በክልል ከተሞች የኢንተርኔት አገልግሎት ጀምሯል...
ከአንድ ሳምንት በላይ በሀገሪቱ ውስጥ ተቋርጦ የነበረው የኢንተርኔት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ተመልሷል። ትላንት በአዲስ አበባ ከተማ ኢንተርኔት መስራት መጀመሩ የሚታወቅ ሲሆን በክልል ከተሞችም ከሰዓታት በፊት የኢንተርኔት አገልግሎት መስራት መጀመሩን ማረጋገጥ ተችሏል።
ከአንድ ሳምንት በላይ በሀገሪቱ ውስጥ ተቋርጦ የነበረው የኢንተርኔት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ተመልሷል። ትላንት በአዲስ አበባ ከተማ ኢንተርኔት መስራት መጀመሩ የሚታወቅ ሲሆን በክልል ከተሞችም ከሰዓታት በፊት የኢንተርኔት አገልግሎት መስራት መጀመሩን ማረጋገጥ ተችሏል።