Ethio Job Vacancy
46.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
ነሐሴ 28/2011 (03 September 2019)
Advert on Addis Zemen
1 - ቦታ በ0አመት 6 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
በኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት የእንጨት ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ የሥራ ልምድ ያላቸው/የሌላቸውን ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፤
1. የምዝገባ ጊዜ፤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡
2. የምዝገባ ቦታ፡- ሳሪስ ሆራይዞን ጎማ ፋብሪካ /ቆዳ ፋብሪካ አካባቢ በሚገኘው በማዕከሉ የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ስ.ቁ. 0118898772 ነው፡፡
3. አመልካቾች ለመወዳደር መያዝ ያለባቸው ፤የማመልከቻ ፎርም የተዘጋጀ ሲሆን ፣ካልኩሌም ቬት(CV)፣የተሟላ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማቅረብ በግንባር በመቅረብና በወኪልና በፖስታ ሳ.ቁ. 2322 መመዝገብ ይችላሉ፡፡
4. የግል ተቋማት የተሰጠ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር የተከፈለ መሆኑን መግለጽ አለበት፡፡
5. አመልካቾች በቂ የስልክ አድራሻ ፤የሥራ መደብ፤ደረጃ፤የማዕከል ስም በተዘጋጀው የማመልከቻ ፎርም ላይ መሙላት ይኖርባቸዋል።
6. ትምህርታቸውን ከደረጃ 1-5 ለተከታተሉ የብቃት ማረጋገጫ ሲ.ኦ.ሲ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
7. በተጠቀሱ የሥራ መደቦች ላይ ተወዳድረው ፈተናውን ያለፉ በአዲስ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን (JEG) በተፈቀዱ መደቦች ትይዩ ይመደባሉ፡፡
8. የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፡፡
9. ሴት ተወዳዳሪዎች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
በኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት የእንጨት ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 28/2011 (03 September 2019)
Advert on Addis Zemen
Adama Science and Technology University
89 - ቦታዎች በ0አመት 86 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Bedigame post yetederege new
Shame on you! Ethiopian minister of Education. What a joke!
በሉ የፈተና ውጤት ጋሸበ በማለት ርምጃ የወሰደውን የትምህርት ሚኒስቴር በአስቸኳይ የንግድ ሚኒስቴር አርጉትና ለህይወታችን ፈተና የሆነውን የጤፍ ዋጋ ግሽበት ልክ ያስገባልኝ።
አይ ካድሬ አፈረ ብላ🙄
ምንጭ: ከፌስቡክ መንደር