይዩ ገበያውን ለማዳከም በማሰብ ነው፡፡
በዚህም መሰረት ዱግዳ ፊደሊቲ ኢንቨስትመንት ፒኤልሲ፣ ኢትዮ ኢንዲፔንደንት፣ ግሎባል ኢንዲፔንደንት፣ ሮበስት ኢንዲፔንደንትና ዮጋ የውጭ ምንዛሬ መገበያያ ቢሮዎች ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እንደተሰጣቸው ይታወሳል፡፡.
አሁን ላይ ታዲያ ሌሎች አዳዲስ ተቋማትን ወደዚሁ ገበያ ከማስገባት አስቀድሞ እነዚህ የውጭ ምንዛሬ መመንዘሪያ ቢሮዎች አፈጻጸማቸው ምን ይመስላል? የሚለውን ለመገምገም ሲባል አዲስ ፈቃድ መስጠት መቆሙን ነው ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረገው፡፡
እነዚህ ተቋማት ከዚህ ቀደም የባንክ ሥራዎችን ሰርተው የማያውቁ በመሆናቸውና ወደገበያው ሲገቡ ለመጀመሪያ ጊዜ በመሆኑ ምክንያት ለገበያው አዲስ አሰራርን ይዘው መምጣታቸውንና ይህም ሁኔታ ባለፉት ጥቂት ወራት ያስመዘገበው ውጤት መገምገም እንዳለበትም ነው በምክንያትነት የቀረበው፡፡
የፋይናንስ ዘርፉን የሚቆጣጠረው ብሔራዊ ባንክ ቢሮውን ለመክፈት እያንዳንዱ ተቋም 15 ሚሊዮን ብር ካፒታልና ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን 30 ሚሊዮን ብር በዝግ አካውንት እንዲያስገቡ በመስፈርትነት ማስቀመጡም የሚታወቅ ነው፡፡
@Etstocks
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህጋዊ መንገዶች የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎችን ለሚከፍቱ ተቋማት ፈቃድ መስጠት ለጊዜውም ማቆሙን አስታውቋል፡፡
በፈረንጆቹ ኦክቶበር 2024 ብሔራዊ ባንክ ለአምስት የሀገር ውስጥ የግል ውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠቱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በፖሊሲ አውጪ ባንኩ በኩል ይህ ውሳኔ የተላለፈው ደግሞ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የትይዩ ውጭ ምንዛሬ ገበያውም ወይም በተለምዶ ጥቁር ገበያው ጋር ያለውን የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት በማጥበብ ቀስ በቀስም ትይዩ ገበያውን ለማዳከም በማሰብ ነው፡፡
በዚህም መሰረት ዱግዳ ፊደሊቲ ኢንቨስትመንት ፒኤልሲ፣ ኢትዮ ኢንዲፔንደንት፣ ግሎባል ኢንዲፔንደንት፣ ሮበስት ኢንዲፔንደንትና ዮጋ የውጭ ምንዛሬ መገበያያ ቢሮዎች ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እንደተሰጣቸው ይታወሳል፡፡.
አሁን ላይ ታዲያ ሌሎች አዳዲስ ተቋማትን ወደዚሁ ገበያ ከማስገባት አስቀድሞ እነዚህ የውጭ ምንዛሬ መመንዘሪያ ቢሮዎች አፈጻጸማቸው ምን ይመስላል? የሚለውን ለመገምገም ሲባል አዲስ ፈቃድ መስጠት መቆሙን ነው ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረገው፡፡
እነዚህ ተቋማት ከዚህ ቀደም የባንክ ሥራዎችን ሰርተው የማያውቁ በመሆናቸውና ወደገበያው ሲገቡ ለመጀመሪያ ጊዜ በመሆኑ ምክንያት ለገበያው አዲስ አሰራርን ይዘው መምጣታቸውንና ይህም ሁኔታ ባለፉት ጥቂት ወራት ያስመዘገበው ውጤት መገምገም እንዳለበትም ነው በምክንያትነት የቀረበው፡፡
የፋይናንስ ዘርፉን የሚቆጣጠረው ብሔራዊ ባንክ ቢሮውን ለመክፈት እያንዳንዱ ተቋም 15 ሚሊዮን ብር ካፒታልና ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን 30 ሚሊዮን ብር በዝግ አካውንት እንዲያስገቡ በመስፈርትነት ማስቀመጡም የሚታወቅ ነው፡፡
@Etstocks
ቤንዚን በሊትር 101.47 ብር ሲገባ ናፍጣ በሊትር 98.98 ብር ሆኗል።
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ።
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ተወስኗል።
በዚሁ መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣
➡ የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር
➡ አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተወስኗል።
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ።
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ተወስኗል።
በዚሁ መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣
➡ የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር
➡ አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተወስኗል።
Capital Market Glossary
ቡል ማርኬት (Bull Market) ምን እንደሆነ ያውቃሉ?
ይህ ሁኔታ የፋይናንሺያል ገበያው ውስጥ የአብዛኛው ሰነደ መዋለ ነዋይ ዋጋ ሲጨምር ነው። በገበያው ውስጥ ያሉ ብዙ ባለድርሻ አካላት ስለ ገበያው ያላቸው አስተሳሰብ በጣም አዎንታዊና ብሩህ የሚሆንበትም ጊዜ ነው።
የፋይናንሺያል ገበያ በዋጋ በቀላሉ መጨመር እና መቀንስ የሚታወቅ ቢሆንም ይህንን ቡል ገበያ የሚለየው በገበያው ውስጥ ያለው የዋጋ ጭማሮ ለረጅም ጊዜ ያለማቋረጥ የሚቆይና በብዙ መዋለ ሰነደ መዋለ ነዋዮች ላይ የሚከሰት መሆኑ ነው።
ቡል ማርኬት (Bull Market) ምን እንደሆነ ያውቃሉ?
ይህ ሁኔታ የፋይናንሺያል ገበያው ውስጥ የአብዛኛው ሰነደ መዋለ ነዋይ ዋጋ ሲጨምር ነው። በገበያው ውስጥ ያሉ ብዙ ባለድርሻ አካላት ስለ ገበያው ያላቸው አስተሳሰብ በጣም አዎንታዊና ብሩህ የሚሆንበትም ጊዜ ነው።
የፋይናንሺያል ገበያ በዋጋ በቀላሉ መጨመር እና መቀንስ የሚታወቅ ቢሆንም ይህንን ቡል ገበያ የሚለየው በገበያው ውስጥ ያለው የዋጋ ጭማሮ ለረጅም ጊዜ ያለማቋረጥ የሚቆይና በብዙ መዋለ ሰነደ መዋለ ነዋዮች ላይ የሚከሰት መሆኑ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ግብይት ነገ አርብ ጥር 2፣ 2017 ዓ.ም ልታስጀምር ነው።
ይህም በሀገሪቱ የፋይናንሺያል ሴክተር ትልቅ ምዕራፍ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ካሳሁን ተናግረዋል።
ይህም በሀገሪቱ የፋይናንሺያል ሴክተር ትልቅ ምዕራፍ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ካሳሁን ተናግረዋል።
- The National Bank of Ethiopia (NBE) and the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA) have entered into a Memorandum of Understanding (MoU) to strengthen collaboration in the development of Ethiopia’s capital market infrastructure.
- The MoU aims to establish and oversee securities depository, clearing, and settlement services to support the efficient functioning of the market.
- It outlines a collaborative effort for the issuance and depository of electronic securities, the dematerialization of paper-based securities, and the establishment of secure and efficient securities clearing and settlement systems.
- As part of the agreement, ECMA will regulate and oversee activities related to non-government securities to ensure compliance and market integrity.
- The National Bank of Ethiopia will operate the central securities depository (CSD) in alignment with the terms specified in the Capital Market Proclamation.
- This agreement is expected to provide a robust framework for improving the operations of Ethiopia’s capital market and supporting its overall growth.
Website
- The MoU aims to establish and oversee securities depository, clearing, and settlement services to support the efficient functioning of the market.
- It outlines a collaborative effort for the issuance and depository of electronic securities, the dematerialization of paper-based securities, and the establishment of secure and efficient securities clearing and settlement systems.
- As part of the agreement, ECMA will regulate and oversee activities related to non-government securities to ensure compliance and market integrity.
- The National Bank of Ethiopia will operate the central securities depository (CSD) in alignment with the terms specified in the Capital Market Proclamation.
- This agreement is expected to provide a robust framework for improving the operations of Ethiopia’s capital market and supporting its overall growth.
Website
በአክሲዮን ገበያ ግብይት ለማድረግ የሚስፈልጉ ቅደም ተከተሎች
አክሲዮን ገበያ ውስጥ ገንዘብ ግብይት ማድርግ አስደሳች እና ትርፋማ ሊሆን ይችላል።
ነገር ግን፣ አደጋዎችም የያዘ ነው። ስለዚህ፣ በስቶክ ገበያ ትሬድ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ማጥናት አለባችሁ።
1. ስለ አክሲዮን ገበያ ይወቁ:
* አክሲዮን ምንድነው? የኩባንያ ባለቤትነት ላይ ትንሹ ክፍፋይ ድርሻ ነው።
* አክሲዮን ገበያ ምንድነው? ኩባንያዎች አክሲዮኖቻቸውን የሚሸጡበት እና ባለሀብቶች የሚገዙበት ገበያ ነው።
* የተለያዩ የአክሲዮን ዓይነቶች: የዕድገት አክሲዮኖች፣ የገቢ አክሲዮኖች፣ ወዘተ.
* የአክሲዮን ገበያ አሠራር: እንዴት አክሲዮኖች ዋጋቸውን የሚቀየሩት፣ እንዴት ይገዛሉ እና ይሸጣሉ፣ ወዘተ.
2. የትኛው የአክሲዮን ደላላ እንደሚመርጡ ይወስኑ:
* የደላላ አይነቶች: የመስመር ላይ ደላሎች፣ የባህላዊ ደላሎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች ክፍያዎች: የኮሚሽን ክፍያዎች፣ የወርሃዊ ክፍያዎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች መሳሪያዎች: የቴክኒካል ትንታኔ መሳሪያዎች፣ የመረጃ መሠረቶች፣ ወዘተ.
3. የኢንቨስትመንት ግቦችዎን ይወስኑ:
* ለምን በአክሲዮን ገበያ ውስጥ እየገቡ ነው? ለጡረታ፣ ለልጆችዎ ትምህርት፣ ወዘተ.
* ምን ያህል ገንዘብ ለማዋል ይፈልጋሉ?
* ምን ያህል አደጋ መውሰድ ይፈልጋሉ?
4. የመጀመሪያ ትንታኔ ያድርጉ:
* ኩባንያዎችን ይመርጡ: በኢንዱስትሪ፣ በመጠን፣ በታሪካዊ አፈጻጸም፣ ወዘተ ላይ በመመስረት።
* የኩባንያዎችን ፋይናንሻል መረጃ ይተንትኑ: የትርፍ እና ኪሳራ መግለጫ፣ የገንዘብ ፍሰት መግለጫ፣ የሚዛን ገበታ፣ ወዘተ.
* የገበያውን አጠቃላይ ሁኔታ ይመልከቱ: የኢኮኖሚ ዜናዎች፣ የፖለቲካ ክስተቶች፣ ወዘተ.
5. የኢንቨስትመንት ስትራቴጂ ያዘጋጁ:
* የረዥም ጊዜ ወይም የአጭር ጊዜ ኢንቨስትመንት?
* የትኞቹን አክሲዮንኖች ይገዛሉ እና ይሸጣሉ?
* ምን ያህል ጊዜ በገበያው ውስጥ ይቆያሉ?
6. ትዕዛዞችዎን ያስቀምጡ:
* የገበያ ትዕዛዝ፣ የገደብ ትዕዛዝ፣ ወይም የስቶፕ-ሎስ ትዕዛዝ?
* ትዕዛዝዎን ያረጋግጡ።
7. ኢንቨስትመንቶችዎን ይከታተሉ:
* የአክሲዮኖችዎን ዋጋ በየጊዜው ይመልከቱ።
* የገበያውን ዜናዎች ይከታተሉ።
* አስፈላጊ ከሆነ ስትራቴጂዎን ያስተካክሉ።
ማስታወሻ:
* አክሲዮን ገበያ ውስጥ ኢንቨስትመንት አደጋ የያዘ ነው። ሁሉንም ገንዘብዎን አንድ ጊዜ አያስቀምጡ።
* በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ያጥኑ እና የባለሙያ ምክር ይጠይቁ።
ማስታወሻ:
ይህ መረጃ ለመረጃ አገልግሎት ብቻ ነው። የኢንቨስትመንት ምክር አይደለም። በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት የፋይናንስ አማካሪ ያማክሩ።
@Etstocks
አክሲዮን ገበያ ውስጥ ገንዘብ ግብይት ማድርግ አስደሳች እና ትርፋማ ሊሆን ይችላል።
ነገር ግን፣ አደጋዎችም የያዘ ነው። ስለዚህ፣ በስቶክ ገበያ ትሬድ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ማጥናት አለባችሁ።
1. ስለ አክሲዮን ገበያ ይወቁ:
* አክሲዮን ምንድነው? የኩባንያ ባለቤትነት ላይ ትንሹ ክፍፋይ ድርሻ ነው።
* አክሲዮን ገበያ ምንድነው? ኩባንያዎች አክሲዮኖቻቸውን የሚሸጡበት እና ባለሀብቶች የሚገዙበት ገበያ ነው።
* የተለያዩ የአክሲዮን ዓይነቶች: የዕድገት አክሲዮኖች፣ የገቢ አክሲዮኖች፣ ወዘተ.
* የአክሲዮን ገበያ አሠራር: እንዴት አክሲዮኖች ዋጋቸውን የሚቀየሩት፣ እንዴት ይገዛሉ እና ይሸጣሉ፣ ወዘተ.
2. የትኛው የአክሲዮን ደላላ እንደሚመርጡ ይወስኑ:
* የደላላ አይነቶች: የመስመር ላይ ደላሎች፣ የባህላዊ ደላሎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች ክፍያዎች: የኮሚሽን ክፍያዎች፣ የወርሃዊ ክፍያዎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች መሳሪያዎች: የቴክኒካል ትንታኔ መሳሪያዎች፣ የመረጃ መሠረቶች፣ ወዘተ.
3. የኢንቨስትመንት ግቦችዎን ይወስኑ:
* ለምን በአክሲዮን ገበያ ውስጥ እየገቡ ነው? ለጡረታ፣ ለልጆችዎ ትምህርት፣ ወዘተ.
* ምን ያህል ገንዘብ ለማዋል ይፈልጋሉ?
* ምን ያህል አደጋ መውሰድ ይፈልጋሉ?
4. የመጀመሪያ ትንታኔ ያድርጉ:
* ኩባንያዎችን ይመርጡ: በኢንዱስትሪ፣ በመጠን፣ በታሪካዊ አፈጻጸም፣ ወዘተ ላይ በመመስረት።
* የኩባንያዎችን ፋይናንሻል መረጃ ይተንትኑ: የትርፍ እና ኪሳራ መግለጫ፣ የገንዘብ ፍሰት መግለጫ፣ የሚዛን ገበታ፣ ወዘተ.
* የገበያውን አጠቃላይ ሁኔታ ይመልከቱ: የኢኮኖሚ ዜናዎች፣ የፖለቲካ ክስተቶች፣ ወዘተ.
5. የኢንቨስትመንት ስትራቴጂ ያዘጋጁ:
* የረዥም ጊዜ ወይም የአጭር ጊዜ ኢንቨስትመንት?
* የትኞቹን አክሲዮንኖች ይገዛሉ እና ይሸጣሉ?
* ምን ያህል ጊዜ በገበያው ውስጥ ይቆያሉ?
6. ትዕዛዞችዎን ያስቀምጡ:
* የገበያ ትዕዛዝ፣ የገደብ ትዕዛዝ፣ ወይም የስቶፕ-ሎስ ትዕዛዝ?
* ትዕዛዝዎን ያረጋግጡ።
7. ኢንቨስትመንቶችዎን ይከታተሉ:
* የአክሲዮኖችዎን ዋጋ በየጊዜው ይመልከቱ።
* የገበያውን ዜናዎች ይከታተሉ።
* አስፈላጊ ከሆነ ስትራቴጂዎን ያስተካክሉ።
ማስታወሻ:
* አክሲዮን ገበያ ውስጥ ኢንቨስትመንት አደጋ የያዘ ነው። ሁሉንም ገንዘብዎን አንድ ጊዜ አያስቀምጡ።
* በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ያጥኑ እና የባለሙያ ምክር ይጠይቁ።
ማስታወሻ:
ይህ መረጃ ለመረጃ አገልግሎት ብቻ ነው። የኢንቨስትመንት ምክር አይደለም። በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት የፋይናንስ አማካሪ ያማክሩ።
@Etstocks
የኢትዮጵያ ሰነድ ሙዓለ ገበያ (Ethiopia Security Exchange -ESX ) ግብይት በይፋ ተጀመረ- ደወሉ ተደወለ!!
በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ 50 ያህል ኩባንያዎች በአዲሱ የሰነድ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ላይ የአክሲዮን ድርሻዎችን ለግብይት እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
https://t.me/Etstocks
በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ 50 ያህል ኩባንያዎች በአዲሱ የሰነድ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ላይ የአክሲዮን ድርሻዎችን ለግብይት እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
https://t.me/Etstocks
እንኳን ደስ አለን!
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ዛሬ በይፋ ሥራ ጀምሯል!
በገበያው የተመዘገበ ኩባንያ (Listed company) ለመሆን ፍላጎት ካለዎት፣ ስለቀረቡት የኢንቨስትመንት ዕድሎች የበለጠ ማወቅ ከፈለጉ ድረ-ገፃችንን www.esxethiopia.com ይጎብኙ።
የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር::
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ዛሬ በይፋ ሥራ ጀምሯል!
በገበያው የተመዘገበ ኩባንያ (Listed company) ለመሆን ፍላጎት ካለዎት፣ ስለቀረቡት የኢንቨስትመንት ዕድሎች የበለጠ ማወቅ ከፈለጉ ድረ-ገፃችንን www.esxethiopia.com ይጎብኙ።
የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር::
Share and Share Trading in AA 1960s.pdf
39.9 MB
Share and Share Trading in Addis Ababa in 1960s
አክሲዮን እና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ በ1960ዎቹ
አክሲዮን እና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ በ1960ዎቹ