ከIMF ጋር ሪፎርም ውስጥ ከገባ በኋላ የኢትዮጲያ ኢኮኖሚ ትሪሊየን ብርን ለመጀመሪያ ጊዜ በበጀት መልክ ተዋውቋል!
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1 ትረሊየን ብሩን ከግብር ብቻ እሰበስበዋለው እያለ ነው (ተዘጋጁ)!
የዚህ በጀት መጠን ማደግ እና ለ2 ትሪሊየን ብር መጠጋቱ እድሉ ብዙ ነው!
መንግስት ከግብር ብቻ ሊሰበስብ ያሰበው 1 ትሪሊየን ብር ደግሞ ስጋቱ ብዙ ነው!
ያሰበውን ገቢ ካልሰበሰበ ቀጣይ እርምጃው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው አሳሳቢ ነው!
ዋሲሁን
https://youtu.be/lUnHeZifpTw?si=-Uz1AtyAyiQE303S
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1 ትረሊየን ብሩን ከግብር ብቻ እሰበስበዋለው እያለ ነው (ተዘጋጁ)!
የዚህ በጀት መጠን ማደግ እና ለ2 ትሪሊየን ብር መጠጋቱ እድሉ ብዙ ነው!
መንግስት ከግብር ብቻ ሊሰበስብ ያሰበው 1 ትሪሊየን ብር ደግሞ ስጋቱ ብዙ ነው!
ያሰበውን ገቢ ካልሰበሰበ ቀጣይ እርምጃው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው አሳሳቢ ነው!
ዋሲሁን
https://youtu.be/lUnHeZifpTw?si=-Uz1AtyAyiQE303S
YouTube
የ2018 በጀት እድል እና ስጋት! የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ 1 ትሪሊዮን ብር ከግብር ይጠብቃል!
ከIMF ጋር ሪፎርም ውስጥ ከገባ በኋላ የኢትዮጲያ ኢኮኖሚ ትሪሊየን ብርን ለመጀመሪያ ጊዜ በበጀት መልክ ተዋውቋል!
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1…
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1…
👎4❤1👍1
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን በኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ በኩል ሊሸጥ ነው
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡
ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክአካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የገበው ሪፖርተር ነው ፡፡
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡
ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክአካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የገበው ሪፖርተር ነው ፡፡
የ2018 በጀት ዝርዝር ማብራሪያ.pdf
1.8 MB
የ2018 በጀት ዝርዝር ማብራሪያ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ አስቀምጫለሁ!
በ 2018 ነዳጅ እና ስኳር የተጨማሪ እሴት ታክስ እንደሚጣልባቸው የበጀት ረቂቁ ያሳያል!
በ 2018 ነዳጅ እና ስኳር የተጨማሪ እሴት ታክስ እንደሚጣልባቸው የበጀት ረቂቁ ያሳያል!
👎5👍3❤1🙏1
Ethiopia tops the rank of 10 highest cost of living countries in Africa
https://africa.businessinsider.com/local/markets/top-10-african-countries-with-the-highest-cost-of-living-in-mid-2025/x9zzq8g
https://africa.businessinsider.com/local/markets/top-10-african-countries-with-the-highest-cost-of-living-in-mid-2025/x9zzq8g
Business Insider Africa
Top 10 African countries with the highest cost of living in mid-2025
The cost of living has progressively risen in many African countries, with some seeing alarming increases in food, transportation, utilities, healthcare, and education
Kenya’s KCB Group Limited is set to become the first foreign bank to enter Ethiopia’s financial sector following the country’s banking liberalization policy. The National Bank of Ethiopia (NBE) is currently in discussions with KCB executives regarding entry requirements, and the bank is expected to begin laying the groundwork for its expansion soon.
The Banking Business Proclamation, amended in November 2024, allows foreign banks to enter Ethiopia through four methods:
1. Incorporating a subsidiary in Ethiopia.
2. Buying stakes in a domestic bank.
3. Establishing a local branch office.
4. Opening a representative or liaison office.
The law caps foreign investment in a bank at 40% ownership, while domestic banks cannot sell more than 49% of their authorized shares to foreign investors. KCB Group CEO Paul Russo has expressed optimism about Ethiopia’s large, financially underserved population, despite the ownership restrictions.
The Banking Business Proclamation, amended in November 2024, allows foreign banks to enter Ethiopia through four methods:
1. Incorporating a subsidiary in Ethiopia.
2. Buying stakes in a domestic bank.
3. Establishing a local branch office.
4. Opening a representative or liaison office.
The law caps foreign investment in a bank at 40% ownership, while domestic banks cannot sell more than 49% of their authorized shares to foreign investors. KCB Group CEO Paul Russo has expressed optimism about Ethiopia’s large, financially underserved population, despite the ownership restrictions.
❤2
ለባንኮች ብስራት
ከህዳር 2015 ዓም አንስቶ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ባንኮች ከሚለቁት ብድር የ20 በመቶ እኩሌታ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ በአስገዳጅነት ጥሎት የነበረው አሰራር በዚህ ባለንበት የሰኔ ወር ያበቃል።
የሰሜኑ ግጭት መከሰቱን ተከትሎ መንግስት ከአጋሮቹ ያገኝ የነበረው የበጀት ድጋፍ በመቋረጡ ማእከላዊ ባንኩ የመንግስትን ወጪ በተለያየ መሳሪያ ለመደገፍ ሲሞክር የቆየ መሆኑ ይታወቃል።
ከዚህም መካከል የቀጥታ ብድር እና የ20 በመቶ የግምጃ ቤት/treasury ቦንድ የሚጠቀሱ ናቸው።
ከጦርነቱ ማብቃት በኋላም የቦንድ ግዥው አልተቋረጠም።
ይህም በተለይ መንግስት የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር በተጨማሪ መሳሪያነት ሳይጠቀምበት እንዳልቀረ ነው በባለሞያዎች የሚጠቀሰው።
ሆኖም አስገዳጅ የቦንድ ግዥው የባንኮችን የገንዘብ ይዞታ/ liqudity እንዳሳሳባቸው በምሬት ሲገልፁ ቆይተዋል።
ሆኖም መንግስት ከአውጭ አጋሮች ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት የቦንድ ግዥው በዚህ ወር የሚያበቃ ነው የሚሆነው።
ባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየው የብድር አቅርቦት ገደብም በቀጣዩ መስከረም እንደሚነሳ ከሁለት ወራት በፊት መገለፁ ይታወሳል።
ከህዳር 2015 ዓም አንስቶ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ባንኮች ከሚለቁት ብድር የ20 በመቶ እኩሌታ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ በአስገዳጅነት ጥሎት የነበረው አሰራር በዚህ ባለንበት የሰኔ ወር ያበቃል።
የሰሜኑ ግጭት መከሰቱን ተከትሎ መንግስት ከአጋሮቹ ያገኝ የነበረው የበጀት ድጋፍ በመቋረጡ ማእከላዊ ባንኩ የመንግስትን ወጪ በተለያየ መሳሪያ ለመደገፍ ሲሞክር የቆየ መሆኑ ይታወቃል።
ከዚህም መካከል የቀጥታ ብድር እና የ20 በመቶ የግምጃ ቤት/treasury ቦንድ የሚጠቀሱ ናቸው።
ከጦርነቱ ማብቃት በኋላም የቦንድ ግዥው አልተቋረጠም።
ይህም በተለይ መንግስት የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር በተጨማሪ መሳሪያነት ሳይጠቀምበት እንዳልቀረ ነው በባለሞያዎች የሚጠቀሰው።
ሆኖም አስገዳጅ የቦንድ ግዥው የባንኮችን የገንዘብ ይዞታ/ liqudity እንዳሳሳባቸው በምሬት ሲገልፁ ቆይተዋል።
ሆኖም መንግስት ከአውጭ አጋሮች ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት የቦንድ ግዥው በዚህ ወር የሚያበቃ ነው የሚሆነው።
ባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየው የብድር አቅርቦት ገደብም በቀጣዩ መስከረም እንደሚነሳ ከሁለት ወራት በፊት መገለፁ ይታወሳል።
❤1
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን በኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ (ESC)በኩል ሊሸጥ ነው !
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡
ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክ አካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የዘገበው ሪፖርተር ነው ፡፡
በዩቲዩብ www.youtube.com/@etstocks
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡
ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክ አካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የዘገበው ሪፖርተር ነው ፡፡
በዩቲዩብ www.youtube.com/@etstocks
📢 Vacancy Announcement
Wegagen Capital Investment Bank
We’re hiring! Join Ethiopia’s pioneering investment bank and help us unlock capital market opportunities.
🔹 Position: Head of Marketing
🔹 Location: Head Office
🔹 Salary: Based on scale
🔹 Deadline: June 24, 2025
Job Summary:
Lead the marketing & communication strategy of the bank. Enhance our brand presence and drive impactful campaigns.
Requirements:
🎓 Bachelor's in Marketing, Communications, or related field (MBA preferred)
📈 8 years' experience (3 in a supervisory role)
📩 Send your Application Letter and CV to: info@wegagencapital.com.et
📌 Use the position title as your email subject.
Wegagen Capital Investment Bank
We’re hiring! Join Ethiopia’s pioneering investment bank and help us unlock capital market opportunities.
🔹 Position: Head of Marketing
🔹 Location: Head Office
🔹 Salary: Based on scale
🔹 Deadline: June 24, 2025
Job Summary:
Lead the marketing & communication strategy of the bank. Enhance our brand presence and drive impactful campaigns.
Requirements:
🎓 Bachelor's in Marketing, Communications, or related field (MBA preferred)
📈 8 years' experience (3 in a supervisory role)
📩 Send your Application Letter and CV to: info@wegagencapital.com.et
📌 Use the position title as your email subject.
Certified Intermediaries for T-Bill Trading in Ethiopia
The Ethiopian Securities Exchange (ESX) has officially certified key intermediaries for Treasury Bill (T-Bill) trading, ensuring secure and regulated access for investors. These intermediaries facilitate transactions for both retail and institutional investors, following Ethiopian Capital Market Authority (ECMA) guidelines.
Certified Intermediaries:
- CBE Capital Investment Bank S.C. – A subsidiary of the Commercial Bank of Ethiopia, offering brokerage and advisory services.
- Wegagen Capital Investment Bank S.C. – The first licensed investment bank and ESX trading member, specializing in securities transactions.
- Ethio-Fidelity Securities S.C. – An independent securities dealer focused exclusively on capital market services.
Investors must open accounts with these intermediaries to participate in T-Bill auctions and secondary market trading. For more details, visit the [National Bank of Ethiopia]
The Ethiopian Securities Exchange (ESX) has officially certified key intermediaries for Treasury Bill (T-Bill) trading, ensuring secure and regulated access for investors. These intermediaries facilitate transactions for both retail and institutional investors, following Ethiopian Capital Market Authority (ECMA) guidelines.
Certified Intermediaries:
- CBE Capital Investment Bank S.C. – A subsidiary of the Commercial Bank of Ethiopia, offering brokerage and advisory services.
- Wegagen Capital Investment Bank S.C. – The first licensed investment bank and ESX trading member, specializing in securities transactions.
- Ethio-Fidelity Securities S.C. – An independent securities dealer focused exclusively on capital market services.
Investors must open accounts with these intermediaries to participate in T-Bill auctions and secondary market trading. For more details, visit the [National Bank of Ethiopia]
በራሺያ ሴንትፒተርስበርግ አለምአቀፍ የኢኮኖሚ መድረክ ላይ ለእይታ የበቃው የብሪክስ የ200 የገንዘብ ኖት።
በገንዘቡ ላይ የኢትዮጵያ ጨምሮ የብሪክስ አገራት ባንዲራም ይገኛል።
👇👇
https://vm.tiktok.com/ZMSaQwxfx/
በገንዘቡ ላይ የኢትዮጵያ ጨምሮ የብሪክስ አገራት ባንዲራም ይገኛል።
👇👇
https://vm.tiktok.com/ZMSaQwxfx/
TikTok
TikTok · Et_securities_market
Check out Et_securities_market’s video.
| በስምንተኛው ዙር የዉጪ ምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ ዋጋ 136 ብር ደረሰ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባካሄደው 8ኛው ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት መሰረት፣ የአንድ የአሜሪካ ዶላር የምንዛሪ ዋጋ 136.6286 ብር መሆኑን አስታወቀ።
50 ሚሊዮን ዶላር በቀረበበበት ጨረታ ላይ 11 ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ድልድል አግኝተዋል።
ይህ አሁን ይፋ የተደረገው የምንዛሪ ተመን፣ ከሁለት ሳምንት በፊት በተካሄደው 7ኛው ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ከተመዘገበው 134.95 ብር የአሜሪካ ዶላር አማካይ ዋጋ ጋር ሲነፃፀር፣ የብር የመግዛት አቅም በ1.6786 ብር መቀነሱን ያሳያል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ጨረታዎችን የሚያካሂደው በሀገሪቱ ያለውን የውጭ ምንዛሪ እጥረት ለማቃለል እና የባንኮችን የውጭ ምንዛሪ ፍላጎት ለማሟላት መሆኑ መግለፁ ይታወቃል። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://www.tiktok.com/@et_securities/video/7517667465489353990
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባካሄደው 8ኛው ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት መሰረት፣ የአንድ የአሜሪካ ዶላር የምንዛሪ ዋጋ 136.6286 ብር መሆኑን አስታወቀ።
50 ሚሊዮን ዶላር በቀረበበበት ጨረታ ላይ 11 ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ድልድል አግኝተዋል።
ይህ አሁን ይፋ የተደረገው የምንዛሪ ተመን፣ ከሁለት ሳምንት በፊት በተካሄደው 7ኛው ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ከተመዘገበው 134.95 ብር የአሜሪካ ዶላር አማካይ ዋጋ ጋር ሲነፃፀር፣ የብር የመግዛት አቅም በ1.6786 ብር መቀነሱን ያሳያል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ጨረታዎችን የሚያካሂደው በሀገሪቱ ያለውን የውጭ ምንዛሪ እጥረት ለማቃለል እና የባንኮችን የውጭ ምንዛሪ ፍላጎት ለማሟላት መሆኑ መግለፁ ይታወቃል። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://www.tiktok.com/@et_securities/video/7517667465489353990
Ethiopia will begin trading under the African Continental Free Trade Area (AfCFTA) on July 1, six years after ratifying the agreement. The announcement was made by Trade and Regional Integration Minister Kassahun Gofe during a session of Parliament this week.
- - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - -
ስምምነቱን ካፀደቀች ከስድስት ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና (AfCFTA) የንግድ ልውውጥ በመጪው ሐምሌ ወር የመጀመሪያ ሳምንት ትጀምራለች።
የንግድና ክልል ኢኮኖሚ ውህደት ሚኒስትሩ አቶ ካሳሁን ጎፌ ይህን የገለፁት በዚህ ሳምንት በተደረገው የፓርላማው ስብሰባ ላይ ነው።
Read more
Etsecurities.com
- - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - -
ስምምነቱን ካፀደቀች ከስድስት ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና (AfCFTA) የንግድ ልውውጥ በመጪው ሐምሌ ወር የመጀመሪያ ሳምንት ትጀምራለች።
የንግድና ክልል ኢኮኖሚ ውህደት ሚኒስትሩ አቶ ካሳሁን ጎፌ ይህን የገለፁት በዚህ ሳምንት በተደረገው የፓርላማው ስብሰባ ላይ ነው።
Read more
Etsecurities.com
❤1
የቴሌግራም መስራች ሀብቱን ለ100 ልጆቹ ለማውረስ ማቀዱን ገለጸ።
የቴሌግራም መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቨል ዱሮቭ ያለውን ሃብት ለ106 ልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል አስታውቋል።
ቢሊየነሩ ዱሮቭ ከተለያዩ ሶስት ሴቶች 6 ልጆችን የወለደ ሲሆን በዘር ፈሳሽ ልገሳ ደግሞ በ12 የተለያዩ ሃገራት የተወለዱ 100 ልጆች እንዳሉት ይፋ አድርጓል።
ዱሮቭ ከቴሌግራም ጋር በተያያዘ ብዙ ጊዜ ጥያቄ የሚነሳበት እንደሆነ ሲታወስ በቅርቡ በዚሁ ምክንያት በፈረንሳይ መታሰሩም ይታወሳል።
እንደ ፎርብስ ከሆነ ዱሮቭ አጠቃላይ ሃብቱ 17.1 ቢሊየን ዶላር ሲሆን ይህንን ሃብቱን ለልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል ለፈረንሳዩ የፖለቲካ መጽሔት ለ ፖይንት ተናግሯል።
ልጆቹ እንደ ማንኛውም ሰው እንዲያድጉ እፈልጋለሁ ያለው ዱሮቭ ልጆቹ የተሰጣችውን ሃብት የሚወስዱት በፈረንጆቹ ከሰኔ 19,2055 በኋላ ወይም የዛሬ 30 አመት መሆኑንም ገልጿል።
የ40 ዓመቱ ወጣት አሁን ኑዛዜውን ማሰፈር ያስፈለገበት ምክንያት ከስራው ጋር በተያያዘ ያለውን አደጋ በመገንዘብ እንደሆነ ያስረዳል። "ነጻነትን መደገፍ ኃያላን መንግሥታትን ጨምሮ በርካታ ጠላቶችን ያተርፍልሃል" ይላል።
ቴሌግራም አሁን ላይ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ወርሃዊ ንቁ ተጠቃሚዎች አሉት።
Source: tikvahethmagazine
@Etstocks
የቴሌግራም መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቨል ዱሮቭ ያለውን ሃብት ለ106 ልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል አስታውቋል።
ቢሊየነሩ ዱሮቭ ከተለያዩ ሶስት ሴቶች 6 ልጆችን የወለደ ሲሆን በዘር ፈሳሽ ልገሳ ደግሞ በ12 የተለያዩ ሃገራት የተወለዱ 100 ልጆች እንዳሉት ይፋ አድርጓል።
ዱሮቭ ከቴሌግራም ጋር በተያያዘ ብዙ ጊዜ ጥያቄ የሚነሳበት እንደሆነ ሲታወስ በቅርቡ በዚሁ ምክንያት በፈረንሳይ መታሰሩም ይታወሳል።
እንደ ፎርብስ ከሆነ ዱሮቭ አጠቃላይ ሃብቱ 17.1 ቢሊየን ዶላር ሲሆን ይህንን ሃብቱን ለልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል ለፈረንሳዩ የፖለቲካ መጽሔት ለ ፖይንት ተናግሯል።
ልጆቹ እንደ ማንኛውም ሰው እንዲያድጉ እፈልጋለሁ ያለው ዱሮቭ ልጆቹ የተሰጣችውን ሃብት የሚወስዱት በፈረንጆቹ ከሰኔ 19,2055 በኋላ ወይም የዛሬ 30 አመት መሆኑንም ገልጿል።
የ40 ዓመቱ ወጣት አሁን ኑዛዜውን ማሰፈር ያስፈለገበት ምክንያት ከስራው ጋር በተያያዘ ያለውን አደጋ በመገንዘብ እንደሆነ ያስረዳል። "ነጻነትን መደገፍ ኃያላን መንግሥታትን ጨምሮ በርካታ ጠላቶችን ያተርፍልሃል" ይላል።
ቴሌግራም አሁን ላይ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ወርሃዊ ንቁ ተጠቃሚዎች አሉት።
Source: tikvahethmagazine
@Etstocks
❤1
Forwarded from Kelemat Ads Hub
ቤትዎን እና የስራ ቦታዎን ከሼይን እና አሊኤክስፕረስ በሚገኙ ውብ እቃዎች ማራኪ እና ውብ ያድርጉ።
Decorate your home and working places with classy items from Shein and AliExpress.
ቻናላችንን በመቀላቀል ያሉንን እቃዎች ይመልከቱ | Join our channel
👇
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart
Decorate your home and working places with classy items from Shein and AliExpress.
ቻናላችንን በመቀላቀል ያሉንን እቃዎች ይመልከቱ | Join our channel
👇
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart