ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
ሐምሌ 20/2011 ዓ.ም
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
ማሳሰቢያ፡1. በምዝገባ ወቅት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከነፎቶኮፒው
መቅረብ አለበት፡፡
2. መስፈርቶችን የሚያሟሉ ሴቶች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
3. የምዝገባ ቦታ ፌዴ/ፖሊስ ኮሚ/ጤና አገል/ዳ/ት እና ሐረር ፖሊስ ሆስፒታል ዲቪዥን፡፡
4. የምዝገባው ጊዜ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) ተከታታይ
የሥራ ቀናት በሥራ ሰዓት ብቻ፡፡
5. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 0115- 302054 መደወል ይቻላል፡፡
የፌዴ/ፖሊስ ኮሚ/ጤና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ሐምሌ 20/2011 ዓ.ም
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
ማሳሰቢያ፡1. በምዝገባ ወቅት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከነፎቶኮፒው
መቅረብ አለበት፡፡
2. መስፈርቶችን የሚያሟሉ ሴቶች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
3. የምዝገባ ቦታ ፌዴ/ፖሊስ ኮሚ/ጤና አገል/ዳ/ት እና ሐረር ፖሊስ ሆስፒታል ዲቪዥን፡፡
4. የምዝገባው ጊዜ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) ተከታታይ
የሥራ ቀናት በሥራ ሰዓት ብቻ፡፡
5. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 0115- 302054 መደወል ይቻላል፡፡
የፌዴ/ፖሊስ ኮሚ/ጤና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ሐምሌ 19/2011 (26 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Central Statistical Agency
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on The Ethiopian Herald
Central Statistical Agency
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሐምሌ 19/2011 (26 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Oromiya Environment, Forest and Climate Change Authority
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on The Ethiopian Herald
Oromiya Environment, Forest and Climate Change Authority
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Admas
Ethiopian Human Right Commission (EHRC)
4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Advert on Addis Admas
Ethiopian Human Right Commission (EHRC)
4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
#ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት፡ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ ቦታዎች ላይ አወዳድሮ መቅጥር ይፈልጋል ። ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል ።
1. የፕሮግራም ባለሙያ/ ኦፊሰር በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ከ2 እስከ 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት ወይም በ2ኛ ዲግሪ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
2. የሂሣብ ባለሙያ፡- በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በዘርፉ ላይ የ2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
3. ሶሻል ወርከር / ካውንስለር፡- በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ ፊልድ የመጀመሪያ ዲግሪ የሥራ ልምድ 1ዓመትና ከዚያ በላይ ያለው/ላት 4. የሥራ አስኪያጅ ረዳት በማህበራዊ ሳይንስና በማኔጅመንት በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤(በሁለተኛ ዲግሪ 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያላው/ላት ።
* ደመወዝ በስምምነት
* ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ሕብረተሰቦች ወይም ወላጅ አልባ የሆኑ ሕፃናት ጋር የሰራ/ች ቅድሚያ ይኖረዋል ።
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
• ከላይ ለተዘረዘሩት የሥራ መደቦች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ማስረጃችሁን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
አድራሻ:- 22 ሆሊደይ ሆቴል አጠገብ ወደ አደዋ ድልድይ በሚወሰድው መንገድ ትንሽ ገባ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን ።
ስልክ ቁጥር 0912 44 16 45 / 0913381485
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም
#ሐምሌ 20/2011 (27 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት፡ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ ቦታዎች ላይ አወዳድሮ መቅጥር ይፈልጋል ። ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል ።
1. የፕሮግራም ባለሙያ/ ኦፊሰር በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ከ2 እስከ 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት ወይም በ2ኛ ዲግሪ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
2. የሂሣብ ባለሙያ፡- በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በዘርፉ ላይ የ2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት ።
3. ሶሻል ወርከር / ካውንስለር፡- በማህበራዊ ሳይንስ እና ተያያዥ ፊልድ የመጀመሪያ ዲግሪ የሥራ ልምድ 1ዓመትና ከዚያ በላይ ያለው/ላት 4. የሥራ አስኪያጅ ረዳት በማህበራዊ ሳይንስና በማኔጅመንት በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤(በሁለተኛ ዲግሪ 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያላው/ላት ።
* ደመወዝ በስምምነት
* ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ሕብረተሰቦች ወይም ወላጅ አልባ የሆኑ ሕፃናት ጋር የሰራ/ች ቅድሚያ ይኖረዋል ።
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
• ከላይ ለተዘረዘሩት የሥራ መደቦች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ማስረጃችሁን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
አድራሻ:- 22 ሆሊደይ ሆቴል አጠገብ ወደ አደዋ ድልድይ በሚወሰድው መንገድ ትንሽ ገባ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን ።
ስልክ ቁጥር 0912 44 16 45 / 0913381485
ኒው ላይፍ ቲን ቻሌጅ ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሪሊፍ ፕሮግራም
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ሐምሌ 21/2011 (28 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ማሳሰቢያ፤
- የመመዝገቢያ ጊዜ ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፤
- የምዝገባቦታ፡-1 በዩኒቨርስቲው የሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ፤ 2/ኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰ/ሀ/ል/አስ/ቡድን፤3/ ዳውሮ ታርጫ ካምካስ የሰው ሀብት ቡድን ይሆናል፤
- አመልካቾች አስፈላጊ የሆኑ የት/ት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የፈተናው ወቅት ምዝገባው እንደተጠናቀቀ በውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡
- ለመጀመሪያ ዲግሪ ተወዳዳሪዎች ውጤት ለወንድ 3.25 እና ለሴት አመልካቾች 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት
- ለአካል ጉዳተኛ 2.75 እና ከዚያ በላይ በሌክቸረር ማዕረግ ለመቀጠር
- ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤት 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፤
- ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ 2.75 እና ከዚያ በላይ - ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና ከዚያ በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ ያላቸው
- የመመረቂያ ጽሑፍ B+, Very good ወይም ተመጣጣኝ ያስመዘገበ መሆኑን፤እንዲሁም ሌሎች ያልተዘረዘሩ በመንግስት ከፍተኛ ት/ተቋማት ነሐሴ 07/2010 ጸድቆ በወጣው መመሪያ መሠረት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- በቴ/ሙያ ከደረጃ 1-5 /LEVEL/ የሰለጠኑ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ( COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- በግንባር መቅረብ የማይችሉ አመልካቾች በዩኒቨርስቲው ፖስታ ሣጥን ቁጥር 138 በመላክ መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ የሚመጡ ፖስታዎች ተቀባይነት የላቸውም፤
• ለተጨማሪ መረጃ፡- የዋናው ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 046 551 4952 /046 180 0602
- የኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰው ሀብት ቡድን ስልክ ቁጥር - 046 551 13 19
- የዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 047 345 05 68
WOLAITA SODO UNIVERSTIY
ሐምሌ 21/2011 (28 July 2019)
Advert on Addis Zemen
ማሳሰቢያ፤
- የመመዝገቢያ ጊዜ ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፤
- የምዝገባቦታ፡-1 በዩኒቨርስቲው የሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ፤ 2/ኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰ/ሀ/ል/አስ/ቡድን፤3/ ዳውሮ ታርጫ ካምካስ የሰው ሀብት ቡድን ይሆናል፤
- አመልካቾች አስፈላጊ የሆኑ የት/ት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የፈተናው ወቅት ምዝገባው እንደተጠናቀቀ በውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡
- ለመጀመሪያ ዲግሪ ተወዳዳሪዎች ውጤት ለወንድ 3.25 እና ለሴት አመልካቾች 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት
- ለአካል ጉዳተኛ 2.75 እና ከዚያ በላይ በሌክቸረር ማዕረግ ለመቀጠር
- ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤት 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፤
- ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ 2.75 እና ከዚያ በላይ - ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና ከዚያ በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ ያላቸው
- የመመረቂያ ጽሑፍ B+, Very good ወይም ተመጣጣኝ ያስመዘገበ መሆኑን፤እንዲሁም ሌሎች ያልተዘረዘሩ በመንግስት ከፍተኛ ት/ተቋማት ነሐሴ 07/2010 ጸድቆ በወጣው መመሪያ መሠረት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- በቴ/ሙያ ከደረጃ 1-5 /LEVEL/ የሰለጠኑ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ( COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- በግንባር መቅረብ የማይችሉ አመልካቾች በዩኒቨርስቲው ፖስታ ሣጥን ቁጥር 138 በመላክ መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ የሚመጡ ፖስታዎች ተቀባይነት የላቸውም፤
• ለተጨማሪ መረጃ፡- የዋናው ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 046 551 4952 /046 180 0602
- የኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰው ሀብት ቡድን ስልክ ቁጥር - 046 551 13 19
- የዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 047 345 05 68
WOLAITA SODO UNIVERSTIY