ሚያዝያ 27/2011 (05 May 2019) ...
Advert on Capital Magazine
Syscom Plc ...
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on Capital Magazine
Syscom Plc ...
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሚያዝያ 27/2011 (05 May 2019) ...
Advert on Addis Zemen
Addis Abeba City Water and Swarage Authority ...
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on Addis Zemen
Addis Abeba City Water and Swarage Authority ...
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
NIB INTERNATIONAL BANK
1. Junior Customer Service Officer
Job Requirements
B.A Degree in Accounting, Finance, Economics, Management, Business Administration, Banking & Finance or related fields of study 1 year of relevant Work experience
2. Senior CSO (Cash) I
Job Requirements
BA Degree in Accounting, Finance, Economics, Management, Business Administration, Banking & Finance or related fields of study 3 years of relevant work experience
How to Apply
Interested applicants should submit their CVs and non-returnable supporting documents in person to NIB International Bank HR Administration & IS Division (Dembel City Center 5th Floor) or Mail to: HRM Department P.O. Box 2439 Tel. 011-5 503288 Deadline Ten working days from this vacancy announcement.
Advert on Reporter.
Application Deadline: May 17/2019.
1. Junior Customer Service Officer
Job Requirements
B.A Degree in Accounting, Finance, Economics, Management, Business Administration, Banking & Finance or related fields of study 1 year of relevant Work experience
2. Senior CSO (Cash) I
Job Requirements
BA Degree in Accounting, Finance, Economics, Management, Business Administration, Banking & Finance or related fields of study 3 years of relevant work experience
How to Apply
Interested applicants should submit their CVs and non-returnable supporting documents in person to NIB International Bank HR Administration & IS Division (Dembel City Center 5th Floor) or Mail to: HRM Department P.O. Box 2439 Tel. 011-5 503288 Deadline Ten working days from this vacancy announcement.
Advert on Reporter.
Application Deadline: May 17/2019.
BUNNA BANK
1. Director, Marketing Directorate
Job Requirement
1st Degree in Marketing /Sales Management/ Economics/Finance and Economics Development/ Banking & Finance or related fields with 11 years of relevant experience of which 5 years in supervisory level. Or Masters Degree in the same fields of study with 9 years of relevant experience of which 3 years in supervisory level
2. Branch Manager I
Job Requirement
First Degree in Accounting / Finance/ Management / Economics/ Banking and Finance or related fields with 6 years of relevant experience of which 2 years in supervisory level.
How to Apply
Interested and qualified applicants are invited to submit their non-returnable application, CV and copies of testimonials with original documents within Five consecutive working days from the date of this announcement to Bunna International Bank S.C. Head Office, Human Resource Management Directorate located in AratKillo area DABIR Building near BerhaninaSelam Printing Press.For further information please visit our website www.bunnabanksc.com Telephone: 011-158-08-61/62 Fax: 011-158-08-76 P.O.Box 1743 Code 1110
Student copy & updated work experience credentials must be attached
Only highly qualified & short-listed candidates will be contacted
Job title & place of work applied for should be stated.
Advert on Reporter.
Application Deadline: May 10/2019.
1. Director, Marketing Directorate
Job Requirement
1st Degree in Marketing /Sales Management/ Economics/Finance and Economics Development/ Banking & Finance or related fields with 11 years of relevant experience of which 5 years in supervisory level. Or Masters Degree in the same fields of study with 9 years of relevant experience of which 3 years in supervisory level
2. Branch Manager I
Job Requirement
First Degree in Accounting / Finance/ Management / Economics/ Banking and Finance or related fields with 6 years of relevant experience of which 2 years in supervisory level.
How to Apply
Interested and qualified applicants are invited to submit their non-returnable application, CV and copies of testimonials with original documents within Five consecutive working days from the date of this announcement to Bunna International Bank S.C. Head Office, Human Resource Management Directorate located in AratKillo area DABIR Building near BerhaninaSelam Printing Press.For further information please visit our website www.bunnabanksc.com Telephone: 011-158-08-61/62 Fax: 011-158-08-76 P.O.Box 1743 Code 1110
Student copy & updated work experience credentials must be attached
Only highly qualified & short-listed candidates will be contacted
Job title & place of work applied for should be stated.
Advert on Reporter.
Application Deadline: May 10/2019.
OROMIA INTERNATIONAL BANK
1. Junior Cyber Analyst and Security Operations Officer
Job Requirement
BSC in Computer Science/Information Technology/Computer Engineering or related field of study with 1 Yearrelevant experience. Whereas, having direct experience on Cyber Analysis and Security Operation has paramount importance. Knowledge of basic computer operations is required.
2. Training and Development Officer
Job Requirement
BA Degree in Human Resource Management/Management/ Business Administration or relevant Field of Study with 2 Years of relevant experience. Whereas, having direct experience on succession planning has paramount importance. Knowledge of basic computer operations is required.
3. Receptionist
Job Requirement
Diploma/Level IV in Marketing Management/ Communication or any relevant field of study with 2 Years relevant experience..Knowledge of basic computer operations is required.
4. Human Resources Information Clerk
Job Requirement
Diploma/Level IV in Management Information System/Information System or any other related field of study with 2 Years relevant experience .Knowledge of basic computer operations is required.
5. Customer Service Officer
Job Requirement
BA Degree or Diploma/Level IV in Accounting/ Management/Banking & Finance/ Economics or relevant Field of Study with 1/2 years of relevant banking experience for BA/Diploma/Level IV holders respectively.Knowledge of basic computer operations is required.
6. Junior Database Administrator
Job Requirement
BSC in Computer Science/Information Technology/Computer Engineering or related field of study with 1 Year relevant experience.Knowledge of basic computer operations is required.
7. System Application and Programming Officer
Job Requirement
BSC in Computer Science/Information Technology/Computer Engineering or related field of study with 2 Years of relevant experience. Knowledge of basic computer operations is required.
8. Branch Manager I (2 positions)
Job Requirements
BA degree in Accounting/ Management/ Business Administration/Economics or related field of study with 5 years of relevant banking experience.Leadership skill is required and Knowledge of basic computer operations is required .
How to Apply
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit their non-returnable application letter, CV and copies of supporting credential with original copies in person to Human Resources Management Department at OIB building located at Bole, Africa Avenue, adjacent to Getu Commercial Center, 11th floor, Office No- 1101 or mail through the following address. Oromia International Bank S.C (OIB) Human Resources Management Department P.O.Box 27530/1000 Date of Registration 10 working days from the first date of this announcement,Only short-listed applicants will be contacted Applicants are required to clearly express the place they are applying for.
Advert on Reporter.
Application Deadline: May 10/2019.
1. Junior Cyber Analyst and Security Operations Officer
Job Requirement
BSC in Computer Science/Information Technology/Computer Engineering or related field of study with 1 Yearrelevant experience. Whereas, having direct experience on Cyber Analysis and Security Operation has paramount importance. Knowledge of basic computer operations is required.
2. Training and Development Officer
Job Requirement
BA Degree in Human Resource Management/Management/ Business Administration or relevant Field of Study with 2 Years of relevant experience. Whereas, having direct experience on succession planning has paramount importance. Knowledge of basic computer operations is required.
3. Receptionist
Job Requirement
Diploma/Level IV in Marketing Management/ Communication or any relevant field of study with 2 Years relevant experience..Knowledge of basic computer operations is required.
4. Human Resources Information Clerk
Job Requirement
Diploma/Level IV in Management Information System/Information System or any other related field of study with 2 Years relevant experience .Knowledge of basic computer operations is required.
5. Customer Service Officer
Job Requirement
BA Degree or Diploma/Level IV in Accounting/ Management/Banking & Finance/ Economics or relevant Field of Study with 1/2 years of relevant banking experience for BA/Diploma/Level IV holders respectively.Knowledge of basic computer operations is required.
6. Junior Database Administrator
Job Requirement
BSC in Computer Science/Information Technology/Computer Engineering or related field of study with 1 Year relevant experience.Knowledge of basic computer operations is required.
7. System Application and Programming Officer
Job Requirement
BSC in Computer Science/Information Technology/Computer Engineering or related field of study with 2 Years of relevant experience. Knowledge of basic computer operations is required.
8. Branch Manager I (2 positions)
Job Requirements
BA degree in Accounting/ Management/ Business Administration/Economics or related field of study with 5 years of relevant banking experience.Leadership skill is required and Knowledge of basic computer operations is required .
How to Apply
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit their non-returnable application letter, CV and copies of supporting credential with original copies in person to Human Resources Management Department at OIB building located at Bole, Africa Avenue, adjacent to Getu Commercial Center, 11th floor, Office No- 1101 or mail through the following address. Oromia International Bank S.C (OIB) Human Resources Management Department P.O.Box 27530/1000 Date of Registration 10 working days from the first date of this announcement,Only short-listed applicants will be contacted Applicants are required to clearly express the place they are applying for.
Advert on Reporter.
Application Deadline: May 10/2019.
BERHAN INSURANCE S.C
1. Branch Manager I
Job Requirement
BA/BSc Degree in Economics, Management, Accounting, Statistics or in related fields from a recognized University/College. Minimum 6 years of relevant work experience, out of which at least 2 years work experience at supervisory or Assistant Branch Manager level with proven marketing skills in the Insurance industry.
2. Junior Human Resources Officer
Job Requirements
BA in Human Resource Management/ Management or related fields. (Only graduates of 2017 G.C and above) No prior experience required.
How to Apply
Interested and qualified applicants may submit their application, Curriculum Vitae and other credentials in person to Berhan Insurance S.C at Beklo Bet, Yeshitam Building, 4th floor, near Garad Building, around Global Hotel or send through e-mail hr@berhaninsurance.com within 7 (seven) working days from the date of this announcement. NB: Only short listed candidates will be communicated.
Advert on Reporter.
Application Deadline: From May 05/2019 - May 14/2019.
1. Branch Manager I
Job Requirement
BA/BSc Degree in Economics, Management, Accounting, Statistics or in related fields from a recognized University/College. Minimum 6 years of relevant work experience, out of which at least 2 years work experience at supervisory or Assistant Branch Manager level with proven marketing skills in the Insurance industry.
2. Junior Human Resources Officer
Job Requirements
BA in Human Resource Management/ Management or related fields. (Only graduates of 2017 G.C and above) No prior experience required.
How to Apply
Interested and qualified applicants may submit their application, Curriculum Vitae and other credentials in person to Berhan Insurance S.C at Beklo Bet, Yeshitam Building, 4th floor, near Garad Building, around Global Hotel or send through e-mail hr@berhaninsurance.com within 7 (seven) working days from the date of this announcement. NB: Only short listed candidates will be communicated.
Advert on Reporter.
Application Deadline: From May 05/2019 - May 14/2019.
የፈተና ቀናት...‼️
√የ10ኛ ክፍል (የኢትዮጵያ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት) እና የ12ኛ ክፍል (የዩኒቨርሲቲ መግቢያ) ብሔራዊ ፈተናዎች ከግንቦት 21 እስከ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ፤
√የስምንተኛ ክፍል ደግሞ ከሰኔ አምስት እስከ ስምንት ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ፤
√የ10ኛ ክፍል (የኢትዮጵያ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት) እና የ12ኛ ክፍል (የዩኒቨርሲቲ መግቢያ) ብሔራዊ ፈተናዎች ከግንቦት 21 እስከ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ፤
√የስምንተኛ ክፍል ደግሞ ከሰኔ አምስት እስከ ስምንት ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ፤
ሚያዝያ 26/2011 (04 May 2019) ...
Advert on Addis Zemen Magazine
Ministry of Health
Advert on Addis Zemen Magazine
Ministry of Health
ለሥራ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ለመጓዝ የሚፈልጉ ዜጎች ሊያውቋቸው የሚገቡ መሠረታዊ ጉዳዮች
**********************************
መንግስት በሀገር ውስጥ የተለያዩ የስራ እድሎችን በማስፋፋት ስራ ፈላጊ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ መስራት ለሚችሉ ዜጎች ሁሉ በሀገር ውስጥ ላሉ የስራ እድሎች ቅድሚያ በመስጠት ሰርተው የሚለወጡበትን ሁኔታዎች በማመቻቸት ዜጎችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ሠርቶ ለመኖር በርካታ መልካም አጋጣሚዎች አሉ፡፡ ለዚህም ምሳሌ የሚሆኑ በሀገራቸው ሠርተው የተለወጡ በርካታ ወጣቶችን መጥቀስ ይቻላል፡፡
ከዚህ ባለፈ ወደ ውጭ ሀገራት ለስራ መሄድ የሚያስቡ ዜጎች እራሳቸውን ከአቻ ግፊትና ከህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ሊጠብቁ ይገባል፡፡ ዜጎች ስለሚሄዱበት ሀገር ስላለው እውነታ ያላቸው ግንዛቤና መረጃ ውስንና የተዛባ በመሆኑ ከመሄዳቸው በፊት ስለሚሄዱበት ሀገር ባህል፣ ወግና ልማድ መረዳትና እና የዜጎችን መብት ደህንነትና ክብር ለማስጠበቅ ሲባል በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የወጣውን አዋጅ ቁጥር 923/2008 ጠንቅቆ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡
ለጉዞ ከመነሳታችን በፊት ምን ማወቅ ይጠበቅብናል?
*********************************************
ወደ ውጭ ሀገር ሄደን ለመስራት በምናስብበት ወቅት ጊዜ ሰጥቶ ማሰብ ይገባል፡፡ ለምን እንደምንሄድ፣ ከሄድን በኋላ የሚያጋጥሙንን መልካምና መጥፎ አጋጣሚዎች እንዴት መቋቋምና ማለፍ እንደሚገባን፣ የምንሄድበትን ሀገር ባህል፣ ወግ፣ ልማድና ስርዓት እንዴት ተላምደን መኖር እንደምንችል፣ የሰራንበትን ገንዘብ ወደ ሀገራች እንዴት መላክና መቆጠብ እንደምንችል፣ ኮንትራታችንን ጨርሰን መቼ ወደ ሀገራችን መመለስ እንዳለብን አስቀድመን ማቀድ ያስፈልጋል፡፡
በአዋጅ ቁጥር 923/2008 መሰረት በውጭ አገር ለስራ የሚሰማሩ ዜጎች እድሜያቸው ከ18 አመት በላይ የሆኑ ፣ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቁ (ወደ 9ኛ ክፍል የተዛወሩ)፣በሚሄዱበት የስራ መስክ ስልጠና ወስደው የብቃት ማረጋገጫ ያገኙ፣ የቅድመ ጉዞ ስልጠና ወስደው ሰርተፊኬት የያዙ፣ የጤና ኢንሹራንስ የተገባላቸው፣ ሙሉ የጤና ምርምራ ያደረጉና ከወንጀል ነጻ ሊሆኑ ይገባል፡፡
ይህን ያሟሉ ዜጎች በአስቀጣሪ ኤጀንሲ በኩል ወይም በራሳቸው አማካኝነት ሥራውን በማፈላለግ ማለትም በቀጥታ ቅጥር አስፈላጊውን የቅጥር ፎርማሊቲ በማሟላት ቪዛውን አግኝተው መሄድ ይችላሉ፡፡ ብዙ ጊዜ በቀጥታ ቅጥር የሚጓዙ ሠራተኞች መደበኛ ስልጠና የወሰዱና ከቤት ሠራተኝነት ውጭ በልዩ ልዩ ሙያዎች የሰለጠኑ ሲሆን የሚሠሩትም በካምፓኒና በልዩ ልዩ አነስተኛ የቢዝነስ ተቋማት ውስጥ ነው፡፡ ከዚህ በፊት በውጭ ሀገር ሰርተው የተመለሱ ልምድ ይኖራቸዋል ተብሎ ስለሚታሰብ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ ከሆነ ስልጠናውን መውሰድ ግዴታ ባይሆንም የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የት ሀገር ነው መሄድ የሚቻለው?
******************************
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በቤት ሠራተኝነት የሚሄድ ከሆነ ሊጓዝ የሚችለው በኤጀንሲዎች አማካኝነት ብቻ መሆኑን ሊረዳ ይገባል፡፡ የስራ ስምሪት ማድረግ የሚችለውም አገሪቷ የሁለትዮሽ ስምምነት ወደተፈራረመችባቸው ሀገራት ብቻ ነው፡፡ የሁለትዮሽ ስምምነት የተፈፀመባቸው መዳረሻ ሀገራት ለጊዜው ሳውዲ አረቢያ፣ ኳታርና ጆርዳን ሲሆኑ ከሌሎች አገሮች ጋር የሚደረገው ስምምነትም በሂደት ይቀጥላል፡፡
ስምምነት በተፈፀመባቸው ሀገሮች የደመወዝ መጠን ስንመለከት ከኳታር መንግስት 1200 ለቤት ሠራተኛና 1300 ለእንክብካቤ (care giver) የኳታር ሪያል፣ ከጆርዳን መንግስት ለጀማሪ 225 ዶላር፣ ልምድ ላላው 250 ዶላር፣ ከሳውዲ አረቢያ መንግሰት ጋር 1000 የሳውዲ ሪያል እንዲሆን ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
በሠራተኞችና በአሠሪዎች የሚሸፈኑ ወጪዎች
*********************************************
አንድ ሠራተኛ በሥራ ለመሰማራት አስፈላጊውን መስፈርት ካሟላና ብቁ ከሆነ በአዋጁ የተደነገጉ የቅጥርና ምልመላ መንገዶችን በመከተል አስፈላጊውን መፈጸም እና ወጪዎችን መሸፈን ይገባል፡፡
1. አሠሪው ወይንም ኤጀንሲው የሚሸፍናቸው ወጪዎች
በአሠሪው የሚሸፈኑ ወጪዎች ሠራተኛውን ወደ ተቀባይ አገር ለማድረስ፣ በተቀባይ አገር ያለችግር እንዲቆይና እንዲሠራ ለማድረግ፣ እንዲሁም በሥራ ላይ ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን የሚወጡ ወጪዎች ናቸው፡፡
እነርሱም የተቀባይ አገር የመግቢያ ቪዛ፣ የደርሶ መልስ መጓጓዣ፣ የሥራ ፍቃድ፣ የመኖሪያ ፍቃድ፣ የሥራ ውል ማጽደቂያ ክፍያዎች፣ የመድህን ዋስትና ሽፋን እንዲሁም በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኝ የተቀባይ አገር ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽህፈት ቤት የሚከፈል ከቪዛና ከሰነድ ማረጋገጥ ጋር የተያያዘ ማናቸውም ወጪዎች ናቸው፡፡
2. በሠራተኛው የሚሸፈኑ ወጪዎች
አንድ ሠራተኛ ለሥራ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በሚጓዝበት ወቅት የሚያወጣው ወጪ በአብዛኛው በህይወት ዘመኑና በማህበራዊ ህይወቱ ውስጥ የትኛውም ሰው ስለሚጠቀምባቸው የሚያወጣቸው ወጪዎች ናቸው፡፡
እነርሱም ለልደት ሰርተፊኬት፣ ለፓስፖርት፣ ለክትባት፣ ለህክምና ምርመራ፣ ለሙያ ብቃት ማረጋገጫ፣ ከወንጀል ነፃ ማስረጃ ማረጋገጫ ወጪዎች ናቸው፡፡ እነኝህ ክፍያዎች በሙሉ አገልግሎቱን ለሰጡ ሌሎች መሥሪያ ቤቶችና ተቋማት የሚከፈል እንጂ ምልመላውን ለሚያከናውነው ኤጀንሲ የሚከፈል አይደለም፡፡ ኤጀንሲው ምንም አይነት ክፍያ ከሠራተኛው ቢጠይቅ ህገወጥ ያደርገዋል፡፡
ይሁን እንጂ ለሥራ ወደ ውጭ አገር ለመሄድ አስፈላጊ ሁኔታዎች ተጠናቀው ያለበቂ ምክንያት ሠራተኛው ወደ ሥራ ባይሰማራ ከቅጥሩ ጋር በተያያዘ አሠሪው ያወጣውን ወጪ ሠራተኛው እንዲከፍለው ሊጠይቅ ይችላል፡፡ በተመሳሳይ መንገድ በተራ ቁጥር 2 ላይ የተጠቀሱትን ወጪዎች ሠራተኛው አውጥቶ በራሱ ጉድለት ባልሆነ ምክንያት በሥራ ላይ ካልተሰማራ ኤጀንሲው ወይም አሠሪው የሠራተኛውን ወጪ የመተካት ግዴታ ይኖርበታል፡፡
ለውጭ አገር ሥራ ስምሪት የሚሰጡ ስልጠናዎችና ማሰልጠኛ ተቋማቱ
************************************************************
ለውጭ አገር ሥራ ስምሪት የሚሰጡ ስልጠናዎች ሶስት ሲሆኑ እነሱም በቤት አያያዝ (HOUSE HOLD SERVICE) በቤት ውስጥ ስራ (DOMESTIC HELP) እና በእንክብካቤ ስራ (CARE GIVING) ናቸው፡፡
የነዚህ ሙያዎች የስልጠና መሳሪያዎች፣ የሙያ ደረጃ፤ ስርዓተ ትምህርት እና የብቃት ማረጋገጫ ምዘና መሳሪያዎች ሲዘጋጁ ለማንኛውም ዜጋ እንዲያገለግል ሲሆን ወንድም ሆነ ሴት በፍላጎቱ ሊሰለጥን ይችላል፡፡ ሠልጣኞች ስልጠናውን በግላቸው ሊሠሩበት፣ በአገር ውስጥ ሊቀጠሩበት እንዲሁም ወደውጭ አገር ሊሰማሩበት እንደሚችሉ ሊገነዘቡና በምልመላ ወቅትም ሊነገራቸው ይገባል፡፡ በተጨማሪም በስልጠናው የተሳተፈ ሁሉ የብቃት ምዘናውን ያልፋል ማለት አይደለም፣ የብቃት ምዘናውን ያለፈ ሁሉ ቀጣሪ ያገኛል ማለትም አይደለም፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት ሙያ እንዲሰለጥኑ የተደረጉ ሁሉ ወደአረብ ሀገር መሄድን እንደመብት ሊያዩት አይገባም፡፡
**********************************
መንግስት በሀገር ውስጥ የተለያዩ የስራ እድሎችን በማስፋፋት ስራ ፈላጊ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ መስራት ለሚችሉ ዜጎች ሁሉ በሀገር ውስጥ ላሉ የስራ እድሎች ቅድሚያ በመስጠት ሰርተው የሚለወጡበትን ሁኔታዎች በማመቻቸት ዜጎችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ሠርቶ ለመኖር በርካታ መልካም አጋጣሚዎች አሉ፡፡ ለዚህም ምሳሌ የሚሆኑ በሀገራቸው ሠርተው የተለወጡ በርካታ ወጣቶችን መጥቀስ ይቻላል፡፡
ከዚህ ባለፈ ወደ ውጭ ሀገራት ለስራ መሄድ የሚያስቡ ዜጎች እራሳቸውን ከአቻ ግፊትና ከህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ሊጠብቁ ይገባል፡፡ ዜጎች ስለሚሄዱበት ሀገር ስላለው እውነታ ያላቸው ግንዛቤና መረጃ ውስንና የተዛባ በመሆኑ ከመሄዳቸው በፊት ስለሚሄዱበት ሀገር ባህል፣ ወግና ልማድ መረዳትና እና የዜጎችን መብት ደህንነትና ክብር ለማስጠበቅ ሲባል በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የወጣውን አዋጅ ቁጥር 923/2008 ጠንቅቆ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡
ለጉዞ ከመነሳታችን በፊት ምን ማወቅ ይጠበቅብናል?
*********************************************
ወደ ውጭ ሀገር ሄደን ለመስራት በምናስብበት ወቅት ጊዜ ሰጥቶ ማሰብ ይገባል፡፡ ለምን እንደምንሄድ፣ ከሄድን በኋላ የሚያጋጥሙንን መልካምና መጥፎ አጋጣሚዎች እንዴት መቋቋምና ማለፍ እንደሚገባን፣ የምንሄድበትን ሀገር ባህል፣ ወግ፣ ልማድና ስርዓት እንዴት ተላምደን መኖር እንደምንችል፣ የሰራንበትን ገንዘብ ወደ ሀገራች እንዴት መላክና መቆጠብ እንደምንችል፣ ኮንትራታችንን ጨርሰን መቼ ወደ ሀገራችን መመለስ እንዳለብን አስቀድመን ማቀድ ያስፈልጋል፡፡
በአዋጅ ቁጥር 923/2008 መሰረት በውጭ አገር ለስራ የሚሰማሩ ዜጎች እድሜያቸው ከ18 አመት በላይ የሆኑ ፣ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቁ (ወደ 9ኛ ክፍል የተዛወሩ)፣በሚሄዱበት የስራ መስክ ስልጠና ወስደው የብቃት ማረጋገጫ ያገኙ፣ የቅድመ ጉዞ ስልጠና ወስደው ሰርተፊኬት የያዙ፣ የጤና ኢንሹራንስ የተገባላቸው፣ ሙሉ የጤና ምርምራ ያደረጉና ከወንጀል ነጻ ሊሆኑ ይገባል፡፡
ይህን ያሟሉ ዜጎች በአስቀጣሪ ኤጀንሲ በኩል ወይም በራሳቸው አማካኝነት ሥራውን በማፈላለግ ማለትም በቀጥታ ቅጥር አስፈላጊውን የቅጥር ፎርማሊቲ በማሟላት ቪዛውን አግኝተው መሄድ ይችላሉ፡፡ ብዙ ጊዜ በቀጥታ ቅጥር የሚጓዙ ሠራተኞች መደበኛ ስልጠና የወሰዱና ከቤት ሠራተኝነት ውጭ በልዩ ልዩ ሙያዎች የሰለጠኑ ሲሆን የሚሠሩትም በካምፓኒና በልዩ ልዩ አነስተኛ የቢዝነስ ተቋማት ውስጥ ነው፡፡ ከዚህ በፊት በውጭ ሀገር ሰርተው የተመለሱ ልምድ ይኖራቸዋል ተብሎ ስለሚታሰብ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ ከሆነ ስልጠናውን መውሰድ ግዴታ ባይሆንም የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የት ሀገር ነው መሄድ የሚቻለው?
******************************
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በቤት ሠራተኝነት የሚሄድ ከሆነ ሊጓዝ የሚችለው በኤጀንሲዎች አማካኝነት ብቻ መሆኑን ሊረዳ ይገባል፡፡ የስራ ስምሪት ማድረግ የሚችለውም አገሪቷ የሁለትዮሽ ስምምነት ወደተፈራረመችባቸው ሀገራት ብቻ ነው፡፡ የሁለትዮሽ ስምምነት የተፈፀመባቸው መዳረሻ ሀገራት ለጊዜው ሳውዲ አረቢያ፣ ኳታርና ጆርዳን ሲሆኑ ከሌሎች አገሮች ጋር የሚደረገው ስምምነትም በሂደት ይቀጥላል፡፡
ስምምነት በተፈፀመባቸው ሀገሮች የደመወዝ መጠን ስንመለከት ከኳታር መንግስት 1200 ለቤት ሠራተኛና 1300 ለእንክብካቤ (care giver) የኳታር ሪያል፣ ከጆርዳን መንግስት ለጀማሪ 225 ዶላር፣ ልምድ ላላው 250 ዶላር፣ ከሳውዲ አረቢያ መንግሰት ጋር 1000 የሳውዲ ሪያል እንዲሆን ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
በሠራተኞችና በአሠሪዎች የሚሸፈኑ ወጪዎች
*********************************************
አንድ ሠራተኛ በሥራ ለመሰማራት አስፈላጊውን መስፈርት ካሟላና ብቁ ከሆነ በአዋጁ የተደነገጉ የቅጥርና ምልመላ መንገዶችን በመከተል አስፈላጊውን መፈጸም እና ወጪዎችን መሸፈን ይገባል፡፡
1. አሠሪው ወይንም ኤጀንሲው የሚሸፍናቸው ወጪዎች
በአሠሪው የሚሸፈኑ ወጪዎች ሠራተኛውን ወደ ተቀባይ አገር ለማድረስ፣ በተቀባይ አገር ያለችግር እንዲቆይና እንዲሠራ ለማድረግ፣ እንዲሁም በሥራ ላይ ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን የሚወጡ ወጪዎች ናቸው፡፡
እነርሱም የተቀባይ አገር የመግቢያ ቪዛ፣ የደርሶ መልስ መጓጓዣ፣ የሥራ ፍቃድ፣ የመኖሪያ ፍቃድ፣ የሥራ ውል ማጽደቂያ ክፍያዎች፣ የመድህን ዋስትና ሽፋን እንዲሁም በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኝ የተቀባይ አገር ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽህፈት ቤት የሚከፈል ከቪዛና ከሰነድ ማረጋገጥ ጋር የተያያዘ ማናቸውም ወጪዎች ናቸው፡፡
2. በሠራተኛው የሚሸፈኑ ወጪዎች
አንድ ሠራተኛ ለሥራ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በሚጓዝበት ወቅት የሚያወጣው ወጪ በአብዛኛው በህይወት ዘመኑና በማህበራዊ ህይወቱ ውስጥ የትኛውም ሰው ስለሚጠቀምባቸው የሚያወጣቸው ወጪዎች ናቸው፡፡
እነርሱም ለልደት ሰርተፊኬት፣ ለፓስፖርት፣ ለክትባት፣ ለህክምና ምርመራ፣ ለሙያ ብቃት ማረጋገጫ፣ ከወንጀል ነፃ ማስረጃ ማረጋገጫ ወጪዎች ናቸው፡፡ እነኝህ ክፍያዎች በሙሉ አገልግሎቱን ለሰጡ ሌሎች መሥሪያ ቤቶችና ተቋማት የሚከፈል እንጂ ምልመላውን ለሚያከናውነው ኤጀንሲ የሚከፈል አይደለም፡፡ ኤጀንሲው ምንም አይነት ክፍያ ከሠራተኛው ቢጠይቅ ህገወጥ ያደርገዋል፡፡
ይሁን እንጂ ለሥራ ወደ ውጭ አገር ለመሄድ አስፈላጊ ሁኔታዎች ተጠናቀው ያለበቂ ምክንያት ሠራተኛው ወደ ሥራ ባይሰማራ ከቅጥሩ ጋር በተያያዘ አሠሪው ያወጣውን ወጪ ሠራተኛው እንዲከፍለው ሊጠይቅ ይችላል፡፡ በተመሳሳይ መንገድ በተራ ቁጥር 2 ላይ የተጠቀሱትን ወጪዎች ሠራተኛው አውጥቶ በራሱ ጉድለት ባልሆነ ምክንያት በሥራ ላይ ካልተሰማራ ኤጀንሲው ወይም አሠሪው የሠራተኛውን ወጪ የመተካት ግዴታ ይኖርበታል፡፡
ለውጭ አገር ሥራ ስምሪት የሚሰጡ ስልጠናዎችና ማሰልጠኛ ተቋማቱ
************************************************************
ለውጭ አገር ሥራ ስምሪት የሚሰጡ ስልጠናዎች ሶስት ሲሆኑ እነሱም በቤት አያያዝ (HOUSE HOLD SERVICE) በቤት ውስጥ ስራ (DOMESTIC HELP) እና በእንክብካቤ ስራ (CARE GIVING) ናቸው፡፡
የነዚህ ሙያዎች የስልጠና መሳሪያዎች፣ የሙያ ደረጃ፤ ስርዓተ ትምህርት እና የብቃት ማረጋገጫ ምዘና መሳሪያዎች ሲዘጋጁ ለማንኛውም ዜጋ እንዲያገለግል ሲሆን ወንድም ሆነ ሴት በፍላጎቱ ሊሰለጥን ይችላል፡፡ ሠልጣኞች ስልጠናውን በግላቸው ሊሠሩበት፣ በአገር ውስጥ ሊቀጠሩበት እንዲሁም ወደውጭ አገር ሊሰማሩበት እንደሚችሉ ሊገነዘቡና በምልመላ ወቅትም ሊነገራቸው ይገባል፡፡ በተጨማሪም በስልጠናው የተሳተፈ ሁሉ የብቃት ምዘናውን ያልፋል ማለት አይደለም፣ የብቃት ምዘናውን ያለፈ ሁሉ ቀጣሪ ያገኛል ማለትም አይደለም፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት ሙያ እንዲሰለጥኑ የተደረጉ ሁሉ ወደአረብ ሀገር መሄድን እንደመብት ሊያዩት አይገባም፡፡
ይሁን እንጂ ወደአረብ አገር መሄድ የሚፈልጉ ሰልጣኞች ከላይ በተጠቀሱት ሦስት ሙያዎች ከሰለጠኑ በኋላም የብቃት ምዘና ማረጋገጫ ተፈትነው ማለፍና ሰርተፊኬት መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ስልጠናው በየክልላቸውና በአቅራቢያቸው በሚገኙ በተመረጡ ማሰልጠኛ ተቋማት ይሰጣል፡፡ ስልጠናው በየክልላቸውና አቅራቢያቸው የመሰጠቱ ጠቀሜታም የሠራተኞች ምልመላ በየክልላቸው የሚካሄድ በመሆኑ፣ አስፈላጊ መረጃዎችን ለማጣራትና ለማረጋገጥ፣ የዜጎችን ደህንነትና ክብር በቅርብ ለመከታተል እና ከስልጠና፣ ከምልመላ ጋር ተያይዞ ለአላስፈላጊ ወጪና የመብት ጥሰቶች እንዳይጋለጡ ያግዛል፡፡
ስልጠናን በተመለከተም፣ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ትምህርቱን በነፃ የሚሰጡ ሲሆን ማንኛውም ሰልጣኝ በክልሉ በሚገኝ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ወይም በየዞኑና ክፍለ ከተማው ወይም ወረዳዎች በሚገኙ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤቶች በመመዝገብ ለየማሰልጠኛዎቹ በመላክ እንዲሰለጥኑ ይደረጋል፡፡
በተጨማሪም የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት የተደራሽነትና የአቅም ውስንነት ስላለባቸው በፌደራልና በክልል በሚገኙት የቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ ቢሮዎች ለግል ማሰልጠኛ ተቋማት ፍቃድ በመስጠት በማሰልጠን ስራው እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም የግል ማሰልጠኛ ተቋማት የስልጠና ጥራታቸው ላይ ጥንቃቄ በማድረግና አስፈላጊ የስልጠና ቁሳቁሶችን በማሟላት የትምህርቱን ጥራት እንዲጠብቁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ፍቃድ ሰጪ አካላትም የጀመሩትን ክትትል፣ ቁጥጥርና ድጋፍ በማጠናከር እገዛ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን፡፡
በየክልሉ የተመረጡ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር
************************************************
በመንግስት የተመረጡ 66 ማሰልጠኛ ተቋማት ሲሆኑ ስልጠናውም በሁሉም ክልል በነፃ ይሰጣል፡፡
የማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር በየክልሉ፡-
አማራ ክልል
***********
1. ባህርዳር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ወልድያ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ደሴ ወ/ሮ ስህን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ከሚሴ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
5. ደ/ብርሃን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
7. እንጂባራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡሬ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
9. ደብረታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
10. ደብረ ማርቆስ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
11. ሠቆጣ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
ደቡብ ክልል
***********
1. አዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. አርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዱራሜ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
5. ሆሳዕና ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ወራቤ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
7. ወልቂጤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡታጅራ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
9. ሀላባ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
10. ይርጋለም ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
11. ዲላ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
ትግራይ ክልል
***********
1. መቀሌ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ዶ/ር ተወልደ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ
3. አክሱም ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዶ/ር አርዕያ ካሳ ኮሌጅ
5. ውቅሮ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. (ማይጨው)ጥላሁን ይግዛው ፖሊቴክኒክ
7. አላማጣ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
************************
1. እንጦጦ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
2. ጄነራል ዊንጌት ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
3. ንፋስ ስልክ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
4. ምስራቅ አጠቃላይ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
5. የካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
6. ልደታ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
7. አዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
8. ቂርቆስ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
9. አቃቂ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር
***********************
1. መለስ ዜናዊ ቴ/ሙ/ትስ/ኮሌጅ
ኦሮሚያ ክልል
*************
1. ሀሮማያ ቴክኒክና ሙያ
2. አሰላ ቴክኒክና ሙያ
3. ሻሸመኔ ቴክኒክና ሙያ
4. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
5. ቢሾፍቱ ቴክኒክና ሙያ
6. ጂማ ቴክኒክና ሙያ
7. መቱ ቴክኒክና ሙያ
8. መቱ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
9. ነቀምት ቴክኒክና ሙያ
10. ነቀምት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
11. ባቱ ተራራ ቴክኒክና ሙያ
12. ዶና ባርበር ቴክኒክና ሙያ
13. ፍቼ ቴክኒክና ሙያ
14. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
15. አዳማ ፖሊ ቴክኒክ
16. አብቦ ፖሊ ቴክኒክ
17. ሰበታ ፖሊ ቴክኒክ
18. ወሊሶ ፖሊ ቴክኒክ
19. አጋሮ ፖሊ ቴክኒከ
20. አደላ ፖሊ ቴክኒክ
21. ቡሌ ሆራ ፖሊ ቴክኒክ
22. ጨርጭር ፖሊ ቴክኒክ
23. ደደር ፖሊ ቴክኒክ
24. አርሲ ነገሌ ፖሊ ቴክኒክ
25. ሀሰሳ ፖሊ ቴክኒክ
26. ጊምቢ ፖሊ ቴክኒክ
27. ወንጂ ፖሊ ቴክኒክ
#epa
ስልጠናን በተመለከተም፣ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ትምህርቱን በነፃ የሚሰጡ ሲሆን ማንኛውም ሰልጣኝ በክልሉ በሚገኝ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ወይም በየዞኑና ክፍለ ከተማው ወይም ወረዳዎች በሚገኙ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤቶች በመመዝገብ ለየማሰልጠኛዎቹ በመላክ እንዲሰለጥኑ ይደረጋል፡፡
በተጨማሪም የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት የተደራሽነትና የአቅም ውስንነት ስላለባቸው በፌደራልና በክልል በሚገኙት የቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ ቢሮዎች ለግል ማሰልጠኛ ተቋማት ፍቃድ በመስጠት በማሰልጠን ስራው እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም የግል ማሰልጠኛ ተቋማት የስልጠና ጥራታቸው ላይ ጥንቃቄ በማድረግና አስፈላጊ የስልጠና ቁሳቁሶችን በማሟላት የትምህርቱን ጥራት እንዲጠብቁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ፍቃድ ሰጪ አካላትም የጀመሩትን ክትትል፣ ቁጥጥርና ድጋፍ በማጠናከር እገዛ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን፡፡
በየክልሉ የተመረጡ የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር
************************************************
በመንግስት የተመረጡ 66 ማሰልጠኛ ተቋማት ሲሆኑ ስልጠናውም በሁሉም ክልል በነፃ ይሰጣል፡፡
የማሰልጠኛ ተቋማት ዝርዝር በየክልሉ፡-
አማራ ክልል
***********
1. ባህርዳር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ወልድያ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ደሴ ወ/ሮ ስህን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ከሚሴ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
5. ደ/ብርሃን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
7. እንጂባራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡሬ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
9. ደብረታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
10. ደብረ ማርቆስ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
11. ሠቆጣ ቴ/ሙያ ኮሌጅ
ደቡብ ክልል
***********
1. አዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. አርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
3. ሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዱራሜ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
5. ሆሳዕና ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. ወራቤ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
7. ወልቂጤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
8. ቡታጅራ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
9. ሀላባ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
10. ይርጋለም ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
11. ዲላ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
ትግራይ ክልል
***********
1. መቀሌ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
2. ዶ/ር ተወልደ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ
3. አክሱም ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
4. ዶ/ር አርዕያ ካሳ ኮሌጅ
5. ውቅሮ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
6. (ማይጨው)ጥላሁን ይግዛው ፖሊቴክኒክ
7. አላማጣ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
************************
1. እንጦጦ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
2. ጄነራል ዊንጌት ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
3. ንፋስ ስልክ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
4. ምስራቅ አጠቃላይ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
5. የካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
6. ልደታ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
7. አዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
8. ቂርቆስ ማኒፋክቸሪንግ ኮሌጅ
9. አቃቂ ቴ/ሙ/ት/ስልጠና ኮሌጅ
ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር
***********************
1. መለስ ዜናዊ ቴ/ሙ/ትስ/ኮሌጅ
ኦሮሚያ ክልል
*************
1. ሀሮማያ ቴክኒክና ሙያ
2. አሰላ ቴክኒክና ሙያ
3. ሻሸመኔ ቴክኒክና ሙያ
4. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
5. ቢሾፍቱ ቴክኒክና ሙያ
6. ጂማ ቴክኒክና ሙያ
7. መቱ ቴክኒክና ሙያ
8. መቱ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
9. ነቀምት ቴክኒክና ሙያ
10. ነቀምት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
11. ባቱ ተራራ ቴክኒክና ሙያ
12. ዶና ባርበር ቴክኒክና ሙያ
13. ፍቼ ቴክኒክና ሙያ
14. መርቲ ፖሊ ቴክኒክ
15. አዳማ ፖሊ ቴክኒክ
16. አብቦ ፖሊ ቴክኒክ
17. ሰበታ ፖሊ ቴክኒክ
18. ወሊሶ ፖሊ ቴክኒክ
19. አጋሮ ፖሊ ቴክኒከ
20. አደላ ፖሊ ቴክኒክ
21. ቡሌ ሆራ ፖሊ ቴክኒክ
22. ጨርጭር ፖሊ ቴክኒክ
23. ደደር ፖሊ ቴክኒክ
24. አርሲ ነገሌ ፖሊ ቴክኒክ
25. ሀሰሳ ፖሊ ቴክኒክ
26. ጊምቢ ፖሊ ቴክኒክ
27. ወንጂ ፖሊ ቴክኒክ
#epa