‼️የድሬዳዋ አስተዳደር ለነዋሪዎች ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።❗
በድሬዳዋ ዴልታ በመባል የሚታወቀውና በዓለማችን ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለው የኮቪድ ዝርያ እንዲሁም ደንጊ ፣ ቺክንጉኒያ እና ወባ #አሳሳቢ በሚባል ደረጃ በመከሰቱ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የከተማው አስተዳደር አስጠንቅቋል።
ከዚህ ተደራራቢ ችግር ሊወጣ የሚቻለው ማህበረሰቡ አሁን ያለንበትን ሁኔታ ተረድቶ እንደ አንድ በመሆን እርምጃዎች ሲወስድ ብቻ ነው ብሏል አስተዳደሩ።
ማህበረሰቡ ሊወስድ ይገባቸዋል ያላቸው እርምጃዎችም ፦
1ኛ. ሁሉም ሰው ከቤት ውጪ ሲንቀቀስ የአፍን እና አፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) ማድረግ ፣ አካላዊ እርቀትን መጠበቅና የእጆችን ንፅህና መጠበቅ።
2ኛ. ዘወትር አካባቢን ማጽዳት፣ ንፅህናዉን በሚገባ መጠበቅና ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን ማፍሰስ።
3ኛ. ከትንኝ ንድፊያ የሚመጡ በሽታዎችን ለመከላከል በጸረ ትንኝ መድሃኒት የተነከሩ አጎበሮችን መጠቀም የሚሉት ናቸው።
በድሬዳዋ ዴልታ በመባል የሚታወቀውና በዓለማችን ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለው የኮቪድ ዝርያ እንዲሁም ደንጊ ፣ ቺክንጉኒያ እና ወባ #አሳሳቢ በሚባል ደረጃ በመከሰቱ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የከተማው አስተዳደር አስጠንቅቋል።
ከዚህ ተደራራቢ ችግር ሊወጣ የሚቻለው ማህበረሰቡ አሁን ያለንበትን ሁኔታ ተረድቶ እንደ አንድ በመሆን እርምጃዎች ሲወስድ ብቻ ነው ብሏል አስተዳደሩ።
ማህበረሰቡ ሊወስድ ይገባቸዋል ያላቸው እርምጃዎችም ፦
1ኛ. ሁሉም ሰው ከቤት ውጪ ሲንቀቀስ የአፍን እና አፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) ማድረግ ፣ አካላዊ እርቀትን መጠበቅና የእጆችን ንፅህና መጠበቅ።
2ኛ. ዘወትር አካባቢን ማጽዳት፣ ንፅህናዉን በሚገባ መጠበቅና ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን ማፍሰስ።
3ኛ. ከትንኝ ንድፊያ የሚመጡ በሽታዎችን ለመከላከል በጸረ ትንኝ መድሃኒት የተነከሩ አጎበሮችን መጠቀም የሚሉት ናቸው።