Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#የኢትዮጵያልጆች👏
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ " ቴክፎርጉድ ግሎባል " ውድድርን #አንደኛ በመሆን አሸነፉ።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።
ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም የቆየ ሲሆን በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ካካተተው ዝግጅት ጋር የተካሄደ ነው።
በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ፦
➡️ ከአዲስ አበባ፣
➡️ ከሐረማያ፣
➡️ ከጅማ፣
➡️ ከወልቂጤ
➡️ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (AASTU) ዩኒቨርስቲዎች ነው ያሰባሰበው።
ቡድኑ በውድድሩ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፤ አርጀንቲና አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ አረብ ኤምሬትስና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።
የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።
ተማሪዎቹ በምን ፕሮጀክት አሸነፉ ?
ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት (AI) በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው ነው የተወዳደሩት። በዚህም ትኩረት ለመሳብ ችለዋል።
ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 " ዜሮ ርሃብ " እና ግብ 15 " ህይወት በምድር " ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።
የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ ምን አሉ ?
ዳይሬክቱ ፥ በቡድኑ ስኬት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው " ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው " ብለዋል።
መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ቡድኑ ለዓለም አቀፋዊ ውድድር እድል ያገኘው በግንቦት 2016 ዓ.ም በኤሳውራ ሞሮኮ በተካሄደው የክፍለ አህጉራዊ የቴክፎርጉድ (Tech4Good) ውድድር ወቅት ከ17 የአፍሪካ ሀገራት ከተውጣጡ 28 ቡድኖች ጋር ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣቱ ነው።
መረጃው ከሁዋዌ ኢትዮጵያ የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ " ቴክፎርጉድ ግሎባል " ውድድርን #አንደኛ በመሆን አሸነፉ።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።
ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም የቆየ ሲሆን በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ካካተተው ዝግጅት ጋር የተካሄደ ነው።
በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ፦
➡️ ከአዲስ አበባ፣
➡️ ከሐረማያ፣
➡️ ከጅማ፣
➡️ ከወልቂጤ
➡️ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (AASTU) ዩኒቨርስቲዎች ነው ያሰባሰበው።
ቡድኑ በውድድሩ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፤ አርጀንቲና አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ አረብ ኤምሬትስና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።
የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።
ተማሪዎቹ በምን ፕሮጀክት አሸነፉ ?
ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት (AI) በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው ነው የተወዳደሩት። በዚህም ትኩረት ለመሳብ ችለዋል።
ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 " ዜሮ ርሃብ " እና ግብ 15 " ህይወት በምድር " ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።
የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ ምን አሉ ?
ዳይሬክቱ ፥ በቡድኑ ስኬት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው " ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው " ብለዋል።
መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ቡድኑ ለዓለም አቀፋዊ ውድድር እድል ያገኘው በግንቦት 2016 ዓ.ም በኤሳውራ ሞሮኮ በተካሄደው የክፍለ አህጉራዊ የቴክፎርጉድ (Tech4Good) ውድድር ወቅት ከ17 የአፍሪካ ሀገራት ከተውጣጡ 28 ቡድኖች ጋር ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣቱ ነው።
መረጃው ከሁዋዌ ኢትዮጵያ የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
Forwarded from WTM Ethiopia
ElevateHER: The 2025 Halzak Women in Tech Leadership Mentorship Program - Registrations Open!🎉 🎉
What the Programme Offers
ElevateHER provides a comprehensive development experience that includes:
✨Personalized Mentorship: 6 one-hour, one-on-one sessions with an experienced tech leader
✨Skills Development: 5 targeted personal development workshops focused on leadership competencies
✨Community Connection: Access to a powerful network of like-minded women in tech
✨Zero Financial Barriers: Completely FREE to participate—we believe talent, not finances, should determine success
📌Application Deadline: 20th April 2025
📌Programme Start: June 2025
📌Virtual Kickoff Event: June 2025
📌Programme Duration: June 2025 to November 2025 (6 months)
Applications for both Mentors and Mentees are NOW OPEN!
⭐️ Mentor Application: https://forms.office.com/e/8JFPFV59KZ
⭐️ Mentee Application: https://forms.office.com/e/MUycYtS4t7
Don't miss this opportunity to join a programme that has proven to advance women's careers in tech leadership. With only 50 spaces available, secure your place today!
What the Programme Offers
ElevateHER provides a comprehensive development experience that includes:
✨Personalized Mentorship: 6 one-hour, one-on-one sessions with an experienced tech leader
✨Skills Development: 5 targeted personal development workshops focused on leadership competencies
✨Community Connection: Access to a powerful network of like-minded women in tech
✨Zero Financial Barriers: Completely FREE to participate—we believe talent, not finances, should determine success
📌Application Deadline: 20th April 2025
📌Programme Start: June 2025
📌Virtual Kickoff Event: June 2025
📌Programme Duration: June 2025 to November 2025 (6 months)
Applications for both Mentors and Mentees are NOW OPEN!
Don't miss this opportunity to join a programme that has proven to advance women's careers in tech leadership. With only 50 spaces available, secure your place today!
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from AASTU Software Engineering (Nebiyou Elias (Nebil))
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from WTM Ethiopia
Ready to Redefine Possible?
Join us for IWD 2025 – Redefine Possible, a powerful celebration of women in tech, innovation, and leadership!
Hosted by Google Women Techmakers in collaboration with Nuna Ethiopia, GDG on Campus HiLCoE, Chewata Awaqi and Efuye Gela, this one-of-a-kind event brings together trailblazing speakers, dynamic panels, hands-on workshops, and unmatched networking.
What to expect:
✨ Insightful keynotes
🎤 Bold panel discussions
🤝 Real connections
🛠 Interactive tech workshops
🎁 Giveaways & refreshments
Come learn, connect, and be inspired by women who are pushing boundaries and creating change. Whether you're a student, developer, entrepreneur, or enthusiast, this is your moment to redefine what’s possible.
Save the date:
📅 April 26, 2025
📍 Nuna Ethiopia
🔗 Register now
Let’s shape the future together.
#IWD2025 #RedefinePossible #WTMEthiopia #WomenInTech
Join us for IWD 2025 – Redefine Possible, a powerful celebration of women in tech, innovation, and leadership!
Hosted by Google Women Techmakers in collaboration with Nuna Ethiopia, GDG on Campus HiLCoE, Chewata Awaqi and Efuye Gela, this one-of-a-kind event brings together trailblazing speakers, dynamic panels, hands-on workshops, and unmatched networking.
What to expect:
✨ Insightful keynotes
🎤 Bold panel discussions
🤝 Real connections
🛠 Interactive tech workshops
🎁 Giveaways & refreshments
Come learn, connect, and be inspired by women who are pushing boundaries and creating change. Whether you're a student, developer, entrepreneur, or enthusiast, this is your moment to redefine what’s possible.
Save the date:
📅 April 26, 2025
📍 Nuna Ethiopia
🔗 Register now
Let’s shape the future together.
#IWD2025 #RedefinePossible #WTMEthiopia #WomenInTech
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Ibsa is in the house!🔥
🚀From AASTU to becoming a Software engineer at Google, Berlin office.
Join Us: https://meet.google.com/ucq-sqvs-nbn
#DevDialogueHasStarted #GDGOnCampus
🚀From AASTU to becoming a Software engineer at Google, Berlin office.
Join Us: https://meet.google.com/ucq-sqvs-nbn
#DevDialogueHasStarted #GDGOnCampus
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM