አዲስ ዘመን ቅዳሜ መስከረም 3 ቀን 2012 ዓ.ም
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የቅጥር ማስታወቂያ
የወሎ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ተፈላጊ ችሎታውን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ ለ2012 የትምህርት ዘመን በመምህርነትና በቴክኒካል ረዳትነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
1. የምዝገባ ቦታ፡
• በኢንፎርማቲክስና በኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ለወጣው ማስታወቂያ ምዝገባ የሚካሄደው በኮምቦልቻ ካምፓስ የሰው ሀብት አስተዳደር ጽ/ቤት ይሆናል፡፡ የመ.ሣ.ቁ. 208 ኮምቦልቻ
• በሌሎች ኮሌጆች ለምትወዳደሩ ምዝገባው በደሴ ካምፓስ የሰው ሀብት አስተዳደር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 201 ይሆናል፡፡ የመ.ሣ.ቁ. 1145 ደ ሴ
2. የስራ ቦታ፡ • በውድድር አሸናፊ ሆነው የሚመረጡ አመልካቾች በደሴና ኮምቦልቻ ካምፓስ መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡
3. የምዝገባ ጊዜ ፡-ጋዜጣው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት / ተከታታይ የሥራ ቀናት ሆኖ ከጧቱ 2፡30-6፡00 ከሰዓት በኋላ ከ7፡30-11፡00 ሰዓት ድረስ ይሆናል፡፡
4. ለምዝገባ ብቁ የሚያደርገው አካዳሚክ አፈፃፀም የተጠቃለለ ውጤት ( CGPA )
4.1. በረዳት ምሩቅነት ለመቀጠር
ለመጀመሪያ ዲግሪ ለወንድ 3.25 እና በላይ
ለሴት 3.00 እና በላይ 4.2. በሌክቸረርነት ለመቀጠር
ለወንድ 3.50 እና በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 3.00 እና ከዚያ በላይ የነበራቸው
ለሴት 3.35 እና በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.75 እና ከዚያ በላይ የነበራቸው
በውጭ ሀገራት ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተወዳዳሪዎች በህግ ስልጣን በተሰጣቸው አካላት የትምህርት ደረጃ አቻ ግመታና ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የመመረቂያ ፅሁፍ Very good & above መሆን አለበት ከተወዳዳሪዎች የሚጠበቅ፡
5. የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ ከሥራ ማመልከቻ ጋር በመያዝ በአካል ወይም በፈጣን የፖስታ አገልግሎት (EMS) በኮፒ በመላክ መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
6. በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰሩ አመልካቾች ከሚሰሩበት ተቋም/ዩኒቨርሲቲ የዝውውር ስምምነት ካቀረቡ ቅድሚያ ይታይላቸዋል፡፡
7. በረዳት ምሩቅነት ለሚቀጠሩ የመጀመሪያ ዲግሪ ምሩቃን በመቀጠሪያቸው ወቅት እድሜያቸው ከሠላሣ አምስት (35) አመት መብለጥ የለበትም፡፡ በሌክቸረርነት ለሚቀጠሩ በሁለተኛ ዲግሪ ለተመረቁ ወይም ከሥራ አለም ለሚቀጠሩ በመቀጠሪያቸው ወቅት እድሜያቸው ከአርባ አምስት (45) ዓመት መብለጥ የለበትም፡፡
8. አመልካቾች ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ በማንኛውም ፕሮግራም የተማሩ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
9. በፈተና ወቅት ማንነትን የሚገልጽ መታወቂያ ካርድ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
10. ከሌላ መስሪያ ቤት የሚመጡ ተወዳዳሪዎች የውድድሩ አሸናፊ ከሆኑ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት/ተቋም መልቀቂያ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
11. የፈተና ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
12. የሁለተኛ ድግሪያቸው ከመጀመሪያ ዲግሪያቸው ጋር ተመሣሣይ መሆን ይኖርበታል፡፡
13. በዲፕሎማ/ በደረጃ ( Level ) ለተመረቁ ተወዳዳሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ( COC ) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡- በ 033-311-52-34, በ 033-311-52-32 ደሴ ካምፓስ በ 033-551-52-37 ኮምቦልቻ ካምፓስ መደወል ይቻላል፡፡
ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ ወሎ ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት አስ/ዳይሬክቶሬት
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የቅጥር ማስታወቂያ
የወሎ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ተፈላጊ ችሎታውን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ ለ2012 የትምህርት ዘመን በመምህርነትና በቴክኒካል ረዳትነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
1. የምዝገባ ቦታ፡
• በኢንፎርማቲክስና በኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ለወጣው ማስታወቂያ ምዝገባ የሚካሄደው በኮምቦልቻ ካምፓስ የሰው ሀብት አስተዳደር ጽ/ቤት ይሆናል፡፡ የመ.ሣ.ቁ. 208 ኮምቦልቻ
• በሌሎች ኮሌጆች ለምትወዳደሩ ምዝገባው በደሴ ካምፓስ የሰው ሀብት አስተዳደር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 201 ይሆናል፡፡ የመ.ሣ.ቁ. 1145 ደ ሴ
2. የስራ ቦታ፡ • በውድድር አሸናፊ ሆነው የሚመረጡ አመልካቾች በደሴና ኮምቦልቻ ካምፓስ መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡
3. የምዝገባ ጊዜ ፡-ጋዜጣው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት / ተከታታይ የሥራ ቀናት ሆኖ ከጧቱ 2፡30-6፡00 ከሰዓት በኋላ ከ7፡30-11፡00 ሰዓት ድረስ ይሆናል፡፡
4. ለምዝገባ ብቁ የሚያደርገው አካዳሚክ አፈፃፀም የተጠቃለለ ውጤት ( CGPA )
4.1. በረዳት ምሩቅነት ለመቀጠር
ለመጀመሪያ ዲግሪ ለወንድ 3.25 እና በላይ
ለሴት 3.00 እና በላይ 4.2. በሌክቸረርነት ለመቀጠር
ለወንድ 3.50 እና በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 3.00 እና ከዚያ በላይ የነበራቸው
ለሴት 3.35 እና በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.75 እና ከዚያ በላይ የነበራቸው
በውጭ ሀገራት ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተወዳዳሪዎች በህግ ስልጣን በተሰጣቸው አካላት የትምህርት ደረጃ አቻ ግመታና ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የመመረቂያ ፅሁፍ Very good & above መሆን አለበት ከተወዳዳሪዎች የሚጠበቅ፡
5. የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ ከሥራ ማመልከቻ ጋር በመያዝ በአካል ወይም በፈጣን የፖስታ አገልግሎት (EMS) በኮፒ በመላክ መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
6. በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰሩ አመልካቾች ከሚሰሩበት ተቋም/ዩኒቨርሲቲ የዝውውር ስምምነት ካቀረቡ ቅድሚያ ይታይላቸዋል፡፡
7. በረዳት ምሩቅነት ለሚቀጠሩ የመጀመሪያ ዲግሪ ምሩቃን በመቀጠሪያቸው ወቅት እድሜያቸው ከሠላሣ አምስት (35) አመት መብለጥ የለበትም፡፡ በሌክቸረርነት ለሚቀጠሩ በሁለተኛ ዲግሪ ለተመረቁ ወይም ከሥራ አለም ለሚቀጠሩ በመቀጠሪያቸው ወቅት እድሜያቸው ከአርባ አምስት (45) ዓመት መብለጥ የለበትም፡፡
8. አመልካቾች ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ በማንኛውም ፕሮግራም የተማሩ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
9. በፈተና ወቅት ማንነትን የሚገልጽ መታወቂያ ካርድ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
10. ከሌላ መስሪያ ቤት የሚመጡ ተወዳዳሪዎች የውድድሩ አሸናፊ ከሆኑ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት/ተቋም መልቀቂያ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
11. የፈተና ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
12. የሁለተኛ ድግሪያቸው ከመጀመሪያ ዲግሪያቸው ጋር ተመሣሣይ መሆን ይኖርበታል፡፡
13. በዲፕሎማ/ በደረጃ ( Level ) ለተመረቁ ተወዳዳሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ( COC ) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡- በ 033-311-52-34, በ 033-311-52-32 ደሴ ካምፓስ በ 033-551-52-37 ኮምቦልቻ ካምፓስ መደወል ይቻላል፡፡
ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ ወሎ ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት አስ/ዳይሬክቶሬት
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን መስከረም 4 ቀን 2012 ዓ.ም
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች ለተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
በዚህ ሠንጠረዥ የተገለጸው የደመወዝ መጠን በሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን (JEC) በሚጸድቀው የደመወዝ ስኬል መሠረት ሊለወጥም ላይለወጥም እንደሚችል አመልካቾች ከግንዛቤ እንዲወስዱ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
• የቅጥር ሁኔታ፣ ለሁሉም የሥራ መደቦች በቋሚነት፣
• ከተጠቀሰው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ በላይ ያላቸው ሊወዳደሩ ይችላሉ፡፡
• አመልካቾች መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የሚያቀርቡት የሥራ ልምድ ማስረጃ የገቢ ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ መሆን አለበት፡፡
• አመልካቾች ሲቀርቡ ዋናውን ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒና ከአንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
• ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
• በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የማትችሉ በፖስታ በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ የፈተና ቀን ከመድረሱ በፊት ዋናውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
• የመመዝገቢያ ጊዜና ቦታ፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ ዋናውን ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒና ከአንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር በመያዝ ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሰፈር ሜጋ ህንፃ ፊት ለፊት በሚገኘው በሀንሰም ህንፃ 7ኛ ፎቅ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ፡- ስልክ ቁጥር፡- 0115-57-56-40 ፖ.ሳ.ቁ 23650/1000
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች ለተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
በዚህ ሠንጠረዥ የተገለጸው የደመወዝ መጠን በሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን (JEC) በሚጸድቀው የደመወዝ ስኬል መሠረት ሊለወጥም ላይለወጥም እንደሚችል አመልካቾች ከግንዛቤ እንዲወስዱ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
• የቅጥር ሁኔታ፣ ለሁሉም የሥራ መደቦች በቋሚነት፣
• ከተጠቀሰው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ በላይ ያላቸው ሊወዳደሩ ይችላሉ፡፡
• አመልካቾች መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የሚያቀርቡት የሥራ ልምድ ማስረጃ የገቢ ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ መሆን አለበት፡፡
• አመልካቾች ሲቀርቡ ዋናውን ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒና ከአንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
• ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
• በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የማትችሉ በፖስታ በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ የፈተና ቀን ከመድረሱ በፊት ዋናውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
• የመመዝገቢያ ጊዜና ቦታ፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ ዋናውን ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒና ከአንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር በመያዝ ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሰፈር ሜጋ ህንፃ ፊት ለፊት በሚገኘው በሀንሰም ህንፃ 7ኛ ፎቅ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ፡- ስልክ ቁጥር፡- 0115-57-56-40 ፖ.ሳ.ቁ 23650/1000
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Fountain International Trading PLC
✅ ሹፌር
📌 Job requirement: ቢያንስ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ቢያንስ የሁለተኛ ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው
📌 Job Experience: 0 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Required Number: 2
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2mkpNYF
✅ የጥበቃ ክፍል ሱፐርቫይዘር
📌 Job requirement: በወታደራዊ/የፖሊስ ሙያ ቢያንስ 4 ዓመት የሥራ ልምድና ቢያንስ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ የመኪና መንጃ ፍቃድ ያለው
📌 Job Experience: 0 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Required Number: 3
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2lQl9S3
✅ ሱፐርቫይዘር
📌 Job requirement: በማኔጅመንት /ማርኬቲንግ ሙያ ቢያንስ ድግሪ/ዲፕሎማ ያለውና የ0/2 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Job Experience: 0 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Required Number: 4
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2kk8ZAh
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Fountain International Trading PLC
✅ ሹፌር
📌 Job requirement: ቢያንስ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ቢያንስ የሁለተኛ ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው
📌 Job Experience: 0 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Required Number: 2
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2mkpNYF
✅ የጥበቃ ክፍል ሱፐርቫይዘር
📌 Job requirement: በወታደራዊ/የፖሊስ ሙያ ቢያንስ 4 ዓመት የሥራ ልምድና ቢያንስ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ የመኪና መንጃ ፍቃድ ያለው
📌 Job Experience: 0 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Required Number: 3
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2lQl9S3
✅ ሱፐርቫይዘር
📌 Job requirement: በማኔጅመንት /ማርኬቲንግ ሙያ ቢያንስ ድግሪ/ዲፕሎማ ያለውና የ0/2 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Job Experience: 0 ዓመት የሥራ ልምድ
📌 Required Number: 4
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2kk8ZAh
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
ሹፌር – Ethiopian Reporter Jobs
Job Requirement
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Wegagen Bank S.C
✅ Associate Customer Service Supervisor
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Management, Business Administration, Accounting, or related field
📌 Job Experience: three (3) years’ of relevant banking work experience.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2m0YuSM
✅ Customer Relationship Manager
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Accounting, Management or related fields
📌 Job Experience: three (3) years’ of relevant work experience.
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2lT0X1V
@ethreporterjobs
💢 💢 💢 ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር ያድርጉ
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Wegagen Bank S.C
✅ Associate Customer Service Supervisor
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Management, Business Administration, Accounting, or related field
📌 Job Experience: three (3) years’ of relevant banking work experience.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2m0YuSM
✅ Customer Relationship Manager
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Accounting, Management or related fields
📌 Job Experience: three (3) years’ of relevant work experience.
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2lT0X1V
@ethreporterjobs
💢 💢 💢 ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር ያድርጉ
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
Associate Customer Service Supervisor – Ethiopian Reporter Jobs
Job Description
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Wegagen Bank S.C
✅ Credit Analyst
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Accounting, Management or related field
📌 Job Experience: three (3) years’ of relevant work experience.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2lRWr3G
✅ Sr. Credit Analyst
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Or Accounting or Management or related field
📌 Job Experience: Four (4) years’ of relevant experience.
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2kmPW8t
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Wegagen Bank S.C
✅ Credit Analyst
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Accounting, Management or related field
📌 Job Experience: three (3) years’ of relevant work experience.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2lRWr3G
✅ Sr. Credit Analyst
📌 Job requirement: Bachelor’s Degree in Economics, Or Accounting or Management or related field
📌 Job Experience: Four (4) years’ of relevant experience.
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2kmPW8t
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
Credit Analyst – Ethiopian Reporter Jobs
Job Description
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Ghion Hotel
✅ ከፍተኛ የባህል ምግብ አዘጋጅ 2
📌 Job requirement: የኮሌጅ ዲኘሎማ በም/ዝግጅት፣ 0 ዓመት ወይም የ1ዓመት ሥልጠና በምግብ ዝግጅት፣ 2ዓመትበምግብ አዘጋጅነት
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2kil0WS
✅ ሪዘርቬሽን ክለርክ
📌 Job requirement: በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ የፈፀመና በእንግዳ አቀባበል የ1ዓመት ሥልጠና፣ የምስክር ወረቀት፣ ከእንግሊዘኛ በተጨማሪ 1 የውጭ ቋንቋ ችሎታ ያለው፣0 ዓመት ወይም በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና በእንግዳ አቀባበል ሥልጠና የምስክር ወረቀት፣4ዓመት ግንኙነት ያለው
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2kpOEtx
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Ghion Hotel
✅ ከፍተኛ የባህል ምግብ አዘጋጅ 2
📌 Job requirement: የኮሌጅ ዲኘሎማ በም/ዝግጅት፣ 0 ዓመት ወይም የ1ዓመት ሥልጠና በምግብ ዝግጅት፣ 2ዓመትበምግብ አዘጋጅነት
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2kil0WS
✅ ሪዘርቬሽን ክለርክ
📌 Job requirement: በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ የፈፀመና በእንግዳ አቀባበል የ1ዓመት ሥልጠና፣ የምስክር ወረቀት፣ ከእንግሊዘኛ በተጨማሪ 1 የውጭ ቋንቋ ችሎታ ያለው፣0 ዓመት ወይም በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና በእንግዳ አቀባበል ሥልጠና የምስክር ወረቀት፣4ዓመት ግንኙነት ያለው
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2kpOEtx
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
ከፍተኛ የባህል ምግብ አዘጋጅ 2 – Ethiopian Reporter Jobs
Job Requirement
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Ghion Hotel
✅ እንግዳ መቀበያ ካሸር
📌 Job requirement: በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ ያጠናቀቀና በእንግዳ አቀባበል 1ዓመት የሠለጠነ፣ ከእንግሊዘኛ ቋንቋ በተጨማሪ 1 የውጭ ቋንቋ ችሎታ ያለው፣0 ዓመት ወይም በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 1ዓመት ሥልጠና፣4ዓመት ግንኙነት ባለው የሠራ/ች፣
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2meXQkO
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Ghion Hotel
✅ እንግዳ መቀበያ ካሸር
📌 Job requirement: በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ ያጠናቀቀና በእንግዳ አቀባበል 1ዓመት የሠለጠነ፣ ከእንግሊዘኛ ቋንቋ በተጨማሪ 1 የውጭ ቋንቋ ችሎታ ያለው፣0 ዓመት ወይም በቀድሞው 12ኛ፣ በአዲሱ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 1ዓመት ሥልጠና፣4ዓመት ግንኙነት ባለው የሠራ/ች፣
📌 How to apply: use the http://bit.ly/2meXQkO