v. ለመድሀኒት እና ለህክምና መሳሪያዎች ግዢ የሚውል በእርዳታ ከምናገኘዉ ውጪ ቀድሞ ይመደብ ከነበረው ከ30 ሚሊዮን ዶላር ወደ የ130 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ከመንግስት በጀት በዚህ ዓመት ተፈቅዷል፡፡
• የምግብ፤መድሀኒት፤ጤና ተቋም እና የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር ባለስልጣን (FMHACA) ተደራራቢ ሀላፊነቶች ወስዶ እየሰራ በመቆየቱ የሚፈለገውን ያክል ውጤት ማምጣት ባለመቻሉ በዚህ አመት በአዋጅ ወደ መድሀኒት እና ምግብ ቁጥጥር (FDA) እንዲቀየር ተደርጓል፡፡
13. የዩኒቨርስቲ ሆስፒታሎችን በተመለከተ፦
• እነዚህ ሆስፒታሎች በሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ስር ባሉ ዩኒቨርሲቴዎች እንዲሚተዳደሩ ይታወቃል። በእነዚህ ሆስፒታሎች ለይ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴርና ከሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር የተውጣጣ የባለሙያዎች ቡድን ተቋቁሞ የችግሮቹን መንስኤ እና መፍትሄ አጥንቶ በአጭር ግዚው ውስጥ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፡፡
ከእነዚህ በተጨማሪ የተነሱ ጥያቄዎችን እያየ የመፍትሄ ሃሳቦችን ለውሳኔ የሚያቀርብ ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስቴርና ከጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ከሌሎች የሚመለከታቸው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ተቋቁሞ በአጭር ግዜ ውሳኔዎችን ያሳውቃል።#fbc
• የምግብ፤መድሀኒት፤ጤና ተቋም እና የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር ባለስልጣን (FMHACA) ተደራራቢ ሀላፊነቶች ወስዶ እየሰራ በመቆየቱ የሚፈለገውን ያክል ውጤት ማምጣት ባለመቻሉ በዚህ አመት በአዋጅ ወደ መድሀኒት እና ምግብ ቁጥጥር (FDA) እንዲቀየር ተደርጓል፡፡
13. የዩኒቨርስቲ ሆስፒታሎችን በተመለከተ፦
• እነዚህ ሆስፒታሎች በሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ስር ባሉ ዩኒቨርሲቴዎች እንዲሚተዳደሩ ይታወቃል። በእነዚህ ሆስፒታሎች ለይ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴርና ከሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር የተውጣጣ የባለሙያዎች ቡድን ተቋቁሞ የችግሮቹን መንስኤ እና መፍትሄ አጥንቶ በአጭር ግዚው ውስጥ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፡፡
ከእነዚህ በተጨማሪ የተነሱ ጥያቄዎችን እያየ የመፍትሄ ሃሳቦችን ለውሳኔ የሚያቀርብ ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስቴርና ከጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ከሌሎች የሚመለከታቸው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ተቋቁሞ በአጭር ግዜ ውሳኔዎችን ያሳውቃል።#fbc
#ATTENTION
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 365 ሰዎች 56ቱ የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክም ሆነ ከበሽታው ተጠቂ ግለሰብ ጋር ንክኪ #ያልነበራቸው መሆናቸውን አሳውቀዋል።
ከእነዚህ ውስም 48 በመቶ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች በመሆናቸው ህብረተሰቡ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባው አሳስበዋል- #FBC
For more join here…
@AddisEthiopiaMe
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 365 ሰዎች 56ቱ የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክም ሆነ ከበሽታው ተጠቂ ግለሰብ ጋር ንክኪ #ያልነበራቸው መሆናቸውን አሳውቀዋል።
ከእነዚህ ውስም 48 በመቶ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች በመሆናቸው ህብረተሰቡ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባው አሳስበዋል- #FBC
For more join here…
@AddisEthiopiaMe