Vacancy for Academic Staff
Please check the below attachments and apply before the deadline!
Deadline for application: October 18, 2019
Place of Application: Jigjiga University, Office of Human Resource Management.
Please check the below attachments and apply before the deadline!
Deadline for application: October 18, 2019
Place of Application: Jigjiga University, Office of Human Resource Management.
መልካም ሰው መልካም ህይወት ያገኛል
👉መልካም ወንድ መልካም ሴት ያገኛል
👉መልካም ሴት መልካም ባል ታገኛለች
👉መልካም ሰው መልካም ልጆችን ያገኛል
👉መልካም ሰው ደስታን ያገኛል
👉መልካም ሰው ሰላምን ያገኛል
👉መልካም ሰው ፍቅርን ያውቃል
👉መልካም ሰው መስጠትን ያውቃል
👉መልካም ሰው የታመመ ይጠይቃል
👉መልካም ሰው የተራበን ያበላል
👉መልካም ሰው የተጠማን ያጠጣል
👉መልካም ሰው ከአንደበቱ መልካም ቃል ያወጣል
👉መልካም ሰው ይቅር ባይ አንደበት አለው
👇
ሰው ሆይ የመጠሪያህን ጊዜ አታቅምና በደልን አትፈፅም
መልካም ጊዜ ይሁንልን 🙏😍 Via Social Media
👉መልካም ወንድ መልካም ሴት ያገኛል
👉መልካም ሴት መልካም ባል ታገኛለች
👉መልካም ሰው መልካም ልጆችን ያገኛል
👉መልካም ሰው ደስታን ያገኛል
👉መልካም ሰው ሰላምን ያገኛል
👉መልካም ሰው ፍቅርን ያውቃል
👉መልካም ሰው መስጠትን ያውቃል
👉መልካም ሰው የታመመ ይጠይቃል
👉መልካም ሰው የተራበን ያበላል
👉መልካም ሰው የተጠማን ያጠጣል
👉መልካም ሰው ከአንደበቱ መልካም ቃል ያወጣል
👉መልካም ሰው ይቅር ባይ አንደበት አለው
👇
ሰው ሆይ የመጠሪያህን ጊዜ አታቅምና በደልን አትፈፅም
መልካም ጊዜ ይሁንልን 🙏😍 Via Social Media
በ2012 የትምህርት ዘመን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የምትመጡበት ቀን በዩኒቨርስትያችን ድረገፅ፣ ፌስቡክ እና ትዊተር እንዲሁም በሬድዩና ቴሌቪዥን በቅርቡ እስከምናሳውቃችሁ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን ለመግለፅ እንወዳለን
የሬጅስትራር ዳ/ፅ/ቤት
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የምትመጡበት ቀን በዩኒቨርስትያችን ድረገፅ፣ ፌስቡክ እና ትዊተር እንዲሁም በሬድዩና ቴሌቪዥን በቅርቡ እስከምናሳውቃችሁ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን ለመግለፅ እንወዳለን
የሬጅስትራር ዳ/ፅ/ቤት
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ለ2012ዓ.ም የት/ት ዘመን በሳይንስ እና ከፍተኛ ት/ት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!
****************************************************
ምዝገባችሁ የሚፈጸመው ጥቅምት 10 እና 11/2012ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን ትምህርታችሁን የምትከታተሉበትን ካምፓስ እና ተያያዥ ዝርዝር መረጃዎችን የአድሚሽን ቁጥራችሁን በመጠቀም ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ የምታውቁበትን መተግበሪያ (Mobile App) በሚከተሉት የዩኒቨርሲቲው የድረ ገጽ አድራሻዎች በቀጣይ ቀናት የምናሳውቅ ስለሆነ ድረ ገጻችን እና ማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ትጎበኙ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Jimma University Official Website፡ www.ju.edu.et
Telegram Channel፡ https://t.me/JimmaUniversityOfficial
Facebook፡ https://www.facebook.com/JimmaUniv/
ከሰላምታ ጋር
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
****************************************************
ምዝገባችሁ የሚፈጸመው ጥቅምት 10 እና 11/2012ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን ትምህርታችሁን የምትከታተሉበትን ካምፓስ እና ተያያዥ ዝርዝር መረጃዎችን የአድሚሽን ቁጥራችሁን በመጠቀም ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ የምታውቁበትን መተግበሪያ (Mobile App) በሚከተሉት የዩኒቨርሲቲው የድረ ገጽ አድራሻዎች በቀጣይ ቀናት የምናሳውቅ ስለሆነ ድረ ገጻችን እና ማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ትጎበኙ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Jimma University Official Website፡ www.ju.edu.et
Telegram Channel፡ https://t.me/JimmaUniversityOfficial
Facebook፡ https://www.facebook.com/JimmaUniv/
ከሰላምታ ጋር
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
Telegram
Jimma University Official
This channel is an official Telegram channel of Jimma University; the country's leading university which is known for its community based education philosophy.
We are in the Community!
We are in the Community!