ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ኅዳር 7 ቀን 2012 ዓ.ም
ማሳሰቢያ ፡-
1. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በግንባር በመቅረብ ወይም በፖስታ ቤት በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
2. አመልካቾች ከማመልከቻችሁ ጋር የህይወት ታሪክ (curriculum vitae) ሞልታችሁ መቅረብ አለባችሁ ፣
3. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ
ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በሚኒስቴሩ ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 508 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
4. ከቴክኒክና ሙያ ወይም ከኮሌጅ በሌቭል (level) የተመረቀ/ች በሙያው የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
(COC) ማቅረብ ይኖርበታል/ይኖርባታል፡፡
5. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
6. ሁሉም የሥራ መደቦች በሲቪል ሰርቪስ የነጥብ የስራ ምዘና እና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ
መሰረት የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ የምታሟሉ መሆን አለባችሁ፡፡
አድራሻ፡- የካ ክፍለ ከተማ ከላም በረት ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ከኢትዮ-ቻይና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ፊት ለፊት ወይም ከሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ትራፊክ መብራት ሳይደርስ ፡፡
ስልክ ቁጥር 0116-67-55-84 ፖ.ሣ.ቁጥር 486
የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ኮሌጅ
ኅዳር 7 ቀን 2012 ዓ.ም
ማሳሰቢያ ፡-
1. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በግንባር በመቅረብ ወይም በፖስታ ቤት በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
2. አመልካቾች ከማመልከቻችሁ ጋር የህይወት ታሪክ (curriculum vitae) ሞልታችሁ መቅረብ አለባችሁ ፣
3. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ
ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በሚኒስቴሩ ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 508 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
4. ከቴክኒክና ሙያ ወይም ከኮሌጅ በሌቭል (level) የተመረቀ/ች በሙያው የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
(COC) ማቅረብ ይኖርበታል/ይኖርባታል፡፡
5. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
6. ሁሉም የሥራ መደቦች በሲቪል ሰርቪስ የነጥብ የስራ ምዘና እና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ
መሰረት የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ የምታሟሉ መሆን አለባችሁ፡፡
አድራሻ፡- የካ ክፍለ ከተማ ከላም በረት ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ከኢትዮ-ቻይና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ፊት ለፊት ወይም ከሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ትራፊክ መብራት ሳይደርስ ፡፡
ስልክ ቁጥር 0116-67-55-84 ፖ.ሣ.ቁጥር 486
የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ኮሌጅ