ሐምሌ 19/2011 (26 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Oromiya Environment, Forest and Climate Change Authority
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on The Ethiopian Herald
Oromiya Environment, Forest and Climate Change Authority
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Admas
Ethiopian Human Right Commission (EHRC)
4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Advert on Addis Admas
Ethiopian Human Right Commission (EHRC)
4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
#ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት፡ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ ቦታዎች ላይ አወዳድሮ መቅጥር ይፈልጋል ። ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል ።
1. የፕሮግራም ባለሙያ/ ኦፊሰር በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ከ2 እስከ 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት ወይም በ2ኛ ዲግሪ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
2. የሂሣብ ባለሙያ፡- በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በዘርፉ ላይ የ2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
3. ሶሻል ወርከር / ካውንስለር፡- በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ ፊልድ የመጀመሪያ ዲግሪ የሥራ ልምድ 1ዓመትና ከዚያ በላይ ያለው/ላት 4. የሥራ አስኪያጅ ረዳት በማህበራዊ ሳይንስና በማኔጅመንት በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤(በሁለተኛ ዲግሪ 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያላው/ላት ።
* ደመወዝ በስምምነት
* ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ሕብረተሰቦች ወይም ወላጅ አልባ የሆኑ ሕፃናት ጋር የሰራ/ች ቅድሚያ ይኖረዋል ።
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
• ከላይ ለተዘረዘሩት የሥራ መደቦች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ማስረጃችሁን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
አድራሻ:- 22 ሆሊደይ ሆቴል አጠገብ ወደ አደዋ ድልድይ በሚወሰድው መንገድ ትንሽ ገባ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን ።
ስልክ ቁጥር 0912 44 16 45 / 0913381485
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም
#ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት፡ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ ቦታዎች ላይ አወዳድሮ መቅጥር ይፈልጋል ። ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል ።
1. የፕሮግራም ባለሙያ/ ኦፊሰር በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ከ2 እስከ 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት ወይም በ2ኛ ዲግሪ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
2. የሂሣብ ባለሙያ፡- በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በዘርፉ ላይ የ2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
3. ሶሻል ወርከር / ካውንስለር፡- በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ ፊልድ የመጀመሪያ ዲግሪ የሥራ ልምድ 1ዓመትና ከዚያ በላይ ያለው/ላት 4. የሥራ አስኪያጅ ረዳት በማህበራዊ ሳይንስና በማኔጅመንት በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤(በሁለተኛ ዲግሪ 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያላው/ላት ።
* ደመወዝ በስምምነት
* ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ሕብረተሰቦች ወይም ወላጅ አልባ የሆኑ ሕፃናት ጋር የሰራ/ች ቅድሚያ ይኖረዋል ።
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
• ከላይ ለተዘረዘሩት የሥራ መደቦች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ማስረጃችሁን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
አድራሻ:- 22 ሆሊደይ ሆቴል አጠገብ ወደ አደዋ ድልድይ በሚወሰድው መንገድ ትንሽ ገባ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን ።
ስልክ ቁጥር 0912 44 16 45 / 0913381485
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ሐምሌ 21/2011 (28 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ማሳሰቢያ፤
- የመመዝገቢያ ጊዜ ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፤
- የምዝገባቦታ፡-1 በዩኒቨርስቲው የሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ፤ 2/ኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰ/ሀ/ል/አስ/ቡድን፤3/ ዳውሮ ታርጫ ካምካስ የሰው ሀብት ቡድን ይሆናል፤
- አመልካቾች አስፈላጊ የሆኑ የት/ት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የፈተናው ወቅት ምዝገባው እንደተጠናቀቀ በውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡
- ለመጀመሪያ ዲግሪ ተወዳዳሪዎች ውጤት ለወንድ 3.25 እና ለሴት አመልካቾች 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት
- ለአካል ጉዳተኛ 2.75 እና ከዚያ በላይ በሌክቸረር ማዕረግ ለመቀጠር
- ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤት 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፤
- ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ 2.75 እና ከዚያ በላይ - ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና ከዚያ በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ ያላቸው
- የመመረቂያ ጽሑፍ B+, Very good ወይም ተመጣጣኝ ያስመዘገበ መሆኑን፤እንዲሁም ሌሎች ያልተዘረዘሩ በመንግስት ከፍተኛ ት/ተቋማት ነሐሴ 07/2010 ጸድቆ በወጣው መመሪያ መሠረት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- በቴ/ሙያ ከደረጃ 1-5 /LEVEL/ የሰለጠኑ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ( COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- በግንባር መቅረብ የማይችሉ አመልካቾች በዩኒቨርስቲው ፖስታ ሣጥን ቁጥር 138 በመላክ መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ የሚመጡ ፖስታዎች ተቀባይነት የላቸውም፤
• ለተጨማሪ መረጃ፡- የዋናው ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 046 551 4952 /046 180 0602
- የኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰው ሀብት ቡድን ስልክ ቁጥር - 046 551 13 19
- የዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 047 345 05 68
WOLAITA SODO UNIVERSTIY
ሐምሌ 21/2011 (28 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ማሳሰቢያ፤
- የመመዝገቢያ ጊዜ ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፤
- የምዝገባቦታ፡-1 በዩኒቨርስቲው የሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ፤ 2/ኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰ/ሀ/ል/አስ/ቡድን፤3/ ዳውሮ ታርጫ ካምካስ የሰው ሀብት ቡድን ይሆናል፤
- አመልካቾች አስፈላጊ የሆኑ የት/ት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የፈተናው ወቅት ምዝገባው እንደተጠናቀቀ በውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡
- ለመጀመሪያ ዲግሪ ተወዳዳሪዎች ውጤት ለወንድ 3.25 እና ለሴት አመልካቾች 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት
- ለአካል ጉዳተኛ 2.75 እና ከዚያ በላይ በሌክቸረር ማዕረግ ለመቀጠር
- ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤት 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፤
- ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ 2.75 እና ከዚያ በላይ - ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና ከዚያ በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ ያላቸው
- የመመረቂያ ጽሑፍ B+, Very good ወይም ተመጣጣኝ ያስመዘገበ መሆኑን፤እንዲሁም ሌሎች ያልተዘረዘሩ በመንግስት ከፍተኛ ት/ተቋማት ነሐሴ 07/2010 ጸድቆ በወጣው መመሪያ መሠረት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- በቴ/ሙያ ከደረጃ 1-5 /LEVEL/ የሰለጠኑ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ( COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- በግንባር መቅረብ የማይችሉ አመልካቾች በዩኒቨርስቲው ፖስታ ሣጥን ቁጥር 138 በመላክ መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ የሚመጡ ፖስታዎች ተቀባይነት የላቸውም፤
• ለተጨማሪ መረጃ፡- የዋናው ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 046 551 4952 /046 180 0602
- የኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰው ሀብት ቡድን ስልክ ቁጥር - 046 551 13 19
- የዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 047 345 05 68
WOLAITA SODO UNIVERSTIY
NEW JOBS VACANCY
ሐምሌ 21/2011 ዓ.ም
Advert on The Ethiopian Herald
Place of Application
* Interested Applicants who meet the minimum requirements should submitted their applicant letter together with non returnable CV and copies of supporting documents to Haramaya University Human resource Management and Development Directorate Office, Administration Building 1st Floor, Room No.114 or Haramaya University Liaison Office at Addis Ababa, Arat Kilo. Former Germany Cultural Institute Building, Office No.15.
Deadline for Application:
* Within 5 (Five) Working days after the announcement of this vacancy
Application Instruction
* For GA I Applicants Minimum CGPA of >3.25 for Male and for Female 3.00
CGPA for Lecturer Applicants - > 3.5 for Male applicants and the undergraduate CGPA should not be less than 3.00 - > 3.35 for Female Applicants and the undergraduate CGPA should not be less than 2.75 - > 3.15 for applicants with Disabilities and the undergraduate CGPA should not be less than 2.5 *For Lecturer Applicants his/her thesis has to be B+ or equivalent
Haramaya University
ሐምሌ 21/2011 ዓ.ም
Advert on The Ethiopian Herald
Place of Application
* Interested Applicants who meet the minimum requirements should submitted their applicant letter together with non returnable CV and copies of supporting documents to Haramaya University Human resource Management and Development Directorate Office, Administration Building 1st Floor, Room No.114 or Haramaya University Liaison Office at Addis Ababa, Arat Kilo. Former Germany Cultural Institute Building, Office No.15.
Deadline for Application:
* Within 5 (Five) Working days after the announcement of this vacancy
Application Instruction
* For GA I Applicants Minimum CGPA of >3.25 for Male and for Female 3.00
CGPA for Lecturer Applicants - > 3.5 for Male applicants and the undergraduate CGPA should not be less than 3.00 - > 3.35 for Female Applicants and the undergraduate CGPA should not be less than 2.75 - > 3.15 for applicants with Disabilities and the undergraduate CGPA should not be less than 2.5 *For Lecturer Applicants his/her thesis has to be B+ or equivalent
Haramaya University