#New_vacancy
⬜ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
Position: ኤሌክትሪካል መሃንዲስ
Job Type: Contract
🔲Place of Work: Dire Dawa
Application Deadline: Jul, 27/2019
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን እና የዩኒቨርሲቲ ምሩቃንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
🔯የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ
የስራ ቦታ፡ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስና ቡድን
ደመወዝ፡ 5870
ብዛት፡ 1
የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት
💠አግባብነት ያለው ዝቅተኛ ተፈላጊ የትምህርት እና የስራ ልምድ፡
- በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በአርክቴክቸር ኢንጅነሪንግ፣ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ እና በሳኒተሪያል ኢንጅነሪንግ ወይም በሀይድሮሊክ ኢንጅነሪንግ በቢ.ኤስ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ወይም
- በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በአርክቴክቸር ኢንጅነሪንግ፣ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ እና በሳኒተሪያል ኢንጅነሪንግ ወይም በሀይድሮሊክ ኢንጅነሪንግ በኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ማሳሰቢያ፡
1. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል።
2. ከግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች ግብር የተከፈለባቸው ለመሆንቅቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡
3. በዲፕሎማ እና ከቴክኒክና ሙያ ለሚቀርቡ የት/ት ዝግጅቶች COC ማቅረብ አለበት
4. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
5. ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት
የምዝገባ ቦታ፡
* ድሬደዋ የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር B-4 እና
* አዲስ አበባ አሜሪካን ኤምባሲ ፊት ለፊት የትምህርት እቃዎች ማምረቻና ስርጭት ጽ/ቤት በሚገኘው ጉዳይ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ይካሄዳል።
* አዲስ አበባ ስልክ ቁጥር 0111 26 01 24
* ድሬደዋ ስልክ ቁጥር 0251 12 79 75
* ፖስታ ሳጥር ቁጥር 1362
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
⬜ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
Position: ኤሌክትሪካል መሃንዲስ
Job Type: Contract
🔲Place of Work: Dire Dawa
Application Deadline: Jul, 27/2019
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን እና የዩኒቨርሲቲ ምሩቃንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
🔯የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ
የስራ ቦታ፡ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስና ቡድን
ደመወዝ፡ 5870
ብዛት፡ 1
የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት
💠አግባብነት ያለው ዝቅተኛ ተፈላጊ የትምህርት እና የስራ ልምድ፡
- በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በአርክቴክቸር ኢንጅነሪንግ፣ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ እና በሳኒተሪያል ኢንጅነሪንግ ወይም በሀይድሮሊክ ኢንጅነሪንግ በቢ.ኤስ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ወይም
- በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በአርክቴክቸር ኢንጅነሪንግ፣ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ እና በሳኒተሪያል ኢንጅነሪንግ ወይም በሀይድሮሊክ ኢንጅነሪንግ በኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ማሳሰቢያ፡
1. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል።
2. ከግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች ግብር የተከፈለባቸው ለመሆንቅቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡
3. በዲፕሎማ እና ከቴክኒክና ሙያ ለሚቀርቡ የት/ት ዝግጅቶች COC ማቅረብ አለበት
4. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
5. ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት
የምዝገባ ቦታ፡
* ድሬደዋ የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር B-4 እና
* አዲስ አበባ አሜሪካን ኤምባሲ ፊት ለፊት የትምህርት እቃዎች ማምረቻና ስርጭት ጽ/ቤት በሚገኘው ጉዳይ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ይካሄዳል።
* አዲስ አበባ ስልክ ቁጥር 0111 26 01 24
* ድሬደዋ ስልክ ቁጥር 0251 12 79 75
* ፖስታ ሳጥር ቁጥር 1362
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
#New_vacancy_zero_year_experience
🏞Awash Insurance Company S.C
Position: Junior Underwriter-Trainee
Job Type: Full-time
📍Place of Work: Addis Ababa
♦️Application Deadline: Aug, 3/2019
Job Requirement
Qualification: Bachelor of Arts in Accounting, Economics, Management or related field of study with minimum CGPA of 2.5
Experience: 0-year experience
Required Number: 10
Age: Below 35 years
How to Apply
Interested applicants should send non-returnable CV and copies of relevant credentials together with their handwritten application within 7 days of the appearance of this announcement to:
Human Capital Management Directorate
Awash Insurance Compay S.C
P.O.Box 12637, Addis Ababa
✴️N.B Hand delivered applications will not be accepted
🏞Awash Insurance Company S.C
Position: Junior Underwriter-Trainee
Job Type: Full-time
📍Place of Work: Addis Ababa
♦️Application Deadline: Aug, 3/2019
Job Requirement
Qualification: Bachelor of Arts in Accounting, Economics, Management or related field of study with minimum CGPA of 2.5
Experience: 0-year experience
Required Number: 10
Age: Below 35 years
How to Apply
Interested applicants should send non-returnable CV and copies of relevant credentials together with their handwritten application within 7 days of the appearance of this announcement to:
Human Capital Management Directorate
Awash Insurance Compay S.C
P.O.Box 12637, Addis Ababa
✴️N.B Hand delivered applications will not be accepted
#new_vacancy_zero_year_experience
🔰Awash Bank
✳️Position: Customer Service Officer I / Direct Sales Representative
Job Type: Full-time
Place of Work: Addis Ababa
Application Deadline: Aug, 10/2019
Job Requirement
⚜Qualification: BA Degree in Banking & Finance, Accounting, Management, Economics or related discipline
✅Skills Requirement: Knowledge of Computer Operation is Mandatory
Only Graduates of 2018/2019 are invited to apply, with CGPA of 2.5 and above
❇️How to Apply
Interested applicants are invited to send their non-returnable application with CV and copies of relevant documents through the following address within 7 consecutive days from the first date
of this announcement.
Incomplete application will not be considered
Awash Bank
Deputy Chief Human Resource Management Office
P.O.Box 12638
Addis Ababa
🔰Awash Bank
✳️Position: Customer Service Officer I / Direct Sales Representative
Job Type: Full-time
Place of Work: Addis Ababa
Application Deadline: Aug, 10/2019
Job Requirement
⚜Qualification: BA Degree in Banking & Finance, Accounting, Management, Economics or related discipline
✅Skills Requirement: Knowledge of Computer Operation is Mandatory
Only Graduates of 2018/2019 are invited to apply, with CGPA of 2.5 and above
❇️How to Apply
Interested applicants are invited to send their non-returnable application with CV and copies of relevant documents through the following address within 7 consecutive days from the first date
of this announcement.
Incomplete application will not be considered
Awash Bank
Deputy Chief Human Resource Management Office
P.O.Box 12638
Addis Ababa