#ሰበር
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ወጋገን ባንክ የመጀመርያ የሆኑትን ሁለት የኢንቨስትመንት ባንኮች በማቋቋም ወደ ስራ ለመግባት ፈቃድ አገኙ።
ባንኮቹ በኢትዮጵያ አክሲዮን ገበያ ላይ የማሻሻጥ ስራ ይጀመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ወጋገን ባንክ የመጀመርያ የሆኑትን ሁለት የኢንቨስትመንት ባንኮች በማቋቋም ወደ ስራ ለመግባት ፈቃድ አገኙ።
ባንኮቹ በኢትዮጵያ አክሲዮን ገበያ ላይ የማሻሻጥ ስራ ይጀመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።