ይሁን እንጂ ወደአረብ አገር መሄድ የሚፈልጉ ሰልጣኞች ከላይ በተጠቀሱት ሦስት ሙያዎች ከሰለጠኑ በኋላም የብቃት ምዘና ማረጋገጫ ተፈትነው ማለፍና ሰርተፊኬት መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ስልጠናው በየክልላቸውና በአቅራቢያቸው በሚገኙ በተመረጡ ማሰልጠኛ ተቋማት ይሰጣል፡፡ ስልጠናው በየክልላቸውና አቅራቢያቸው የመሰጠቱ ጠቀሜታም የሠራተኞች ምልመላ በየክልላቸው የሚካሄድ በመሆኑ፣ አስፈላጊ መረጃዎችን ለማጣራትና ለማረጋገጥ፣ የዜጎችን ደህንነትና ክብር በቅርብ ለመከታተል እና ከስልጠና፣ ከምልመላ ጋር ተያይዞ ለአላስፈላጊ ወጪና የመብት ጥሰቶች እንዳይጋለጡ ያግዛል፡፡
ስልጠናን በተመለከተም፣ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ትምህርቱን በነፃ የሚሰጡ ሲሆን ማንኛውም ሰልጣኝ በክልሉ በሚገኝ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ወይም በየዞኑና ክፍለ ከተማው ወይም ወረዳዎች በሚገኙ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤቶች በመመዝገብ ለየማሰልጠኛዎቹ በመላክ እንዲሰለጥኑ ይደረጋል፡፡
በተጨማሪም የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት የተደራሽነትና የአቅም ውስንነት ስላለባቸው በፌደራልና በክልል በሚገኙት የቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ ቢሮዎች ለግል ማሰልጠኛ ተቋማት ፍቃድ በመስጠት በማሰልጠን ስራው እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም የግል ማሰልጠኛ ተቋማት የስልጠና ጥራታቸው ላይ ጥንቃቄ በማድረግና አስፈላጊ የስልጠና ቁሳቁሶችን በማሟላት የትምህርቱን ጥራት እንዲጠብቁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ፍቃድ ሰጪ አካላትም የጀመሩትን ክትትል፣ ቁጥጥርና ድጋፍ በማጠናከር እገዛ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን፡፡
በየክልሉ የተመረጡ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር
************************************************
በመንግስት የተመረጡ 66 ማሰልጠኛ ተቋማት ሲሆኑ ስልጠናውም በሁሉም ክልል በነፃ ይሰጣል፡፡
የማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር በየክልሉ፡-
አማራ ክልል
***********
1. ባህርዳር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ወልድያ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ደሴ ወ/ሮ ስህን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ከሚሴ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
5. ደ/ብርሃን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
7. እንጂባራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡሬ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
9. ደብረታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
10. ደብረ ማርቆስ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
11. ሠቆጣ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
ደቡብ ክልል
***********
1. አዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. አርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዱራሜ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
5. ሆሳዕና ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ወራቤ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
7. ወልቂጤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡታጅራ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
9. ሀላባ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
10. ይርጋለም ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
11. ዲላ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
ትግራይ ክልል
***********
1. መቀሌ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ዶ/ር ተወልደ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ
3. አክሱም ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዶ/ር አርዕያ ካሳ ኮሌጅ
5. ውቅሮ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. (ማይጨው)ጥላሁን ይግዛው ፖሊቴክኒክ
7. አላማጣ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
************************
1. እንጦጦ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
2. ጄነራል ዊንጌት ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
3. ንፋስ ስልክ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
4. ምስራቅ አጠቃላይ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
5. የካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
6. ልደታ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
7. አዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
8. ቂርቆስ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
9. አቃቂ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር
***********************
1. መለስ ዜናዊ ቴ/ሙ/ትስ/ኮሌጅ
ኦሮሚያ ክልል
*************
1. ሀሮማያ ቴክኒክና ሙያ
2. አሰላ ቴክኒክና ሙያ
3. ሻሸመኔ ቴክኒክና ሙያ
4. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
5. ቢሾፍቱ ቴክኒክና ሙያ
6. ጂማ ቴክኒክና ሙያ
7. መቱ ቴክኒክና ሙያ
8. መቱ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
9. ነቀምት ቴክኒክና ሙያ
10. ነቀምት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
11. ባቱ ተራራ ቴክኒክና ሙያ
12. ዶና ባርበር ቴክኒክና ሙያ
13. ፍቼ ቴክኒክና ሙያ
14. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
15. አዳማ ፖሊ ቴክኒክ
16. አብቦ ፖሊ ቴክኒክ
17. ሰበታ ፖሊ ቴክኒክ
18. ወሊሶ ፖሊ ቴክኒክ
19. አጋሮ ፖሊ ቴክኒከ
20. አደላ ፖሊ ቴክኒክ
21. ቡሌ ሆራ ፖሊ ቴክኒክ
22. ጨርጭር ፖሊ ቴክኒክ
23. ደደር ፖሊ ቴክኒክ
24. አርሲ ነገሌ ፖሊ ቴክኒክ
25. ሀሰሳ ፖሊ ቴክኒክ
26. ጊምቢ ፖሊ ቴክኒክ
27. ወንጂ ፖሊ ቴክኒክ
#epa
ስልጠናን በተመለከተም፣ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ትምህርቱን በነፃ የሚሰጡ ሲሆን ማንኛውም ሰልጣኝ በክልሉ በሚገኝ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ወይም በየዞኑና ክፍለ ከተማው ወይም ወረዳዎች በሚገኙ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤቶች በመመዝገብ ለየማሰልጠኛዎቹ በመላክ እንዲሰለጥኑ ይደረጋል፡፡
በተጨማሪም የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት የተደራሽነትና የአቅም ውስንነት ስላለባቸው በፌደራልና በክልል በሚገኙት የቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ ቢሮዎች ለግል ማሰልጠኛ ተቋማት ፍቃድ በመስጠት በማሰልጠን ስራው እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም የግል ማሰልጠኛ ተቋማት የስልጠና ጥራታቸው ላይ ጥንቃቄ በማድረግና አስፈላጊ የስልጠና ቁሳቁሶችን በማሟላት የትምህርቱን ጥራት እንዲጠብቁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ፍቃድ ሰጪ አካላትም የጀመሩትን ክትትል፣ ቁጥጥርና ድጋፍ በማጠናከር እገዛ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን፡፡
በየክልሉ የተመረጡ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር
************************************************
በመንግስት የተመረጡ 66 ማሰልጠኛ ተቋማት ሲሆኑ ስልጠናውም በሁሉም ክልል በነፃ ይሰጣል፡፡
የማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር በየክልሉ፡-
አማራ ክልል
***********
1. ባህርዳር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ወልድያ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ደሴ ወ/ሮ ስህን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ከሚሴ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
5. ደ/ብርሃን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
7. እንጂባራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡሬ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
9. ደብረታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
10. ደብረ ማርቆስ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
11. ሠቆጣ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
ደቡብ ክልል
***********
1. አዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. አርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዱራሜ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
5. ሆሳዕና ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ወራቤ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
7. ወልቂጤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡታጅራ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
9. ሀላባ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
10. ይርጋለም ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
11. ዲላ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
ትግራይ ክልል
***********
1. መቀሌ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ዶ/ር ተወልደ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ
3. አክሱም ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዶ/ር አርዕያ ካሳ ኮሌጅ
5. ውቅሮ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. (ማይጨው)ጥላሁን ይግዛው ፖሊቴክኒክ
7. አላማጣ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
************************
1. እንጦጦ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
2. ጄነራል ዊንጌት ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
3. ንፋስ ስልክ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
4. ምስራቅ አጠቃላይ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
5. የካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
6. ልደታ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
7. አዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
8. ቂርቆስ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
9. አቃቂ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር
***********************
1. መለስ ዜናዊ ቴ/ሙ/ትስ/ኮሌጅ
ኦሮሚያ ክልል
*************
1. ሀሮማያ ቴክኒክና ሙያ
2. አሰላ ቴክኒክና ሙያ
3. ሻሸመኔ ቴክኒክና ሙያ
4. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
5. ቢሾፍቱ ቴክኒክና ሙያ
6. ጂማ ቴክኒክና ሙያ
7. መቱ ቴክኒክና ሙያ
8. መቱ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
9. ነቀምት ቴክኒክና ሙያ
10. ነቀምት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
11. ባቱ ተራራ ቴክኒክና ሙያ
12. ዶና ባርበር ቴክኒክና ሙያ
13. ፍቼ ቴክኒክና ሙያ
14. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
15. አዳማ ፖሊ ቴክኒክ
16. አብቦ ፖሊ ቴክኒክ
17. ሰበታ ፖሊ ቴክኒክ
18. ወሊሶ ፖሊ ቴክኒክ
19. አጋሮ ፖሊ ቴክኒከ
20. አደላ ፖሊ ቴክኒክ
21. ቡሌ ሆራ ፖሊ ቴክኒክ
22. ጨርጭር ፖሊ ቴክኒክ
23. ደደር ፖሊ ቴክኒክ
24. አርሲ ነገሌ ፖሊ ቴክኒክ
25. ሀሰሳ ፖሊ ቴክኒክ
26. ጊምቢ ፖሊ ቴክኒክ
27. ወንጂ ፖሊ ቴክኒክ
#epa