አዲስ ዘመን ቅዳሜ መስከረም 10 ቀን 2012 ዓ.ም
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
#Amenjobs
አርሲ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ የተጠየቀውን
የተፈላጊ ችሎታዎች (መስፈርቶች) የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት
ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. አመልካቾች ለመመዝገብ በሚመጡበት ጊዜ የማይመለስ የማስረጃቸውን ፎቶ ኮፒ፣
ማመልከቻ እና ኦርጅናል ማስረጃቸውን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ
ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የሰው
ሃብት ልማትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ
መሆኑንና በፖ.ሣ.ቁ 193 ወይም በፋክስ ቁጥር 022-331-34-30 በመላከ መመዝገብ
የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
2. ከግል ድርጅት የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር የተከፈለባቸው መሆኑን
ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት (ከሃገር ውስጥ ገቢ) ማረጋገጫ መቅረብ አለበት፡፡
3. በሌቭል የሚቀርቡ መረጃዎች በሙሉ COC ያስፈልጋቸዋል፡፡
4. ሁሉም የሥራ ቦታ አርሲ ዩኒቨርሲቲ ማዕከላዊ አስተዳደር ላይ፡፡
5. ከውጭ ሀገር የተገኘ የትምህርት ማስረጃ ከሆነ የአቻ ግምት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የአርሲ ዩኒቨርሲቲ
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
#Amenjobs
አርሲ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ የተጠየቀውን
የተፈላጊ ችሎታዎች (መስፈርቶች) የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት
ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. አመልካቾች ለመመዝገብ በሚመጡበት ጊዜ የማይመለስ የማስረጃቸውን ፎቶ ኮፒ፣
ማመልከቻ እና ኦርጅናል ማስረጃቸውን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ
ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የሰው
ሃብት ልማትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ
መሆኑንና በፖ.ሣ.ቁ 193 ወይም በፋክስ ቁጥር 022-331-34-30 በመላከ መመዝገብ
የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
2. ከግል ድርጅት የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር የተከፈለባቸው መሆኑን
ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት (ከሃገር ውስጥ ገቢ) ማረጋገጫ መቅረብ አለበት፡፡
3. በሌቭል የሚቀርቡ መረጃዎች በሙሉ COC ያስፈልጋቸዋል፡፡
4. ሁሉም የሥራ ቦታ አርሲ ዩኒቨርሲቲ ማዕከላዊ አስተዳደር ላይ፡፡
5. ከውጭ ሀገር የተገኘ የትምህርት ማስረጃ ከሆነ የአቻ ግምት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የአርሲ ዩኒቨርሲቲ