ዘም ዘም ባንክ ሸሪዓን መሰረት ያደረገ "አንሳር" የተባለ የዲጅታል ፋይናንስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ።
ዘም ዘም ባንክ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውንና በሙሉ ሸሪዓን መሰረት ያደረገ "አንሳር" የተባለ የዲጅታል ፋይናንስ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል።
ባንኩ ይህንን መተግበሪያ በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ኃይሌ ግራንድ ሆቴል ላይ አስመርቋል።
በዚህ ወቅት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ወ/ሮ መሊካ በድሪ በሀገራችን ከተለመደው የፋይናንስ አሰጣጥ ተገልለው ለቆዮ በተለይም በአነስተኛ እና መካከለኛ የስራ ዘርፍ ለተሰማሩ የማህበረሰብ ክፍሎች እና ለሴቶች መፍትሔ እንሚሆን ገልጸዋል።
"አንሳር የፋይናንስ ተቋማት ዋስትና ሳያስፈልጋቸው ብድር የማግኘት ብቻ ሳይሆን ብድር የሚሰጥበትን ጊዜ ይቀንሳል ነው የተባለው።
አንሳር ሸሪአን መሰረት ያደረገ የፋይናንስ መርሆዎችን እና የዲጂታል ፈጠራ ኃይልን በመጠቀም ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን እና እድሎችን በፍትሃዊነት እና በእኩልነት የሚያቀርብ ይሆናል ሲሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ የተናገሩት።
በክፊያ የፋይናንሺያል ቴክኖሎጂ የጎለበተው አንሳር መተግበሪያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ያካተተ እና አማራጭ ዳታን በመጠቀም የሚሰጥ አገልግሎት ነው ተብሏል።
የክፍያ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሀያት አብዱልመሊክ መተግበሪያው በኢትዮጵያ ያለውን የወደፊት ፍትሐዊነት እና የፋይናንሺያል አካታችነትን ከማረጋገጡም በላይ ከባንክ አገልግሎት ተገልለው የቆዩ ማህበረሰቦችን በቀላሉ ማገልገል እንደሚቻል ማሳያም ጭምር እንደሆነ በምርቃቱ ወቅት አብራርተዋል።
ዘም ዘም ባንክ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውንና በሙሉ ሸሪዓን መሰረት ያደረገ "አንሳር" የተባለ የዲጅታል ፋይናንስ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል።
ባንኩ ይህንን መተግበሪያ በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ኃይሌ ግራንድ ሆቴል ላይ አስመርቋል።
በዚህ ወቅት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ወ/ሮ መሊካ በድሪ በሀገራችን ከተለመደው የፋይናንስ አሰጣጥ ተገልለው ለቆዮ በተለይም በአነስተኛ እና መካከለኛ የስራ ዘርፍ ለተሰማሩ የማህበረሰብ ክፍሎች እና ለሴቶች መፍትሔ እንሚሆን ገልጸዋል።
"አንሳር የፋይናንስ ተቋማት ዋስትና ሳያስፈልጋቸው ብድር የማግኘት ብቻ ሳይሆን ብድር የሚሰጥበትን ጊዜ ይቀንሳል ነው የተባለው።
አንሳር ሸሪአን መሰረት ያደረገ የፋይናንስ መርሆዎችን እና የዲጂታል ፈጠራ ኃይልን በመጠቀም ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን እና እድሎችን በፍትሃዊነት እና በእኩልነት የሚያቀርብ ይሆናል ሲሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ የተናገሩት።
በክፊያ የፋይናንሺያል ቴክኖሎጂ የጎለበተው አንሳር መተግበሪያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ያካተተ እና አማራጭ ዳታን በመጠቀም የሚሰጥ አገልግሎት ነው ተብሏል።
የክፍያ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሀያት አብዱልመሊክ መተግበሪያው በኢትዮጵያ ያለውን የወደፊት ፍትሐዊነት እና የፋይናንሺያል አካታችነትን ከማረጋገጡም በላይ ከባንክ አገልግሎት ተገልለው የቆዩ ማህበረሰቦችን በቀላሉ ማገልገል እንደሚቻል ማሳያም ጭምር እንደሆነ በምርቃቱ ወቅት አብራርተዋል።
ግሎባል ባንክ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ!!
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በ2016 በጀት አመት ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ አስታውቀዋል።
ከተገኘው ገቢም የባንኩ ትርፍ ታክስ ፤ከመጠባበቂያ እና ሌሎች ተቀናሾች በፊት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ገልፀዋል።
ይህም ካለፈው በጀት አመት ጋር ሲነፃፀር የ37 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ጠቅሰዋል።
ባንኩ የተቀማጭ ሂሳቡን ወደ 4 ቢሊዮን ብር በማሳደግ የተቀማጭ የገንዘብ መጠኑ ወደ 18.22 ቢሊዮን መድረሱን ተናግረዋል።
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የተከፈለ ካፒታሉን 2.48 ቢሊዮን ብር ያደረሰ ሲሆን ጠቅላላ ሀብት ደግሞ ከ24 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን አንስተዋል።
ግሎባል ባንክ የትርፍ ድርሻውን በ14 በመቶ በማሳደግ ለባለአክሲዮኖች 33.2 በመቶ የትርፍ ድርሻ መክፈሉን አስታውቋል።
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በ2016 በጀት አመት ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ አስታውቀዋል።
ከተገኘው ገቢም የባንኩ ትርፍ ታክስ ፤ከመጠባበቂያ እና ሌሎች ተቀናሾች በፊት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ገልፀዋል።
ይህም ካለፈው በጀት አመት ጋር ሲነፃፀር የ37 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ጠቅሰዋል።
ባንኩ የተቀማጭ ሂሳቡን ወደ 4 ቢሊዮን ብር በማሳደግ የተቀማጭ የገንዘብ መጠኑ ወደ 18.22 ቢሊዮን መድረሱን ተናግረዋል።
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የተከፈለ ካፒታሉን 2.48 ቢሊዮን ብር ያደረሰ ሲሆን ጠቅላላ ሀብት ደግሞ ከ24 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን አንስተዋል።
ግሎባል ባንክ የትርፍ ድርሻውን በ14 በመቶ በማሳደግ ለባለአክሲዮኖች 33.2 በመቶ የትርፍ ድርሻ መክፈሉን አስታውቋል።
ባንኮች የገዙት የመንግስት የብድር ሰነድ!!
የሀገሪቱ ንግድ ባንኮች ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ 110 ቢሊዮን ብር የሚደርስ ወጪ በማድረግ በብሔራዊ ባንክ የጸደቀውን የአምስት ዓመታት የመንግስት የብድር ሰነድ መግዛታቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ላይ ይፋ ተደርጓል፡፡
ለትርፍ የተቋቋሙት የንግድ ባንኮቹ ይህንን ያህል መጠን ያለው የመንግስት ብድር ሰነድ (በእንግሊዝኛው ትሬዠሪ ቢል) የገዙት በፈረንጆቹ ኖቬምበር 2024 የመጣውን የብሔራዊ ባንክ መመሪያ ድንጋጌን ተከትሎ ሲሆን መመሪያው ባንኮቹ ያበደሩትን ብድር 20 በመቶ የሚያክል መጠን ያለው ገንዘብን ለብድር ሰነዱ መግዣነት እንዲያውሉት ያዛል፡፡
ይህንን ተከሎም ባንኮቹ እስካለፈው ሴፕቴምበር 2024 ድረስ 109 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የሚደርስ የብድር ሰነድ መግዛታቸውን ነው የገንዘብ ሚኒስቴር ያወጣው ሪፖርት የሚያትተው፡፡
ይህ የብድር ሰነድ መንግስት ያለበትን የበጀት ጉድለቱን ከብሔራዊ ባንክ በቀጥታ መበደር ሳያስፈልገው የሚሞላበት አንዱ መላ ነው፡፡
በሌላም በኩል ይህ ሪፖርት እንደሚያሳየው የመንግስት ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ብድር እስከሴፕቴምበር 30፣ 2024 ድረስ በ2 ነጥብ 3 ትሪሊዮን ብር ደርሷል፡፡
ቅዳሜገበያ
የሀገሪቱ ንግድ ባንኮች ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ 110 ቢሊዮን ብር የሚደርስ ወጪ በማድረግ በብሔራዊ ባንክ የጸደቀውን የአምስት ዓመታት የመንግስት የብድር ሰነድ መግዛታቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ላይ ይፋ ተደርጓል፡፡
ለትርፍ የተቋቋሙት የንግድ ባንኮቹ ይህንን ያህል መጠን ያለው የመንግስት ብድር ሰነድ (በእንግሊዝኛው ትሬዠሪ ቢል) የገዙት በፈረንጆቹ ኖቬምበር 2024 የመጣውን የብሔራዊ ባንክ መመሪያ ድንጋጌን ተከትሎ ሲሆን መመሪያው ባንኮቹ ያበደሩትን ብድር 20 በመቶ የሚያክል መጠን ያለው ገንዘብን ለብድር ሰነዱ መግዣነት እንዲያውሉት ያዛል፡፡
ይህንን ተከሎም ባንኮቹ እስካለፈው ሴፕቴምበር 2024 ድረስ 109 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የሚደርስ የብድር ሰነድ መግዛታቸውን ነው የገንዘብ ሚኒስቴር ያወጣው ሪፖርት የሚያትተው፡፡
ይህ የብድር ሰነድ መንግስት ያለበትን የበጀት ጉድለቱን ከብሔራዊ ባንክ በቀጥታ መበደር ሳያስፈልገው የሚሞላበት አንዱ መላ ነው፡፡
በሌላም በኩል ይህ ሪፖርት እንደሚያሳየው የመንግስት ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ብድር እስከሴፕቴምበር 30፣ 2024 ድረስ በ2 ነጥብ 3 ትሪሊዮን ብር ደርሷል፡፡
ቅዳሜገበያ
NBE set to revise policy rate in early 2025
Early in the upcoming year, the National Bank of Ethiopia (NBE) is expected to revise the policy rate, commonly known as the National Bank Rate (NBR).
The initial policy rate, set at 15 percent, was established at the beginning of the fiscal year.
Read More
Source: capitalethiopia
@Etstocks
Early in the upcoming year, the National Bank of Ethiopia (NBE) is expected to revise the policy rate, commonly known as the National Bank Rate (NBR).
The initial policy rate, set at 15 percent, was established at the beginning of the fiscal year.
Read More
Source: capitalethiopia
@Etstocks
#እንድታውቁት
አዲስ አበባ ውስጥ አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መገኘት አስገዳጅ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23 , 2017 ዓ.ም (Jan 1st 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።
በሌላ ተያያዥ መረጃ ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ " ፋይዳን ለባንክ አገልግሎት አስገዳጅነት " ትዕዛዝ ወደ ትግበራ መግባት ተከትሎ የተለያዩ ባንኮች የማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ሀላፊዎች ያሳተፈ በጥምረት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሳውቆናል።
ከኃላፊዎች ጋር በነበረ ውይይት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዮዳሔ አርአያስላሴ ፤ " የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ባንኮች በፋይዳ መታወቂያ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ልክ እንደ አንድ የባንክ አገልግሎት አጽንዖት ተሰጥቶት እንዲሰሩ " ሲሉ አሳስበዋል።
አዲስ አበባ ውስጥ አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መገኘት አስገዳጅ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23 , 2017 ዓ.ም (Jan 1st 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።
በሌላ ተያያዥ መረጃ ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ " ፋይዳን ለባንክ አገልግሎት አስገዳጅነት " ትዕዛዝ ወደ ትግበራ መግባት ተከትሎ የተለያዩ ባንኮች የማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ሀላፊዎች ያሳተፈ በጥምረት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሳውቆናል።
ከኃላፊዎች ጋር በነበረ ውይይት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዮዳሔ አርአያስላሴ ፤ " የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ባንኮች በፋይዳ መታወቂያ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ልክ እንደ አንድ የባንክ አገልግሎት አጽንዖት ተሰጥቶት እንዲሰሩ " ሲሉ አሳስበዋል።
Oromia Bank shareholders’ patience appeared to have worn thin, while the Bank’s executives believe that the shift to technology and branch consolidation, combined with disciplined credit management, would help restore their confidence. Whether this recalibration is enough to propel Oromia Bank back to robust profitability remains open. But with a clear priority on cost control, digital expansion, and prudent lending, executives hope to steer the Bank toward a steadier path, aligning its founding ideals with the realities of a modern, increasingly tech-savvy market.
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ ትርፍ 40 በመቶ ቀነሰ!!
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በተጠናቀቀው የ2016 ሒሳብ ዓመት 1.6 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
ከቀዳሚ ዓመት ጋር ሲነፃፀር በአንድ ቢሊዮን ብር ዝቅ ያለ መሆኑ አመታዊ ሪፖርቱ ያሳያል።
ባንኩ ለትርፉ መቀነስ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝን እና የአገር ውስጥ የፀጥታ ችግር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል፡፡
በሒሳብ ዓመቱ 903 ሚሊዮን አዲስ ተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 117.1 ቢሊዮን ብር ማድረስ መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
አጠቃላይ የባንኩ የብድር ክምችት መጠን 117.15 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
ባንኩ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት የ19.03 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱ የተገለጸ ሲሆን ይህም ከቀዳሚው ዓመት አንፃር ሲታይ 7.5 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
ከዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ 258.3 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያገኘ ሲሆን ይህም አፈጻጸሙ ከቀዳሚው ዓመት ቅናሽ ያለው መሆኑ ተገልጿል፡፡
በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይም የተከፈለ ካፒታሉን 11.16 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ ሀብት መጠን 139.7 ቢሊዮን ብር ሆኗል፡፡
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በተጠናቀቀው የ2016 ሒሳብ ዓመት 1.6 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
ከቀዳሚ ዓመት ጋር ሲነፃፀር በአንድ ቢሊዮን ብር ዝቅ ያለ መሆኑ አመታዊ ሪፖርቱ ያሳያል።
ባንኩ ለትርፉ መቀነስ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝን እና የአገር ውስጥ የፀጥታ ችግር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል፡፡
በሒሳብ ዓመቱ 903 ሚሊዮን አዲስ ተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 117.1 ቢሊዮን ብር ማድረስ መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
አጠቃላይ የባንኩ የብድር ክምችት መጠን 117.15 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
ባንኩ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት የ19.03 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱ የተገለጸ ሲሆን ይህም ከቀዳሚው ዓመት አንፃር ሲታይ 7.5 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
ከዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ 258.3 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያገኘ ሲሆን ይህም አፈጻጸሙ ከቀዳሚው ዓመት ቅናሽ ያለው መሆኑ ተገልጿል፡፡
በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይም የተከፈለ ካፒታሉን 11.16 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ ሀብት መጠን 139.7 ቢሊዮን ብር ሆኗል፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ባንኮች ከቀናት በኋላ በነባሩም ሆነ አዳዲስ ውለታ የሚገቡትን ተበዳሪዎች የብድር ወለድ ምጣኔን ከ3 እስከ 5 በመቶ ከፍ ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ተሰማ‼️
ይህም #የብድር_የወለድ ምጣኔው እስከ 20 እና 22 በመቶ ይደርሳል እንደማለት ነው፡፡
ከዓመታት በፊት የነበረውን የገንዘብ የመግዛት አቅም እና የኢኮኖሚውን ሁኔታ እንዲሁም የገቢ መጠናቸውን ታሳቢ በማድረግ ከባንክ በመበደር ከውጭ እቃ የሚያስመጡ ነጋዴዎች ሆኑ ቤት የገዙ ተበዳሪዎች በተበደሩት ወለድ ላይ ከ3 እስከ 5 በመቶ ጭማሪ ይጠብቃቸዋል ተብሏል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከዓመታት በፊት ከባንክ በ17 በመቶ ወለድ ተበድሮ ከነበረ በአሁኑ ወቅት ባንኮች ወለዱን 5 በመቶ በመጨመር 22 በመቶ ሊያደርሱት በዝግጅት ላይ መሆናቸውንም ታማኝ ምንጮች ነግረውናል፡፡
በአሁኑ ወቅት ገበያው እራሱን እያረጋጋ ነበር ይሁንና ጥቂት ቁጥር ባላቸው #ባንኮች ምክንያት ተመልሶ ዋጋ ሊንር ነው የሚሉት ምንጫችን በተለይም ከውጭ እቃ ለማስገባት ከባንኮች ብድር አስቀድመው ውል ገብተው የተበደሩትም ሆኑ አዳዲስ ተበዳሪዎች ከፍተኛ በሆነው የብድር የወለድ ጭማሪ ምክንያት የሚስገቡት እቃ እጅግ ይንራል ይህም መልሶ ሸማቹ ላይ የሚወደቅ ይሆናል ብለዋል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከባንክ ጋር የብድር ኮንትራት ሲገባ ባንኩ ወለድ እንዲጨምር ይሁንታውን ይሰጣል፡፡
ባንኮች ብድር ስለሚሰጡ እና በኮንትራቱ መሰረት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ሁኔታ በመመልከት የወለድ ምጣኔውን እንዲጨምሩ ስምምነት ተደረገ ማለት ግን እንደፈለጉት ህግንም እንዲተላለፉም ሆነ ሀገርን ወደ አደገኛ የኢኮኖሚ ችግር የማስገባት መብት አላቸው ማለት አይደለም ተብሏል፡፡
አሁን ያለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ1 በመቶ እስከ 2 በመቶ የብድር የወለድ ምጣኔን ሊያስጨምር የሚችል መሆኑን ማየት ይቻላል ይሁንና ከ3 - 5 በመቶ ግን በፍጹም የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ሊሸከመው የሚችል ዓይነት አይደለም ሲሉ ምንጫችን ነግረውናል፡፡
#ሸገርኤፍም
ይህም #የብድር_የወለድ ምጣኔው እስከ 20 እና 22 በመቶ ይደርሳል እንደማለት ነው፡፡
ከዓመታት በፊት የነበረውን የገንዘብ የመግዛት አቅም እና የኢኮኖሚውን ሁኔታ እንዲሁም የገቢ መጠናቸውን ታሳቢ በማድረግ ከባንክ በመበደር ከውጭ እቃ የሚያስመጡ ነጋዴዎች ሆኑ ቤት የገዙ ተበዳሪዎች በተበደሩት ወለድ ላይ ከ3 እስከ 5 በመቶ ጭማሪ ይጠብቃቸዋል ተብሏል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከዓመታት በፊት ከባንክ በ17 በመቶ ወለድ ተበድሮ ከነበረ በአሁኑ ወቅት ባንኮች ወለዱን 5 በመቶ በመጨመር 22 በመቶ ሊያደርሱት በዝግጅት ላይ መሆናቸውንም ታማኝ ምንጮች ነግረውናል፡፡
በአሁኑ ወቅት ገበያው እራሱን እያረጋጋ ነበር ይሁንና ጥቂት ቁጥር ባላቸው #ባንኮች ምክንያት ተመልሶ ዋጋ ሊንር ነው የሚሉት ምንጫችን በተለይም ከውጭ እቃ ለማስገባት ከባንኮች ብድር አስቀድመው ውል ገብተው የተበደሩትም ሆኑ አዳዲስ ተበዳሪዎች ከፍተኛ በሆነው የብድር የወለድ ጭማሪ ምክንያት የሚስገቡት እቃ እጅግ ይንራል ይህም መልሶ ሸማቹ ላይ የሚወደቅ ይሆናል ብለዋል፡፡
አንድ ተበዳሪ ከባንክ ጋር የብድር ኮንትራት ሲገባ ባንኩ ወለድ እንዲጨምር ይሁንታውን ይሰጣል፡፡
ባንኮች ብድር ስለሚሰጡ እና በኮንትራቱ መሰረት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ሁኔታ በመመልከት የወለድ ምጣኔውን እንዲጨምሩ ስምምነት ተደረገ ማለት ግን እንደፈለጉት ህግንም እንዲተላለፉም ሆነ ሀገርን ወደ አደገኛ የኢኮኖሚ ችግር የማስገባት መብት አላቸው ማለት አይደለም ተብሏል፡፡
አሁን ያለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ1 በመቶ እስከ 2 በመቶ የብድር የወለድ ምጣኔን ሊያስጨምር የሚችል መሆኑን ማየት ይቻላል ይሁንና ከ3 - 5 በመቶ ግን በፍጹም የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ሊሸከመው የሚችል ዓይነት አይደለም ሲሉ ምንጫችን ነግረውናል፡፡
#ሸገርኤፍም
ለውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠትን ማቆም!!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህጋዊ መንገዶች የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎችን ለሚከፍቱ ተቋማት ፈቃድ መስጠት ለጊዜውም ማቆሙን አስታውቋል፡፡
በፈረንጆቹ ኦክቶበር 2024 ብሔራዊ ባንክ ለአምስት የሀገር ውስጥ የግል ውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠቱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በፖሊሲ አውጪ ባንኩ በኩል ይህ ውሳኔ የተላለፈው ደግሞ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የትይዩ ውጭ ምንዛሬ ገበያውም ወይም በተለምዶ ጥቁር ገበያው ጋር ያለውን የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት በማጥበብ ቀስ በቀስም ትይዩ ገበያውን ለማዳከም በማሰብ ነው፡፡
በዚህም መሰረት ዱግዳ ፊደሊቲ ኢንቨስትመንት ፒኤልሲ፣ ኢትዮ ኢንዲፔንደንት፣ ግሎባል ኢንዲፔንደንት፣ ሮበስት ኢንዲፔንደንትና ዮጋ የውጭ ምንዛሬ መገበያያ ቢሮዎች ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እንደተሰጣቸው ይታወሳል፡፡.
አሁን ላይ ታዲያ ሌሎች አዳዲስ ተቋማትን ወደዚሁ ገበያ ከማስገባት አስቀድሞ እነዚህ የውጭ ምንዛሬ መመንዘሪያ ቢሮዎች አፈጻጸማቸው ምን ይመስላል? የሚለውን ለመገምገም ሲባል አዲስ ፈቃድ መስጠት መቆሙን ነው ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረገው፡፡
እነዚህ ተቋማት ከዚህ ቀደም የባንክ ሥራዎችን ሰርተው የማያውቁ በመሆናቸውና ወደገበያው ሲገቡ ለመጀመሪያ ጊዜ በመሆኑ ምክንያት ለገበያው አዲስ አሰራርን ይዘው መምጣታቸውንና ይህም ሁኔታ ባለፉት ጥቂት ወራት ያስመዘገበው ውጤት መገምገም እንዳለበትም ነው በምክንያትነት የቀረበው፡፡
የፋይናንስ ዘርፉን የሚቆጣጠረው ብሔራዊ ባንክ ቢሮውን ለመክፈት እያንዳንዱ ተቋም 15 ሚሊዮን ብር ካፒታልና ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን 30 ሚሊዮን ብር በዝግ አካውንት እንዲያስገቡ በመስፈርትነት ማስቀመጡም የሚታወቅ ነው፡፡
@Etstocks
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህጋዊ መንገዶች የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎችን ለሚከፍቱ ተቋማት ፈቃድ መስጠት ለጊዜውም ማቆሙን አስታውቋል፡፡
በፈረንጆቹ ኦክቶበር 2024 ብሔራዊ ባንክ ለአምስት የሀገር ውስጥ የግል ውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠቱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በፖሊሲ አውጪ ባንኩ በኩል ይህ ውሳኔ የተላለፈው ደግሞ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የትይዩ ውጭ ምንዛሬ ገበያውም ወይም በተለምዶ ጥቁር ገበያው ጋር ያለውን የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት በማጥበብ ቀስ በቀስም ትይዩ ገበያውን ለማዳከም በማሰብ ነው፡፡
በዚህም መሰረት ዱግዳ ፊደሊቲ ኢንቨስትመንት ፒኤልሲ፣ ኢትዮ ኢንዲፔንደንት፣ ግሎባል ኢንዲፔንደንት፣ ሮበስት ኢንዲፔንደንትና ዮጋ የውጭ ምንዛሬ መገበያያ ቢሮዎች ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እንደተሰጣቸው ይታወሳል፡፡.
አሁን ላይ ታዲያ ሌሎች አዳዲስ ተቋማትን ወደዚሁ ገበያ ከማስገባት አስቀድሞ እነዚህ የውጭ ምንዛሬ መመንዘሪያ ቢሮዎች አፈጻጸማቸው ምን ይመስላል? የሚለውን ለመገምገም ሲባል አዲስ ፈቃድ መስጠት መቆሙን ነው ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረገው፡፡
እነዚህ ተቋማት ከዚህ ቀደም የባንክ ሥራዎችን ሰርተው የማያውቁ በመሆናቸውና ወደገበያው ሲገቡ ለመጀመሪያ ጊዜ በመሆኑ ምክንያት ለገበያው አዲስ አሰራርን ይዘው መምጣታቸውንና ይህም ሁኔታ ባለፉት ጥቂት ወራት ያስመዘገበው ውጤት መገምገም እንዳለበትም ነው በምክንያትነት የቀረበው፡፡
የፋይናንስ ዘርፉን የሚቆጣጠረው ብሔራዊ ባንክ ቢሮውን ለመክፈት እያንዳንዱ ተቋም 15 ሚሊዮን ብር ካፒታልና ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን 30 ሚሊዮን ብር በዝግ አካውንት እንዲያስገቡ በመስፈርትነት ማስቀመጡም የሚታወቅ ነው፡፡
@Etstocks
ቤንዚን በሊትር 101.47 ብር ሲገባ ናፍጣ በሊትር 98.98 ብር ሆኗል።
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ።
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ተወስኗል።
በዚሁ መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣
➡ የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር
➡ አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተወስኗል።
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ።
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ተወስኗል።
በዚሁ መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣
➡ የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣
➡ አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር
➡ አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተወስኗል።
Capital Market Glossary
ቡል ማርኬት (Bull Market) ምን እንደሆነ ያውቃሉ?
ይህ ሁኔታ የፋይናንሺያል ገበያው ውስጥ የአብዛኛው ሰነደ መዋለ ነዋይ ዋጋ ሲጨምር ነው። በገበያው ውስጥ ያሉ ብዙ ባለድርሻ አካላት ስለ ገበያው ያላቸው አስተሳሰብ በጣም አዎንታዊና ብሩህ የሚሆንበትም ጊዜ ነው።
የፋይናንሺያል ገበያ በዋጋ በቀላሉ መጨመር እና መቀንስ የሚታወቅ ቢሆንም ይህንን ቡል ገበያ የሚለየው በገበያው ውስጥ ያለው የዋጋ ጭማሮ ለረጅም ጊዜ ያለማቋረጥ የሚቆይና በብዙ መዋለ ሰነደ መዋለ ነዋዮች ላይ የሚከሰት መሆኑ ነው።
ቡል ማርኬት (Bull Market) ምን እንደሆነ ያውቃሉ?
ይህ ሁኔታ የፋይናንሺያል ገበያው ውስጥ የአብዛኛው ሰነደ መዋለ ነዋይ ዋጋ ሲጨምር ነው። በገበያው ውስጥ ያሉ ብዙ ባለድርሻ አካላት ስለ ገበያው ያላቸው አስተሳሰብ በጣም አዎንታዊና ብሩህ የሚሆንበትም ጊዜ ነው።
የፋይናንሺያል ገበያ በዋጋ በቀላሉ መጨመር እና መቀንስ የሚታወቅ ቢሆንም ይህንን ቡል ገበያ የሚለየው በገበያው ውስጥ ያለው የዋጋ ጭማሮ ለረጅም ጊዜ ያለማቋረጥ የሚቆይና በብዙ መዋለ ሰነደ መዋለ ነዋዮች ላይ የሚከሰት መሆኑ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ግብይት ነገ አርብ ጥር 2፣ 2017 ዓ.ም ልታስጀምር ነው።
ይህም በሀገሪቱ የፋይናንሺያል ሴክተር ትልቅ ምዕራፍ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ካሳሁን ተናግረዋል።
ይህም በሀገሪቱ የፋይናንሺያል ሴክተር ትልቅ ምዕራፍ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ካሳሁን ተናግረዋል።
- The National Bank of Ethiopia (NBE) and the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA) have entered into a Memorandum of Understanding (MoU) to strengthen collaboration in the development of Ethiopia’s capital market infrastructure.
- The MoU aims to establish and oversee securities depository, clearing, and settlement services to support the efficient functioning of the market.
- It outlines a collaborative effort for the issuance and depository of electronic securities, the dematerialization of paper-based securities, and the establishment of secure and efficient securities clearing and settlement systems.
- As part of the agreement, ECMA will regulate and oversee activities related to non-government securities to ensure compliance and market integrity.
- The National Bank of Ethiopia will operate the central securities depository (CSD) in alignment with the terms specified in the Capital Market Proclamation.
- This agreement is expected to provide a robust framework for improving the operations of Ethiopia’s capital market and supporting its overall growth.
Website
- The MoU aims to establish and oversee securities depository, clearing, and settlement services to support the efficient functioning of the market.
- It outlines a collaborative effort for the issuance and depository of electronic securities, the dematerialization of paper-based securities, and the establishment of secure and efficient securities clearing and settlement systems.
- As part of the agreement, ECMA will regulate and oversee activities related to non-government securities to ensure compliance and market integrity.
- The National Bank of Ethiopia will operate the central securities depository (CSD) in alignment with the terms specified in the Capital Market Proclamation.
- This agreement is expected to provide a robust framework for improving the operations of Ethiopia’s capital market and supporting its overall growth.
Website
በአክሲዮን ገበያ ግብይት ለማድረግ የሚስፈልጉ ቅደም ተከተሎች
አክሲዮን ገበያ ውስጥ ገንዘብ ግብይት ማድርግ አስደሳች እና ትርፋማ ሊሆን ይችላል።
ነገር ግን፣ አደጋዎችም የያዘ ነው። ስለዚህ፣ በስቶክ ገበያ ትሬድ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ማጥናት አለባችሁ።
1. ስለ አክሲዮን ገበያ ይወቁ:
* አክሲዮን ምንድነው? የኩባንያ ባለቤትነት ላይ ትንሹ ክፍፋይ ድርሻ ነው።
* አክሲዮን ገበያ ምንድነው? ኩባንያዎች አክሲዮኖቻቸውን የሚሸጡበት እና ባለሀብቶች የሚገዙበት ገበያ ነው።
* የተለያዩ የአክሲዮን ዓይነቶች: የዕድገት አክሲዮኖች፣ የገቢ አክሲዮኖች፣ ወዘተ.
* የአክሲዮን ገበያ አሠራር: እንዴት አክሲዮኖች ዋጋቸውን የሚቀየሩት፣ እንዴት ይገዛሉ እና ይሸጣሉ፣ ወዘተ.
2. የትኛው የአክሲዮን ደላላ እንደሚመርጡ ይወስኑ:
* የደላላ አይነቶች: የመስመር ላይ ደላሎች፣ የባህላዊ ደላሎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች ክፍያዎች: የኮሚሽን ክፍያዎች፣ የወርሃዊ ክፍያዎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች መሳሪያዎች: የቴክኒካል ትንታኔ መሳሪያዎች፣ የመረጃ መሠረቶች፣ ወዘተ.
3. የኢንቨስትመንት ግቦችዎን ይወስኑ:
* ለምን በአክሲዮን ገበያ ውስጥ እየገቡ ነው? ለጡረታ፣ ለልጆችዎ ትምህርት፣ ወዘተ.
* ምን ያህል ገንዘብ ለማዋል ይፈልጋሉ?
* ምን ያህል አደጋ መውሰድ ይፈልጋሉ?
4. የመጀመሪያ ትንታኔ ያድርጉ:
* ኩባንያዎችን ይመርጡ: በኢንዱስትሪ፣ በመጠን፣ በታሪካዊ አፈጻጸም፣ ወዘተ ላይ በመመስረት።
* የኩባንያዎችን ፋይናንሻል መረጃ ይተንትኑ: የትርፍ እና ኪሳራ መግለጫ፣ የገንዘብ ፍሰት መግለጫ፣ የሚዛን ገበታ፣ ወዘተ.
* የገበያውን አጠቃላይ ሁኔታ ይመልከቱ: የኢኮኖሚ ዜናዎች፣ የፖለቲካ ክስተቶች፣ ወዘተ.
5. የኢንቨስትመንት ስትራቴጂ ያዘጋጁ:
* የረዥም ጊዜ ወይም የአጭር ጊዜ ኢንቨስትመንት?
* የትኞቹን አክሲዮንኖች ይገዛሉ እና ይሸጣሉ?
* ምን ያህል ጊዜ በገበያው ውስጥ ይቆያሉ?
6. ትዕዛዞችዎን ያስቀምጡ:
* የገበያ ትዕዛዝ፣ የገደብ ትዕዛዝ፣ ወይም የስቶፕ-ሎስ ትዕዛዝ?
* ትዕዛዝዎን ያረጋግጡ።
7. ኢንቨስትመንቶችዎን ይከታተሉ:
* የአክሲዮኖችዎን ዋጋ በየጊዜው ይመልከቱ።
* የገበያውን ዜናዎች ይከታተሉ።
* አስፈላጊ ከሆነ ስትራቴጂዎን ያስተካክሉ።
ማስታወሻ:
* አክሲዮን ገበያ ውስጥ ኢንቨስትመንት አደጋ የያዘ ነው። ሁሉንም ገንዘብዎን አንድ ጊዜ አያስቀምጡ።
* በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ያጥኑ እና የባለሙያ ምክር ይጠይቁ።
ማስታወሻ:
ይህ መረጃ ለመረጃ አገልግሎት ብቻ ነው። የኢንቨስትመንት ምክር አይደለም። በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት የፋይናንስ አማካሪ ያማክሩ።
@Etstocks
አክሲዮን ገበያ ውስጥ ገንዘብ ግብይት ማድርግ አስደሳች እና ትርፋማ ሊሆን ይችላል።
ነገር ግን፣ አደጋዎችም የያዘ ነው። ስለዚህ፣ በስቶክ ገበያ ትሬድ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ማጥናት አለባችሁ።
1. ስለ አክሲዮን ገበያ ይወቁ:
* አክሲዮን ምንድነው? የኩባንያ ባለቤትነት ላይ ትንሹ ክፍፋይ ድርሻ ነው።
* አክሲዮን ገበያ ምንድነው? ኩባንያዎች አክሲዮኖቻቸውን የሚሸጡበት እና ባለሀብቶች የሚገዙበት ገበያ ነው።
* የተለያዩ የአክሲዮን ዓይነቶች: የዕድገት አክሲዮኖች፣ የገቢ አክሲዮኖች፣ ወዘተ.
* የአክሲዮን ገበያ አሠራር: እንዴት አክሲዮኖች ዋጋቸውን የሚቀየሩት፣ እንዴት ይገዛሉ እና ይሸጣሉ፣ ወዘተ.
2. የትኛው የአክሲዮን ደላላ እንደሚመርጡ ይወስኑ:
* የደላላ አይነቶች: የመስመር ላይ ደላሎች፣ የባህላዊ ደላሎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች ክፍያዎች: የኮሚሽን ክፍያዎች፣ የወርሃዊ ክፍያዎች፣ ወዘተ.
* የደላሎች መሳሪያዎች: የቴክኒካል ትንታኔ መሳሪያዎች፣ የመረጃ መሠረቶች፣ ወዘተ.
3. የኢንቨስትመንት ግቦችዎን ይወስኑ:
* ለምን በአክሲዮን ገበያ ውስጥ እየገቡ ነው? ለጡረታ፣ ለልጆችዎ ትምህርት፣ ወዘተ.
* ምን ያህል ገንዘብ ለማዋል ይፈልጋሉ?
* ምን ያህል አደጋ መውሰድ ይፈልጋሉ?
4. የመጀመሪያ ትንታኔ ያድርጉ:
* ኩባንያዎችን ይመርጡ: በኢንዱስትሪ፣ በመጠን፣ በታሪካዊ አፈጻጸም፣ ወዘተ ላይ በመመስረት።
* የኩባንያዎችን ፋይናንሻል መረጃ ይተንትኑ: የትርፍ እና ኪሳራ መግለጫ፣ የገንዘብ ፍሰት መግለጫ፣ የሚዛን ገበታ፣ ወዘተ.
* የገበያውን አጠቃላይ ሁኔታ ይመልከቱ: የኢኮኖሚ ዜናዎች፣ የፖለቲካ ክስተቶች፣ ወዘተ.
5. የኢንቨስትመንት ስትራቴጂ ያዘጋጁ:
* የረዥም ጊዜ ወይም የአጭር ጊዜ ኢንቨስትመንት?
* የትኞቹን አክሲዮንኖች ይገዛሉ እና ይሸጣሉ?
* ምን ያህል ጊዜ በገበያው ውስጥ ይቆያሉ?
6. ትዕዛዞችዎን ያስቀምጡ:
* የገበያ ትዕዛዝ፣ የገደብ ትዕዛዝ፣ ወይም የስቶፕ-ሎስ ትዕዛዝ?
* ትዕዛዝዎን ያረጋግጡ።
7. ኢንቨስትመንቶችዎን ይከታተሉ:
* የአክሲዮኖችዎን ዋጋ በየጊዜው ይመልከቱ።
* የገበያውን ዜናዎች ይከታተሉ።
* አስፈላጊ ከሆነ ስትራቴጂዎን ያስተካክሉ።
ማስታወሻ:
* አክሲዮን ገበያ ውስጥ ኢንቨስትመንት አደጋ የያዘ ነው። ሁሉንም ገንዘብዎን አንድ ጊዜ አያስቀምጡ።
* በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት በደንብ ያጥኑ እና የባለሙያ ምክር ይጠይቁ።
ማስታወሻ:
ይህ መረጃ ለመረጃ አገልግሎት ብቻ ነው። የኢንቨስትመንት ምክር አይደለም። በአክሲዮን ገበያ ውስጥ ከመጀመራችሁ በፊት የፋይናንስ አማካሪ ያማክሩ።
@Etstocks