ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
#ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት፡ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ ቦታዎች ላይ አወዳድሮ መቅጥር ይፈልጋል ። ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል ።
1. የፕሮግራም ባለሙያ/ ኦፊሰር በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ከ2 እስከ 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት ወይም በ2ኛ ዲግሪ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
2. የሂሣብ ባለሙያ፡- በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በዘርፉ ላይ የ2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
3. ሶሻል ወርከር / ካውንስለር፡- በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ ፊልድ የመጀመሪያ ዲግሪ የሥራ ልምድ 1ዓመትና ከዚያ በላይ ያለው/ላት 4. የሥራ አስኪያጅ ረዳት በማህበራዊ ሳይንስና በማኔጅመንት በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤(በሁለተኛ ዲግሪ 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያላው/ላት ።
* ደመወዝ በስምምነት
* ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ሕብረተሰቦች ወይም ወላጅ አልባ የሆኑ ሕፃናት ጋር የሰራ/ች ቅድሚያ ይኖረዋል ።
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
• ከላይ ለተዘረዘሩት የሥራ መደቦች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ማስረጃችሁን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
አድራሻ:- 22 ሆሊደይ ሆቴል አጠገብ ወደ አደዋ ድልድይ በሚወሰድው መንገድ ትንሽ ገባ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን ።
ስልክ ቁጥር 0912 44 16 45 / 0913381485
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም
#ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት፡ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ ቦታዎች ላይ አወዳድሮ መቅጥር ይፈልጋል ። ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል ።
1. የፕሮግራም ባለሙያ/ ኦፊሰር በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ከ2 እስከ 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት ወይም በ2ኛ ዲግሪ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
2. የሂሣብ ባለሙያ፡- በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በዘርፉ ላይ የ2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
3. ሶሻል ወርከር / ካውንስለር፡- በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ ፊልድ የመጀመሪያ ዲግሪ የሥራ ልምድ 1ዓመትና ከዚያ በላይ ያለው/ላት 4. የሥራ አስኪያጅ ረዳት በማህበራዊ ሳይንስና በማኔጅመንት በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤(በሁለተኛ ዲግሪ 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያላው/ላት ።
* ደመወዝ በስምምነት
* ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ሕብረተሰቦች ወይም ወላጅ አልባ የሆኑ ሕፃናት ጋር የሰራ/ች ቅድሚያ ይኖረዋል ።
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
• ከላይ ለተዘረዘሩት የሥራ መደቦች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ማስረጃችሁን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
አድራሻ:- 22 ሆሊደይ ሆቴል አጠገብ ወደ አደዋ ድልድይ በሚወሰድው መንገድ ትንሽ ገባ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን ።
ስልክ ቁጥር 0912 44 16 45 / 0913381485
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም