Ethio Job Vacancy
46K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.4K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
አዲስ አበባ ጤና ቢሮ በአንስቴዥያና ጤና ኤክስቴንሽን ሙያ የተመዘገባችሁ የፈተና ቀን አርብ 12 ሐምሌ 2011 ጠዋት 3:30 ነው።
ሐምሌ 10/2011 (17 July 2019)
Advert on Reporter
Catholic Relief Services (CRS)
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሐምሌ 10/2011 (17 July 2019)
Advert on Reporter
British Embassy
2 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሐምሌ 11/2011 (18 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Coalition For Dialogue On Africa
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
#New_vacancy
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
Position: ኤሌክትሪካል መሃንዲስ
Job Type: Contract
🔲Place of Work: Dire Dawa

Application Deadline: Jul, 27/2019
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን እና የዩኒቨርሲቲ ምሩቃንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።

🔯የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ

የስራ ቦታ፡ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስና ቡድን

ደመወዝ፡ 5870

ብዛት፡ 1

የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት

💠አግባብነት ያለው ዝቅተኛ ተፈላጊ የትምህርት እና የስራ ልምድ፡
- በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በአርክቴክቸር ኢንጅነሪንግ፣ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ እና በሳኒተሪያል ኢንጅነሪንግ ወይም በሀይድሮሊክ ኢንጅነሪንግ በቢ.ኤስ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ወይም
- በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በአርክቴክቸር ኢንጅነሪንግ፣ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ እና በሳኒተሪያል ኢንጅነሪንግ ወይም በሀይድሮሊክ ኢንጅነሪንግ በኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

ማሳሰቢያ፡
1. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል።
2. ከግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች ግብር የተከፈለባቸው ለመሆንቅቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡
3. በዲፕሎማ እና ከቴክኒክና ሙያ ለሚቀርቡ የት/ት ዝግጅቶች COC ማቅረብ አለበት
4. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
5. ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት

የምዝገባ ቦታ፡
* ድሬደዋ የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር B-4 እና
* አዲስ አበባ አሜሪካን ኤምባሲ ፊት ለፊት የትምህርት እቃዎች ማምረቻና ስርጭት ጽ/ቤት በሚገኘው ጉዳይ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ይካሄዳል።
* አዲስ አበባ ስልክ ቁጥር 0111 26 01 24
* ድሬደዋ ስልክ ቁጥር 0251 12 79 75
* ፖስታ ሳጥር ቁጥር 1362

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
በሪፖርተር ጋዜጣ ሐምሌ 10/2011 ዓ.ም
የወጣ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
በሪፖርተር ጋዜጣ ሐምሌ 10/2011 ዓ.ም
የወጣ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ለሆቴል ባለሙያዎች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ደብረዳሞ ሆቴል
Job Title:
Young Graduate Trainee
Job Requirements:
Qualification and Experience
BSc Degree in Management ,Banking and Finance Economics and Accounting or Related Fields.
0 years’ Experience
Graduate of only 2019 and onward with CGPA 3.00 and Above.
How to Apply
interested applicants can send his/her letter C.V. credentials and with necessary copy and original testimonials through the following Address: within 10 working days starting the first day of this announcement.
Address :- Kazanchis Abebech Bldg (Near Radisson Blu Hotel)The Bank Human Resource Department
Email :- Newjobs@zemenbank.com
Tele; 0115575870/0115575166/0115574462
P.O.Box:- 1212 Addis Ababa,Ethiopia



Zemen Bank


Deadline
July 25,2019