ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ዓርብ መስከረም 23 ቀን 2012 ዓ.ም
ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ ቦታዎች ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በመምህርነት ሙያ ለመቅጠር ይፈልጋል።
ዝገባ የሚካሄደው በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና ዩኒቨርሲቲው ባዘጋጀው የመምህራን ቅጥር መመሪያ መሠረት ይሆናል።
* አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ
ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ይዛችሁ በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቢሮ፣ የትምህርትና ስነ ባህሪ ትምህርት ቤት
ቢሮ፣ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ቢሮ፣የህግ ትምህርት ቤት ቢሮ፣የግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ ቢሮ እና የህብረተሰብ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ቢሮ
ወይም አዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አሜሪካን ኤምባሲ ፊትለፊት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ በሚገኘው የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ ቀርበው
መመዝገብ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ 0575552583 (የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሰ/ሀ/ስ/አመ/ል/ዳይሬክቶሬት) እና 0910039038/0949490419
(በአዲስ አበባ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ) መጠቀም ይችላሉ።
የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ ዘመን ዓርብ መስከረም 23 ቀን 2012 ዓ.ም
ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ ቦታዎች ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በመምህርነት ሙያ ለመቅጠር ይፈልጋል።
ዝገባ የሚካሄደው በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና ዩኒቨርሲቲው ባዘጋጀው የመምህራን ቅጥር መመሪያ መሠረት ይሆናል።
* አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ
ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ይዛችሁ በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቢሮ፣ የትምህርትና ስነ ባህሪ ትምህርት ቤት
ቢሮ፣ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ቢሮ፣የህግ ትምህርት ቤት ቢሮ፣የግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ ቢሮ እና የህብረተሰብ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ቢሮ
ወይም አዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አሜሪካን ኤምባሲ ፊትለፊት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ በሚገኘው የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ ቀርበው
መመዝገብ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ 0575552583 (የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሰ/ሀ/ስ/አመ/ል/ዳይሬክቶሬት) እና 0910039038/0949490419
(በአዲስ አበባ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ) መጠቀም ይችላሉ።
የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ
THE ETHIOPIAN HERALD TUESDAY 8 OCTOBER 2019
Second time Vacancy announcement
The World Bank is financing for the project called East Africa Skills for Transformation and Regional Integration Project (EASTRIP), working with
three East African countries (Ethiopia, Kenya, and Tanzania). Hawassa polytechnic college is one among seven institutions selected from Ethiopia based
on countries priority sectors funding by this project to be flagship institute for textile and garment technology in the region. The Project’s development
objectives are to increase access, improve training quality and support regional integration. These objectives and results will be achieved accomplishing
activities which are designed under six identified sub components such as; strengthening governance and management, institutionalizing industry TVET
linkage, developing market relevant training programs, building capacity of management and staff, upgrading key training facilities and outreaching non
project TVET institutions.
The Hawassa polytechnic college as user of fund hereby wants to invite eligible individual consultant/applicant/ to indicate their interest to provide service
from qualified candidates for the following positions:
Name of the project: East Africa Skills for Transformation and Regional Integration Project (EASTRIP)
Project ID: P163399
Credit No./Grant No.: Credit No. 6335-ET and IDA Grant No. D395
Duration of employment: One year with possibility of extension
Interested and qualified consultants may obtain the Terms of Reference of the assignment and further information at the address below during office hours 08:00
to 12:00 & 14:00 to 17:00, in five working days (Mondays to Fridays).
Expressions of interest (CV, Cover letter and documentary evidence for fulfilling the qualifications) must be delivered in a written form to the address below in
person, or by mail, or by e-mail within 10 working days of this announcement and closed at 17:00 local time.
Address
• Hawassa Polytechnic College of Human resource administration office;
o Office Telephone: +251462210276,+251462210257,+251462207970, P.O.Box: 881;
o E-mail: hawassapoly@gmail.com
o Get ToR from Website: www.tveti.edu.et
Hawassa Polytechnic College
Second time Vacancy announcement
The World Bank is financing for the project called East Africa Skills for Transformation and Regional Integration Project (EASTRIP), working with
three East African countries (Ethiopia, Kenya, and Tanzania). Hawassa polytechnic college is one among seven institutions selected from Ethiopia based
on countries priority sectors funding by this project to be flagship institute for textile and garment technology in the region. The Project’s development
objectives are to increase access, improve training quality and support regional integration. These objectives and results will be achieved accomplishing
activities which are designed under six identified sub components such as; strengthening governance and management, institutionalizing industry TVET
linkage, developing market relevant training programs, building capacity of management and staff, upgrading key training facilities and outreaching non
project TVET institutions.
The Hawassa polytechnic college as user of fund hereby wants to invite eligible individual consultant/applicant/ to indicate their interest to provide service
from qualified candidates for the following positions:
Name of the project: East Africa Skills for Transformation and Regional Integration Project (EASTRIP)
Project ID: P163399
Credit No./Grant No.: Credit No. 6335-ET and IDA Grant No. D395
Duration of employment: One year with possibility of extension
Interested and qualified consultants may obtain the Terms of Reference of the assignment and further information at the address below during office hours 08:00
to 12:00 & 14:00 to 17:00, in five working days (Mondays to Fridays).
Expressions of interest (CV, Cover letter and documentary evidence for fulfilling the qualifications) must be delivered in a written form to the address below in
person, or by mail, or by e-mail within 10 working days of this announcement and closed at 17:00 local time.
Address
• Hawassa Polytechnic College of Human resource administration office;
o Office Telephone: +251462210276,+251462210257,+251462207970, P.O.Box: 881;
o E-mail: hawassapoly@gmail.com
o Get ToR from Website: www.tveti.edu.et
Hawassa Polytechnic College
THE ETHIOPIAN HERALD SATURDAY 5 OCTOBER 2019
Vacancy Announcement
The College of Business and Economics of Addis Ababa University would like to employ full time instructors at the Department of Economics. The following are the requirements:
1). Associate Professor in Economics:
Rank: Associate Professor
-Education level: PhD in economics
• Experience: 10 years and above teaching experience in graduate programs and supervision of MA/MSc and PhD students
• Area of specialization: Development Economics and/or
agricultural economics related with a special focus on development planning
• Publication: A minimum of 3 publications in reputable journals
• Number One
2) Assistant Professor in economics
• Rank-. Assistant Professor
• Education level: PhD in economics with a special focus on the areas of labour and industrial economics, international economics, financial economics, health economics, and. development economics.
• Experience: zero year and above teaching experiences and willing to teach at all levels of the programs (undergraduate including freshman and graduate)
• Number: Four
Interested candidates who fulfill the above requirements can submit their applications with supporting documents and a cover letter within 10 days from the date of this announcement to the Managing Director of the College of Business and Economics of the Addis Ababa University at the main campus of the College located infront of the main gate of the main campus of Addis Ababa University. Applicants have to clearly indicate that they are applying to the Department of Economics
Addis Ababa University
Vacancy Announcement
The College of Business and Economics of Addis Ababa University would like to employ full time instructors at the Department of Economics. The following are the requirements:
1). Associate Professor in Economics:
Rank: Associate Professor
-Education level: PhD in economics
• Experience: 10 years and above teaching experience in graduate programs and supervision of MA/MSc and PhD students
• Area of specialization: Development Economics and/or
agricultural economics related with a special focus on development planning
• Publication: A minimum of 3 publications in reputable journals
• Number One
2) Assistant Professor in economics
• Rank-. Assistant Professor
• Education level: PhD in economics with a special focus on the areas of labour and industrial economics, international economics, financial economics, health economics, and. development economics.
• Experience: zero year and above teaching experiences and willing to teach at all levels of the programs (undergraduate including freshman and graduate)
• Number: Four
Interested candidates who fulfill the above requirements can submit their applications with supporting documents and a cover letter within 10 days from the date of this announcement to the Managing Director of the College of Business and Economics of the Addis Ababa University at the main campus of the College located infront of the main gate of the main campus of Addis Ababa University. Applicants have to clearly indicate that they are applying to the Department of Economics
Addis Ababa University
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ማክሰኞ መስከረም 27 ቀን 2012 ዓ.ም
ማሳሰቢያ፡-
1. የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት፣
2. አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ ዋናውን ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው፣
3. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቸውን ይዘው ሲቀርቡ፣ ትራንስክሪፕት (Student copy) ጭምር ማቅረብ አለባቸው፣
4. ከተጠቀሰው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ በላይ አግባብነት ያለው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መወዳደር ይችላሉ፡፡
5. አመልካቾች የሚያቀርቧቸው የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሰሩበትን የሥራ መደብ መጠሪያ፣ ከመቼ እስከ መቼ እንደሆነ ወርና ዓመተ ምህረቱ ተገልጾ፣ ሲከፈል የነበረውን የደመወዝ መጠን በሕጉ መሠረት የገቢ ግብር መከፈሉን የሚያረጋግጥ መሆን አለበት፡፡
6. የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ፣
7. የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ፣
8. የመመዝገቢያ ቦታ፡- የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 42፣
9. አድራሻ፡- 6 ኪሎ አንበሳ ግቢ ፊት ለፊት፤
10. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፤
ስልክ ቁጥር 011 157 15 33 ወይም 011 155 24 00 የውስጥ መስመር 1138
ፋክስ ቁጥር 011 156 85 34 ፖ.ሣ.ቁ. 1037
የገንዘብ ሚኒስቴር
አዲስ ዘመን ማክሰኞ መስከረም 27 ቀን 2012 ዓ.ም
ማሳሰቢያ፡-
1. የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት፣
2. አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ ዋናውን ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው፣
3. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቸውን ይዘው ሲቀርቡ፣ ትራንስክሪፕት (Student copy) ጭምር ማቅረብ አለባቸው፣
4. ከተጠቀሰው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ በላይ አግባብነት ያለው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መወዳደር ይችላሉ፡፡
5. አመልካቾች የሚያቀርቧቸው የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሰሩበትን የሥራ መደብ መጠሪያ፣ ከመቼ እስከ መቼ እንደሆነ ወርና ዓመተ ምህረቱ ተገልጾ፣ ሲከፈል የነበረውን የደመወዝ መጠን በሕጉ መሠረት የገቢ ግብር መከፈሉን የሚያረጋግጥ መሆን አለበት፡፡
6. የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ፣
7. የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ፣
8. የመመዝገቢያ ቦታ፡- የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 42፣
9. አድራሻ፡- 6 ኪሎ አንበሳ ግቢ ፊት ለፊት፤
10. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፤
ስልክ ቁጥር 011 157 15 33 ወይም 011 155 24 00 የውስጥ መስመር 1138
ፋክስ ቁጥር 011 156 85 34 ፖ.ሣ.ቁ. 1037
የገንዘብ ሚኒስቴር
የ2012 የትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት
**********************
ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲዎች የሚያመሩ ተማሪዎች
I. የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ዋናውን እና ሁለት ኮፒዎች፣
• የ8ኛ ክፍል (ሚኒስትሪ) ሰርተፊኬት
• የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬቶች
• ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት
II. 8 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶ ግራፍ (የቅርብ ጊዜ)
III. አንሶላ እና ብርድ ልብስ
IV. የስፖርት አልባሳት (ጫማን ጨምሮ)
** ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች የሚኖራቸውን ቆይታ ሰላማዊ ለማድረግ የተማሪ ወላጆች ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር የዋስትና ውል እንዲገቡ መደረጉ ይታወቃል።
ስለዚህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎቹ በሚሄዱበት ወቅት ወላጆቻቸው የተፈራረሙበትን ሰነድ ይዘው እንዲገኙ ዩኒቨርሲቲዎቹ ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ሰነዶቹን ከየሚኖሩበት ወረዳ መውሰድ ይችላሉ።
*የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 26 እስከ መስከረም 30 ተራዝሟል Via EBC
**********************
ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲዎች የሚያመሩ ተማሪዎች
I. የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ዋናውን እና ሁለት ኮፒዎች፣
• የ8ኛ ክፍል (ሚኒስትሪ) ሰርተፊኬት
• የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬቶች
• ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት
II. 8 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶ ግራፍ (የቅርብ ጊዜ)
III. አንሶላ እና ብርድ ልብስ
IV. የስፖርት አልባሳት (ጫማን ጨምሮ)
** ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች የሚኖራቸውን ቆይታ ሰላማዊ ለማድረግ የተማሪ ወላጆች ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር የዋስትና ውል እንዲገቡ መደረጉ ይታወቃል።
ስለዚህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎቹ በሚሄዱበት ወቅት ወላጆቻቸው የተፈራረሙበትን ሰነድ ይዘው እንዲገኙ ዩኒቨርሲቲዎቹ ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ሰነዶቹን ከየሚኖሩበት ወረዳ መውሰድ ይችላሉ።
*የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 26 እስከ መስከረም 30 ተራዝሟል Via EBC
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
****************
የጅማ ዩኒቨርሲቲ የትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ከ2ዐ11 ዓ.ም የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን መካከል ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በመምህርነት ሙያ በረዳት ምሩቅ I ደረጃ ለመቅጠር ይፈልጋል ፡፡
የስራ መደቡ መጠሪያ=======ረዳት ምሩቅ I
ብዛት========== 1
ተፈላጊ ችሎታ ========= BA ዲግሪ በሳይኮሎጂ እና ዐ ዓመት የስራ ልምድ ሳይኮሎጂ
የትምህርት ክፍል ======= ሳይኮሎጂ
ማሳሰቢያ
CGPAን በተመለከተ፡-
*ለወንዶች 3፡ዐዐ እና ከዚያ በላይ
*ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ
*ለአካል ጉዳተኞች 2፡5ዐ እና ከዚያ በላይ
*ለታዳጊ ክልልና እና አርብቶ አደር አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ ተማሪዎች 2፡5ዐ እና ከዚያ በላይ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ/አስር /ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ይዘው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ በሚገኘው የትምህርትና ስነ-ባህሪ ኮሌጅ አስተዳደር ዳይሬክተር ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦሌ ABH ህንፃ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ጉደይ ማስፈጸሚያ ቢሮ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
****************
የጅማ ዩኒቨርሲቲ የትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ከ2ዐ11 ዓ.ም የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን መካከል ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በመምህርነት ሙያ በረዳት ምሩቅ I ደረጃ ለመቅጠር ይፈልጋል ፡፡
የስራ መደቡ መጠሪያ=======ረዳት ምሩቅ I
ብዛት========== 1
ተፈላጊ ችሎታ ========= BA ዲግሪ በሳይኮሎጂ እና ዐ ዓመት የስራ ልምድ ሳይኮሎጂ
የትምህርት ክፍል ======= ሳይኮሎጂ
ማሳሰቢያ
CGPAን በተመለከተ፡-
*ለወንዶች 3፡ዐዐ እና ከዚያ በላይ
*ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ
*ለአካል ጉዳተኞች 2፡5ዐ እና ከዚያ በላይ
*ለታዳጊ ክልልና እና አርብቶ አደር አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ ተማሪዎች 2፡5ዐ እና ከዚያ በላይ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ/አስር /ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ይዘው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ በሚገኘው የትምህርትና ስነ-ባህሪ ኮሌጅ አስተዳደር ዳይሬክተር ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦሌ ABH ህንፃ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ጉደይ ማስፈጸሚያ ቢሮ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2012 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2012 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 01 ቀን እና ጥቅምት 02 ቀን 2012 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎችም ለምዝገባ ስትመጡ፣
- ብርድልብስና አንሶላ፣
- የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ያስታውቃል፡፡
- የስፖርት ትጥቅ
☞ በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡት ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች በመገኘት ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ፡
☞ ከተገለጸው ቀን በፊት ለሚመጡ ተማሪዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት ዩኒቨርስቲው አይሰጥም፡፡
☞ ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርስቲን ድረገጽ
https://portal.aau.edu.et/ ወይም
www.aau.edu.et ማየት የሚቻል ሲሆን
☞ ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉትና ስለ ዩኒቨርስቲው ገለጻ የምታገኙት ጥቅምት 03 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
☞ ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው ውስጥ የመኝታ አገልግሎት ለማግኘት የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል 12ኛ ክፍል በተፈተናችሁበት ቁጥር በመጠቀም ከ portal.aau.edu.et ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
☞ ተማሪዎች ከወላጆቻቸውና በአካባቢያቸው ከሚገኙ ወረዳዎች ጋር ውል ተፈራርመው የማረጋገጫ ወረቀት ካላመጡ ዩኒቨርስቲው የማይቀበል መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል፡፡
☞ በተጨማሪም ባለፈው ስርዓተ ትምህርት መሠረት በመጀመሪያ ዓመት 1ኛ እና 2ኛ ሴሚስተር በተለያየ ምክንያት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች ከዘድሮ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2012 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር መልሶ ቅበላ እንድታመለክቱ እናሳውቃለን፡፡
እንዲሁም መደበኛ የድህረ ምረቃ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 06 2012 ዓ.ም ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ጥቅምት 10 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@addisababauniversity
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2012 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 01 ቀን እና ጥቅምት 02 ቀን 2012 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎችም ለምዝገባ ስትመጡ፣
- ብርድልብስና አንሶላ፣
- የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ያስታውቃል፡፡
- የስፖርት ትጥቅ
☞ በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡት ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች በመገኘት ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ፡
☞ ከተገለጸው ቀን በፊት ለሚመጡ ተማሪዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት ዩኒቨርስቲው አይሰጥም፡፡
☞ ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርስቲን ድረገጽ
https://portal.aau.edu.et/ ወይም
www.aau.edu.et ማየት የሚቻል ሲሆን
☞ ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉትና ስለ ዩኒቨርስቲው ገለጻ የምታገኙት ጥቅምት 03 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
☞ ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው ውስጥ የመኝታ አገልግሎት ለማግኘት የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል 12ኛ ክፍል በተፈተናችሁበት ቁጥር በመጠቀም ከ portal.aau.edu.et ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
☞ ተማሪዎች ከወላጆቻቸውና በአካባቢያቸው ከሚገኙ ወረዳዎች ጋር ውል ተፈራርመው የማረጋገጫ ወረቀት ካላመጡ ዩኒቨርስቲው የማይቀበል መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል፡፡
☞ በተጨማሪም ባለፈው ስርዓተ ትምህርት መሠረት በመጀመሪያ ዓመት 1ኛ እና 2ኛ ሴሚስተር በተለያየ ምክንያት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች ከዘድሮ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2012 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር መልሶ ቅበላ እንድታመለክቱ እናሳውቃለን፡፡
እንዲሁም መደበኛ የድህረ ምረቃ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 06 2012 ዓ.ም ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ጥቅምት 10 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@addisababauniversity