Ethio Job Vacancy
46.2K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ሚያዚያ 29/2011 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
ሚያዚያ 29/2011 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን
ሚያዚያ 30/2011 በሪፖርተር ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ራስ አገዝ የሴቶች ድርጅት
ሚያዚያ 30/2011 በሪፖርተር ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ስታር ቢዝነስ ግሩፕ ኃ/የተ/የግ/ኩባንያ
ሚያዚያ 30/2011 በሪፖርተር ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ET Inclusive Finance Technology S.C
ሚያዚያ 30/2011 በሪፖርተር ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

UNDP
ሚያዚያ 30/2011 በሪፖርተር ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ኤስ.ኤ.ኤም ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
ሚያዚያ 30/2011 በሪፖርተር ጋዜጣ የወጣ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Zoom it, it's visible, If not I will post it again
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008ዓ.ም ሲቋቋም ከተሰጡት ስልጣኖች መካከል የፌደራል ህጎች መተግበራቸውን፣ አተገባበራቸው ወጥነት ያለው መሆኑን እና የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ስራዎቻቸውን በህጉ መሰረት ማከናወናቸውን ማረጋገጥ ይገኝበታል፡፡
በመሆኑም ይህንን ሀላፊነቱን ለመወጣት እንዲያስችለው የፌደራል ህጎች ተፈጻሚነት መከታተያ ዳይሬክቶሬት አቋቁሞ ወደስራ ገብቷል፡፡ ይህ ዳይሬክቶሬት በመጪው በጀት አመት የተጣለበትን ሀላፊነት ለመወጣ የሚያስችለው እቅድ አቅዶ ወደ ትግበራ ለመግባት የቅድመ እቅድ ዳሰሳ እያካሄደ ሲሆን የአተገባበር ችግር አለበት፣ ይህ ህግ የወጣ ቢሆንም እየተተገበረ አይደለም፣ ይህ ተቋም በህጉ መሰረት እየሰራ አይደለም፣ አዋጅ ወጥቶ ለትግበራ የሚረዳው ደንብ ወይንም መመሪያ አልወጣለትም፣ ይህ መመሪያ ወይንም ደንብ ህግን ያልተከተለ ወይንም የሚጥስ ነው፣ ይሄ ህግ በወጥነት እየተተገበረ አይደለም የምትሏቸውን እና መሰል ጉዳዮች ካሉ እንድትጠቁሙን እየጠየቅን ጥቆማችሁን በአስተያየት መስጫው ወይንም ከስር ባለው ኢሜልና የስልክ አድራሻችን መስጠት ይችላሉ፡፡

e-mail address:-federallawsimplimentation@gmail.com
ስልክ ቁጥር፡- 0978697412/0118285428 attached
ይሕ ነገር ሕገ ወጥ የሥራ ቅጥርንም የሚመለከት ይመስለኛል።
ዘመድ እና ገንዘብ የሌለው ሥራ መቀጠር ስላልቻለ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን መላ ሊያበጅለት ይገባል እላለሁ።