ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 29/2011 E.C (04 September 2019) G.C
Advert on Addis Zemen magazine
Madawelabu University
288 - ቦታዎች በ0አመት 50 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ባሌ ሮቤ ከተማ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ቴክኒካል ረዳቶችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ለሁሉም አመልካቾች የመጀመሪያም ሆነ ሁለተኛ ዲግሪ ከታወቀ ተቋም የተመረቃችሁ ሆኖ ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት አዲስ አበባ (መገናኛ - ለም ሆቴል አካባቢ ከሚገኘው የአዲስ አበባ መሬት ልማት አስተዳደር ህንፃ ጀርባ) ባለው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ፣ ባሌ ሮቤ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የሰው /ሀ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት (ዋና ጊቢ አዲሱ ህንፃ G+3)፣ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል እና ሻሸመኔ ኩየራ ካምፓስ ሲሆን የሚመለስ ኦርጂናል ዶክመንት እና የማይመለስ ከሲቪ (CV) ጋር የተጣጣመ አንድ ፎቶ ኮፒ የተሟላ ማስረጃ በመያዝ በአካል ቀርቦ መመዝገብ ወይም ማስመዝገብ ይቻላል፡፡
በጨረሻው ገፅ ከ1-14 የተመለከቱትን ማሳሰቢያዎች በሚገባ ይመልከቱ፡፡
ማሳሰቢያ
1. ለሁለተኛ ዲግሪ/ Lecturer /አመልካቾች ውጤት ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ፤እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው ለወንድ 3.00 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት፡፡ ለአካልጉዳተኞች 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50፣ ለታዳጊ ክልልና አርብቶአደር አካባቢ 3.15 እና ከዚያ በላይ፤ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ፤ለሁሉም አመልካቾች የመመረቂያ ጽሑፍ B+ (Very Good) እና ከዚያ በላይ መሆን ይገባዋል፡፡
2. ለሁሉም ህክምና ዲግሪ /የሰውና የእንስሳ / 3.00 እና ከዚያ በላይ ሆኖ፤ ቢበዛ ከሁለት Fx የበለጠ ያለው አይስተናገድም፡፡
3. ለመጀመሪያ ዲግሪ/ Graduate Assistant or Assistant Lecturer/ አመልካቾች ውጤት ለወንድ 3.25 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴት 3.00 እና ከዚያ በላይ፣ ለአካል ጉዳተኞች 2.75 እና ከዚያ በላይ፣ለታዳጊ ክልልና አርብቶአደር አካባቢ 2.75 እና ከዚያ በላይ፡፡
4. ለቴክኒካል ረዳት አመልካቾች ውጤት ለመጀመሪያ ዲግሪ 2.00 እና ከዚያ በላይ፣ በደረጃ III እና IV ለሚወዳደሩ የብቃት መረጋገጫ (COC) ሰርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 5. የትምህርት ማስረጃቸው ከሃገር ውስጥ ትምህርት ተቋማት ከሆነ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ማስላክ የሚችሉና በውጭ አገራት ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተወዳዳሪዎች የትምህርት ደረጃ አቻ ግመታ እና ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ 6. ከረዳት ፕሮፌሰር በላይ ማስታወቂያ በወጣባቸው መደቦች አመልካቾች መደቡ ክፍት ሆኖ ባለበት በማንኛውም ጊዜ ማመልከት ይችላሉ፡፡
7. ለሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች ዕድሜ ከ 45 ዓመት መብለጥ የለበትም፣ ፆታ አይለይም፡፡
8. ለአንደኛ ዲግሪ አመልካቾች ዕድሜ ከ 35 ዓመት መብለጥ የለበትም፣ ፆታ አይለይም፡፡
9. ደሞወዝ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስኬል መሰረት ይሆናል ፡፡
10. የምዝገባ ቦታ፡- አዲስ አበባ (መገናኛ - ለም ሆቴል አካባቢ ከሚገኘው የአዲስ አበባ መሬት ልማት አስተዳደር ህንፃ ጀርባ) ባለው የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ፣ ባሌ ሮቤ መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የሰው /ሀ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት (ዋና ግቢ አዲሱ ህንፃ G+3)፣ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል እና ሻሸመኔ ኩየራ ካምፓስ በአካል በመቅረብ መመዝገብም ሆነ ማስመዝገብ ይቻላል ፡፡
11. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት ይሆናል፡፡
12. አመልካቾች ተገቢውን መስፈርት አሟልተው ማለፋቸውን ሲያረጋግጡ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ክሊራንስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
13. የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እና በዩኒቨርሲቲው ዌብ ሳይት ይገለፃል፡፡
14. የስራ ቦታ ከተራ ቁጥር 1-97 ሮቤ ካምፓስ 98-147 ጎባ ካምፓስ እና 148-178 ሻሸመኔ ካምፓስ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0228902116/ 0116181964 ወይም የዩኒቨርሲቲ ዌብ ሳይት WWW.mwu.edu.et ይመልከቱ ፡፡
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ባሌ-ሮቤ
ነሐሴ 29/2011 E.C (04 September 2019) G.C
Advert on Addis Zemen magazine
Madawelabu University
288 - ቦታዎች በ0አመት 50 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ባሌ ሮቤ ከተማ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ቴክኒካል ረዳቶችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ለሁሉም አመልካቾች የመጀመሪያም ሆነ ሁለተኛ ዲግሪ ከታወቀ ተቋም የተመረቃችሁ ሆኖ ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት አዲስ አበባ (መገናኛ - ለም ሆቴል አካባቢ ከሚገኘው የአዲስ አበባ መሬት ልማት አስተዳደር ህንፃ ጀርባ) ባለው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ፣ ባሌ ሮቤ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የሰው /ሀ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት (ዋና ጊቢ አዲሱ ህንፃ G+3)፣ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል እና ሻሸመኔ ኩየራ ካምፓስ ሲሆን የሚመለስ ኦርጂናል ዶክመንት እና የማይመለስ ከሲቪ (CV) ጋር የተጣጣመ አንድ ፎቶ ኮፒ የተሟላ ማስረጃ በመያዝ በአካል ቀርቦ መመዝገብ ወይም ማስመዝገብ ይቻላል፡፡
በጨረሻው ገፅ ከ1-14 የተመለከቱትን ማሳሰቢያዎች በሚገባ ይመልከቱ፡፡
ማሳሰቢያ
1. ለሁለተኛ ዲግሪ/ Lecturer /አመልካቾች ውጤት ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ፤እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው ለወንድ 3.00 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት፡፡ ለአካልጉዳተኞች 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50፣ ለታዳጊ ክልልና አርብቶአደር አካባቢ 3.15 እና ከዚያ በላይ፤ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ፤ለሁሉም አመልካቾች የመመረቂያ ጽሑፍ B+ (Very Good) እና ከዚያ በላይ መሆን ይገባዋል፡፡
2. ለሁሉም ህክምና ዲግሪ /የሰውና የእንስሳ / 3.00 እና ከዚያ በላይ ሆኖ፤ ቢበዛ ከሁለት Fx የበለጠ ያለው አይስተናገድም፡፡
3. ለመጀመሪያ ዲግሪ/ Graduate Assistant or Assistant Lecturer/ አመልካቾች ውጤት ለወንድ 3.25 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴት 3.00 እና ከዚያ በላይ፣ ለአካል ጉዳተኞች 2.75 እና ከዚያ በላይ፣ለታዳጊ ክልልና አርብቶአደር አካባቢ 2.75 እና ከዚያ በላይ፡፡
4. ለቴክኒካል ረዳት አመልካቾች ውጤት ለመጀመሪያ ዲግሪ 2.00 እና ከዚያ በላይ፣ በደረጃ III እና IV ለሚወዳደሩ የብቃት መረጋገጫ (COC) ሰርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 5. የትምህርት ማስረጃቸው ከሃገር ውስጥ ትምህርት ተቋማት ከሆነ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ማስላክ የሚችሉና በውጭ አገራት ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተወዳዳሪዎች የትምህርት ደረጃ አቻ ግመታ እና ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ 6. ከረዳት ፕሮፌሰር በላይ ማስታወቂያ በወጣባቸው መደቦች አመልካቾች መደቡ ክፍት ሆኖ ባለበት በማንኛውም ጊዜ ማመልከት ይችላሉ፡፡
7. ለሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች ዕድሜ ከ 45 ዓመት መብለጥ የለበትም፣ ፆታ አይለይም፡፡
8. ለአንደኛ ዲግሪ አመልካቾች ዕድሜ ከ 35 ዓመት መብለጥ የለበትም፣ ፆታ አይለይም፡፡
9. ደሞወዝ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስኬል መሰረት ይሆናል ፡፡
10. የምዝገባ ቦታ፡- አዲስ አበባ (መገናኛ - ለም ሆቴል አካባቢ ከሚገኘው የአዲስ አበባ መሬት ልማት አስተዳደር ህንፃ ጀርባ) ባለው የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ፣ ባሌ ሮቤ መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የሰው /ሀ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት (ዋና ግቢ አዲሱ ህንፃ G+3)፣ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል እና ሻሸመኔ ኩየራ ካምፓስ በአካል በመቅረብ መመዝገብም ሆነ ማስመዝገብ ይቻላል ፡፡
11. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት ይሆናል፡፡
12. አመልካቾች ተገቢውን መስፈርት አሟልተው ማለፋቸውን ሲያረጋግጡ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ክሊራንስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
13. የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እና በዩኒቨርሲቲው ዌብ ሳይት ይገለፃል፡፡
14. የስራ ቦታ ከተራ ቁጥር 1-97 ሮቤ ካምፓስ 98-147 ጎባ ካምፓስ እና 148-178 ሻሸመኔ ካምፓስ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0228902116/ 0116181964 ወይም የዩኒቨርሲቲ ዌብ ሳይት WWW.mwu.edu.et ይመልከቱ ፡፡
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ባሌ-ሮቤ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 28/2011 (03 September 2019)
Advert on Addis Zemen
Hawassa University
89 - ቦታዎች በ0አመት 2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለሁለተኛ ጊዜ ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደብ ላይ መምህራንን ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ መመዝገቢያ ቀናት፣
1. በሌክቸረር የሥራ መደብ ላይ የምትመዘገቡ አመልካቾች የሁለተኛ ዲግሪ ነጥባችሁ ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡ ለሴቶች የሁለተኛ ዲግሪ 3.35 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 2.75 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
• ለአካል ጉዳተኞች የሁለተኛ ዲግሪ 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
• ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደር አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ ተማሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችው 2:50 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
• ለረዳት ምሩቃን አመልካቾች ለወንዶች 3.25 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡ ለሴቶች 3.00 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች 2.75 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡ ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደር አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ ተማሪዎች 2.75 እና ከዚያ በላይ ለሁሉም የህክምና ዲግሪ (የሰውና የእንስሳ) 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
2. ለሥራ መደቡ የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ አዲስ አበባ አሜሪካን ኤምባሲ ፊት ለፊት ባለው በፌዴራል ትምህር ትሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርት ቢሮ ቁጥር 352 ወይም ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ የሰው ሀብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት ባለው በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ ወይም በፋክስ Fax No. 0462205187) መመዝገብ ይቻላል፡፡
3. ለመምህራን የቤት አበል እንደየ ደረጃው የሚከፈል ይሆናል፡፡
4. ደመወዝ በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የደመወዝ ስኬል መሠረት ነው፡፡
5. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
6. የሥራ መደቡ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ
7. ዝርዝር አፈጻጸሙ ከትምህርት ሜኒስቴር የአገር ውስጥ -መምህራን ምልመላና ቅጥር ልማት ስርዓት ለመደንገግ በወጣው መመሪያ መሠረት ይከናወናል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ነሐሴ 28/2011 (03 September 2019)
Advert on Addis Zemen
Hawassa University
89 - ቦታዎች በ0አመት 2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለሁለተኛ ጊዜ ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደብ ላይ መምህራንን ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ መመዝገቢያ ቀናት፣
1. በሌክቸረር የሥራ መደብ ላይ የምትመዘገቡ አመልካቾች የሁለተኛ ዲግሪ ነጥባችሁ ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡ ለሴቶች የሁለተኛ ዲግሪ 3.35 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 2.75 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
• ለአካል ጉዳተኞች የሁለተኛ ዲግሪ 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
• ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደር አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ ተማሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችው 2:50 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
• ለረዳት ምሩቃን አመልካቾች ለወንዶች 3.25 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡ ለሴቶች 3.00 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች 2.75 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡ ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደር አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ ተማሪዎች 2.75 እና ከዚያ በላይ ለሁሉም የህክምና ዲግሪ (የሰውና የእንስሳ) 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባችኋል፡፡
2. ለሥራ መደቡ የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ አዲስ አበባ አሜሪካን ኤምባሲ ፊት ለፊት ባለው በፌዴራል ትምህር ትሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርት ቢሮ ቁጥር 352 ወይም ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ የሰው ሀብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት ባለው በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ ወይም በፋክስ Fax No. 0462205187) መመዝገብ ይቻላል፡፡
3. ለመምህራን የቤት አበል እንደየ ደረጃው የሚከፈል ይሆናል፡፡
4. ደመወዝ በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የደመወዝ ስኬል መሠረት ነው፡፡
5. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
6. የሥራ መደቡ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ
7. ዝርዝር አፈጻጸሙ ከትምህርት ሜኒስቴር የአገር ውስጥ -መምህራን ምልመላና ቅጥር ልማት ስርዓት ለመደንገግ በወጣው መመሪያ መሠረት ይከናወናል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ