‹‹ቀይ መስመር ተጥሷል!››
ፕሬዚዳንት ሳህለ-ወርቅ ዘውዴ
ክብርት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በትዊተር ገፃቸው ያሰፈሩት
Sahle-Work Zewde, a veteran of the United Nation and the diplomatic corps, Ethiopia’s first female president.
ዘርና ሀይማኖት ለፖለቲካ ጥቅም እንዲውሉ ሲደረግ ፤ ንጹሀን ዜጎቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ ፣ ሲፈናቀሉና ሲንከራተቱ ስናይ ስሜትን ለመግለጽ ቃላት ያጥራል ለቅሶ ፣ ድንጋጤና ሥጋት የብዙዎችን በር አንኳኩቷል ሃዘናቸው ሃዘኔ/ሃዘናችን ነው። ለሀገርና ለህዝብ ጥቅም ሲባል ልናሰምረው እና ልናከብረው የሚገባን ቀይ መስመር ተጥሷል፡፡ አገራችንን ካንዣበበባት ክፉ አዳጋ ለማዳን ሁላችንም ሚና አለን፡፡ የሚመለከታቸው ሁሉ የበኩላቸውን መወጣት አለባቸው፡፡ ቀይ መስመር መጣስ የለበትም እንበል።
ፕሬዚዳንት ሳህለ-ወርቅ ዘውዴ
ክብርት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በትዊተር ገፃቸው ያሰፈሩት
Sahle-Work Zewde, a veteran of the United Nation and the diplomatic corps, Ethiopia’s first female president.
ዘርና ሀይማኖት ለፖለቲካ ጥቅም እንዲውሉ ሲደረግ ፤ ንጹሀን ዜጎቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ ፣ ሲፈናቀሉና ሲንከራተቱ ስናይ ስሜትን ለመግለጽ ቃላት ያጥራል ለቅሶ ፣ ድንጋጤና ሥጋት የብዙዎችን በር አንኳኩቷል ሃዘናቸው ሃዘኔ/ሃዘናችን ነው። ለሀገርና ለህዝብ ጥቅም ሲባል ልናሰምረው እና ልናከብረው የሚገባን ቀይ መስመር ተጥሷል፡፡ አገራችንን ካንዣበበባት ክፉ አዳጋ ለማዳን ሁላችንም ሚና አለን፡፡ የሚመለከታቸው ሁሉ የበኩላቸውን መወጣት አለባቸው፡፡ ቀይ መስመር መጣስ የለበትም እንበል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተመልከት ወገኔ ከመባላት የሚመጣውን ሰላም ፍቅር ማጣት ጦርነት ያስከትላል ከዚያ ይሄን አይነት አስከፊ ገፈት ቀማሽ ያደርጋል።
ለሀገር ሰላም ማስተዋል ይቅደም
We should learn from Syria and Yemen.
ለሀገር ሰላም ማስተዋል ይቅደም
We should learn from Syria and Yemen.
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
CBE Birr
ማሳሰቢያ: በተጠቀሰው አድራሻ መረጃ ሳይቀበሉ መሔድ ለአላስፈላጊ ወጪ ስለሚዳርግ ደውሎ መረጃ መቀበል ይቅደም
CBE Birr
ማሳሰቢያ: በተጠቀሰው አድራሻ መረጃ ሳይቀበሉ መሔድ ለአላስፈላጊ ወጪ ስለሚዳርግ ደውሎ መረጃ መቀበል ይቅደም