Ethio Job Vacancy
46.2K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.6K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
Job by Addis Ababa Silk Road Hospital
Pharmacy Director
Category:
Health Care
Location:
Addis Ababa, Addis Ababa
Career Level:
Managerial Level (Manager, Supervisor, Director)
Employment Type:
Full time
Salary:
Negotiable (working experiences, special training certificates, and degrees dependable).

Job Description
Position summary
Directs, creates, establishes, and plans the overall budgets, policies, protocols, strategies, and goals for the pharmacy services in the hospital. Keeps the great management of maintaining the good contact with multidisciplinary professionals to determine the needs/requirements, resolve problems, improve processes/procedures, and promote effective drug therapy/treatments.
Responsibilities and duties
1. Directs and guides all pharmacy staff to use products and equipments efficiently and effectively.
2. Ensures all services offered comply with local, federal rules, regulations, and all professional standards.
3. Oversees and adjusts all workflow, space, and systems processes as needed to meet operational requirements.
4. Monitors, analyzes, and reports on established competency and performance metrics on a regular basis.
5. Oversees the work for all pharmacists, pharmacy technicians, and related clerks including recruiting, hiring, disciplinary action, scheduling, team building, performance evaluation, etc.
6. Serves as the director of Pharmacist and in charge for the hospital Pharmacy to fulfill all responsibilities and requirements.
7. Assures all pharmacy staff are trained appropriately so that performs necessary functions.

Job Requirements
1. At least bachelor's degree of Pharmacy or related field, and master degree of pharmacy or related field is preferred.
2. Requires Registered Pharmacist (RPh).
3. Great knowledge of the managed sub-function and the overall department function of pharmacy.
4. Requires 4+ years of management experiences at pharmacy field of hospital.
5. Strong skills of Laboratory management and coordination.
6. Strong skills of problem solving.
7. Excellent communication skills (verbal and written).

* This job description shall be held and be subject to periodic review and or as per hospital rules and policies, and it may be changed as needed at any time, in consultation with the employee.
Application Deadline: June 15/2019.

How to Apply
Applying all jobs via our official website:
http://www.silkroadhospitaladdis.com/recruitment1
ግንቦት 22/2011 (30 May 2019)
Advert onn Addis Zemen
Kolfe Kidus Raguel Addis Hiwot Sc
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ግንቦት 22/2011 (30 May 2019)
Advert on Addis Zemen
Federal Health Minstry
2 - ቦታዎች በ0አመት
ግንቦት 22/2011 (30 May 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Enhanced Rural Self Help Association
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ግንቦት 22/2011 (30 May 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Industrial Park Development Corporation
6 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
[ ራስን ማሸነፍ ባላንጣን ከማሸነፍ በላይ ጀግና ሲያደርግ ]
.
#በእሥሌማን_አባይ [ Journalist ]

“LOST A MEDAL BUT WON HEARTS”

አትሌቱ የወርቅ ሜዳሊያውን ትቶ ከወርቅ በላይ የሆነ ጀብዱ ፈፀመ። ይህኛው ጀግንነት ተቀናቃኝን ሳይረቱ በሰብአዊ ፍቅር ብቻ የጀግኖች ጀግና የሚሆኑበት ክስተት ነው።

ኬኒያዊው አትሌት ሲሞን ቼፕሮት፣ አለማቀፍ በሆነ የ 10 ሺህ ሜትር አትሌቲክስ ውድድር ላይ በማሸነፊያው ጫፍ ላይ ይገኛል። የአገሩ ልጅና ብርቱ ተቀናቃኙ የሆነው ኬኔት ኪፕኬሞይ ድንገት ሲዝለፈለፍ ተመለከተ። ሲሞን በዚያች ቅፅበት አንደኝነቱን ከልቡ አወጣው። ለሁለተኛ ጊዜ የወርቅ ሜዳሊያ የማሸነፉን ነገርም ተወው። ይልቁንም ጔደኛውን ደግፎ ለማንሳት ወሰነ። ቀስ አድርጎም አነሳው። ከዛም ከጔደኛው ጋር በቀስታ እየተጔዙ ውድድሩን 15ኛ እና 16ኛ ሆነው ጨረሱት።

ሲሞን በሩጫ ከሚገኘው አሸናፊነት የሰው ልጅን በፍቅር ማሸነፍ እንደሚበልጥ በተግባሩ ገለፀ።

የተፎካካሪውን ውድቀት እንደመልካም አጋጣሚ ከመጠቀም ይልቅ ልባዊ ወንድምነቱን በወሳኟ ቅፅበት ማሳየት ታላቅነት ስለመሆኑ ተግብሮ አሳዬ።

ከወርቅ ሜዳሊያው ይልቅ ሰብአዊነት እንደሚልቅ ለመላው አለም አወጀ።

ከአትሌትነት በፊት "ሰው መሆን ይቀድማል" የሚል ትምህርትንም በታሪኩ አሰፈረ።

ትንግርቱን በቀጥታ ቴሌቪዥን የሚከታተሉ ሁሉ ሲሞንን "ጀግና ጀግና" ሲሉ አወደሱ።

በናይጄሪያ የአለም አትሌቲክስ ወኪሎች ሲሞንን "ጀግናችን" ሲሉ አወደሱት። ለመልካም ተግባሩም 1 ሚሊዮን ሺልንግ ሸለሙት።

የውድድሩ አዘጋጆችም ለወንድማዊ መልካም ተግባሩ ሌላ 1 ሚሊዮን ሺልንግ አበረከቱለት።

ከማእረጎች ሁሉ ሰው መሆን በላጭ ነው። የሰው ልጅም ከሁሉም ውድ ነው።

ባላንጣን ከመርታት የራስን ፍላጎት ማሸነፍ እውነተኛው ጀግንነት ነው።
Okpekpe Race Promoter Itemuagbor Hails Amazing Fair Play Hero Cheprot
Mike Itemuagbor, promoter of the IAAF silver label Okpekpe International 10km Road Race has hailed Kenyan athlete, Simon Cheprot for his heroic feat at the 7th edition of the race held last Saturday in Okpekpe, a rusty town in Etsako East local government area of Edo State.
The lanky Cheprot who won the Okpekpe race men’s title in 2016 and was first runner up last year won the hearts of fans both at the venue and those watching live on television across the African continent when he stopped to help a rival, Kenneth Kipkemoi who collapsed towards the end of the race.
Cheprot helped his colleague across the finish line before beckoning on the medical team at the finish for aid.
The Kenyan was rewarded with $10, 000 for his humanitarian effort and Itemuagbor says what Cheprot did is the true definition of sportsmanship.
”Simon (Cheprot) may not have fulfilled his ambition of becoming the first athlete (man or woman) to win two Okpekpe titles since 2013 when we began this race, but he came to Okpekpe this year, ran and left as the hero. He did not win any medals but he won hearts.
https://www.completesports.com/okpekpe-race-promoter-itemuagbor-hails-amazing-fair-play-hero-cheprot/
New job Vacancy
''ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው''
አንድ አፈ ታሪክ አለ.....
አንድ ሰው ነበር እርሱም በምድር ላይ ሲኖር ሁልጊዜ ለሰዎች መልካም እና ቅን በጎ አሳቢ ሰውን አክባሪ ነበር።
ያው ሞት አይቀርም እና እርሱም ይሞታል። እርሱም ከእግዚአብሔር ፊት ለፍርድ በቀረበ ወቅት ጌታዬ እኔ በምድር ላይ ስኖር ሰውን አልበደልኩም፣ ነፍስ አላጠፋሁም፣ ከሰው አልተጣለሁ፣ መልካምና ቅን አሳቢ ነበርኩ እና መንግስተ ሰማይ መግባት አለብኝ ይላል። እግዚአብሔርም እንዲህ አለወው ''እጆችህ ለታመሙ እና ለተቸገሩ አልተዘረጉም አልደረሱም'' አለው ይባላል።
እናም በቻልነው በተሰጠን መጠንና አቅም የታመሙትን የተቸገሩትን ብንጠይቅ ብንረዳ በምድር ላይ የሕሌና እረፍትን በሰማይም የነፍስን ዋጋ እናገኛለል።
ይሕን የኢትዮጵያ ካንሰር አሶሴሽን የበጎ አድራጎት ድርጅትን በመርዳት በካንሰር ሕመም ክፉኛ ለታመሙ ወገን ዘመድ ጠያቂ የሌላቸው ሕሙማንን በነፃ እንዲታከሙ እና ከሕመማው እንዲፈወሱ የበኩልዎን አስተዋጽኦ ያድርጉ።
የኢትዮጵያ ካንሰር አሶሴሽን የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፦
~በካንሰር በሽታ የተጠቁ ገንዘብ፣ ጠያቂ ተንከባካቢ ረዳት የሌላቸውና በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የወደቁትን በማንሳት ወደ መርጃ ማዕከሉ በመውሰድ የሕክምና፣ የምግብ፣ የመጠለያ፣ የንጽሕና አገልግሎት ሙሉ ወጭዎችን በመሸፈን የሚረዳ ድርጅት ነው።
ማዕከሉን ለመርዳት
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የሒሳብ ቁጥር ፡ 1000008172084
የኢትዮጵያ ካንሰር አሶሴሽን
ብለው መርዳት ይቻላል።
ማዕከሉን በአካል ለመጎብኘት ለምትፈልጉ፦
አድራሻ ጉሌል ክ / ከተማ, ከዋናው ሆስፒታል ጀርባ
ስልክ: +251 112 591476
+251 961 585858
ፋክስ: +251112590117
ኢሜል- yeeca@ethionet.et
ድረገፅ: : www.yeeca.org
ፖ.ሳ. ቁ : 18676ደውሎ ስለ ማዕከሉ ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ኢ.ሜይል: yeeca@ethionet.et or info.yeca@gmail.com
መልካምነት ለራስ ነው።
የኢትዮጵያ ካንሰር አሶሴሽን
Urgent ....
External Vacancy