FOREMAN
RAEY CONSTRUCTION P.L.C
CIVIL ENGINEERING
Nov 6, 2019 - Nov 20, 2019
Description
Position: Earth Forman
- Work Place: Project
- Salary: Negotiable
How to Apply
• Address: Addis Ababa Bole Bulbula, Leul Bldg 3rd Floor or Lancia, near Sante Laboratory around 300m on the road to Bulgaria Mazoria.
• Qualification: Technical Diploma in Construction from TVET College
• Work Experience: 3 years & above in road projects
RAEY CONSTRUCTION P.L.C
CIVIL ENGINEERING
Nov 6, 2019 - Nov 20, 2019
Description
Position: Earth Forman
- Work Place: Project
- Salary: Negotiable
How to Apply
• Address: Addis Ababa Bole Bulbula, Leul Bldg 3rd Floor or Lancia, near Sante Laboratory around 300m on the road to Bulgaria Mazoria.
• Qualification: Technical Diploma in Construction from TVET College
• Work Experience: 3 years & above in road projects
ግን ለምን በውሸት ፕርፓጋንዳ ምንም ያልተፈፀመ በሬ ወለደ ወሬ እያናፈሱ ሕዝብን ለግጭት መቀስቀስ አስፈለገ።
ስንት በሽተኛ ሰው አለ።
አዝናለሁ።
ስንት በሽተኛ ሰው አለ።
አዝናለሁ።
እዉነታዉ ይኼ ነዉ ...
ደቡብ አፍሪካዊዉ የ Paralympic አትሌት እና የ2008 ዓም.የቤጂንግ ኦሎፒክ 3 ወርቅ ሚዲሊያ አሸናፊ ኦስካር ፒስትየስ (Oscar Pistorius) እንደ አዉሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ 2013 ዓም. የፍቅር ጓደኛዉን መግደሉን ተከትሎ ከስር የምታዩት ቁሳቁሶች ፓሊስ በምርመራ ወቅት ቤቱ ዉስጥ ያገኛቸዉ Circumstantial evidence
(ማስረጃዎች ) ናቸዉ እንጂ "Dr Helen Abiy Daily" የሚባል የጥላቻ እና የዉሸት ፔጂ እንደሚለዉ ወልዲያ ዩኒቨርስቲ ዉስጥ የተፈፀመ አይደለም።
ወልዲያ ዩኒቨርስቲ የተፈፀ ፈፅሞ የብሔር ግጭት ሳይሆን አንድ ተማርኩ ከሚል የማይጠበቅ በኳስ የተፈጠረ አለመግባባት ነዉ።
የክልሉ መንግስት በዚህ ግጭት ዉስጥ የፓለቲካ ትርፍ አስበዉ የሚንቀሳቀሱ አካላትን ለህግ ማቅረብ እና በቀጣይነት እንዲህ አይነት አስነዋሪ ድርጊት እንዳይፈፀም በሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ጥበቃ እና ጥንቃቄ መወሰድ አለበት።
በመጨረሻም አማራ ክልል የሆነ ነገር ኮሽ ሲል ክልሉን ለማተራመስ ከበሮ የምትደልቁ አክራሪ እና ፅንፈኛ ብሔርተኞች እጃችሁን አንሱ።
ደቡብ አፍሪካዊዉ የ Paralympic አትሌት እና የ2008 ዓም.የቤጂንግ ኦሎፒክ 3 ወርቅ ሚዲሊያ አሸናፊ ኦስካር ፒስትየስ (Oscar Pistorius) እንደ አዉሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ 2013 ዓም. የፍቅር ጓደኛዉን መግደሉን ተከትሎ ከስር የምታዩት ቁሳቁሶች ፓሊስ በምርመራ ወቅት ቤቱ ዉስጥ ያገኛቸዉ Circumstantial evidence
(ማስረጃዎች ) ናቸዉ እንጂ "Dr Helen Abiy Daily" የሚባል የጥላቻ እና የዉሸት ፔጂ እንደሚለዉ ወልዲያ ዩኒቨርስቲ ዉስጥ የተፈፀመ አይደለም።
ወልዲያ ዩኒቨርስቲ የተፈፀ ፈፅሞ የብሔር ግጭት ሳይሆን አንድ ተማርኩ ከሚል የማይጠበቅ በኳስ የተፈጠረ አለመግባባት ነዉ።
የክልሉ መንግስት በዚህ ግጭት ዉስጥ የፓለቲካ ትርፍ አስበዉ የሚንቀሳቀሱ አካላትን ለህግ ማቅረብ እና በቀጣይነት እንዲህ አይነት አስነዋሪ ድርጊት እንዳይፈፀም በሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ጥበቃ እና ጥንቃቄ መወሰድ አለበት።
በመጨረሻም አማራ ክልል የሆነ ነገር ኮሽ ሲል ክልሉን ለማተራመስ ከበሮ የምትደልቁ አክራሪ እና ፅንፈኛ ብሔርተኞች እጃችሁን አንሱ።