የቤት ኪራይ ገቢ ግብር እንዴት ይሰላል?
• ግብር የሚከፈልበት የኪራይ ገቢ የሚባለው፤ በግብር ዓመቱ ግብር ከፋዩ ቤት በማከራየት ካገኘው ጠቅላላ ዓመታዊ ገቢ ላይ ለግብር ከፋዩ የተፈቀደው ጠቅላላ ወጪ ተቀናሽ ተደርጎ የሚቀረው ገቢ ላይ ነው፡፡
• የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው፤ የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
• ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት፤ ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
ምንጭ፡- የገቢዎች ሚኒስቴር
• ግብር የሚከፈልበት የኪራይ ገቢ የሚባለው፤ በግብር ዓመቱ ግብር ከፋዩ ቤት በማከራየት ካገኘው ጠቅላላ ዓመታዊ ገቢ ላይ ለግብር ከፋዩ የተፈቀደው ጠቅላላ ወጪ ተቀናሽ ተደርጎ የሚቀረው ገቢ ላይ ነው፡፡
• የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው፤ የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
• ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት፤ ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
ምንጭ፡- የገቢዎች ሚኒስቴር
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"Buqrê Taama Inki Ayyuntak Manô Milaagih Caabi!"
-Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba
-Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba
የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮች ሲዳማ ክልል ሀዋሳ ገቡ።
ሰመራ-ሚያዝያ 12, 2016 (አፋ.ብ.መ.ድ)
የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮች ለሥራ ጉዳይ ሀዋሳ የገቡ::
የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር ሃጂ አወል አርባን ጨምሮ ሁሉም ርዕሳነ መስተዳደሮች ወደ ሀዋሳ ዓለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን ሌሎችም የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአቀባበል ሥነሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
ርዕሰ መስተዳደሮቹ ወደ ሀዋሳ የገቡት በቀጣይ ሁለት ቀናት ሀገራዊ የሌማት ትሩፋት የአንድ ዓመት ተኩል ሥራ አፈፃፀምን ለመገምገም ሲሆን የሲዳማ ክልል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ አጀንዳ መገምገሚያ መድረክ እንዲያዘጋጅ የተመረጠ ስለሆነ ክልሉ በዚህ ረገድ ያስመዘገባቸውን ምርጥ ዉጤቶችን ለሌሎች ክልሎች ልምድ የሚያካፍል ይሆናል። በተለይ እንደ ክልል የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በ8 ኢንሼቲቮችና በ68 ፓኬጆች ተዘጋጅቶ ወደ ሥራ የተገባዉ ስትራቴጂ ከፍተኛ የልምድ ልዉዉጥ የሚደረግበት ይሆናል።
ምንጪ: የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት
ሰመራ-ሚያዝያ 12, 2016 (አፋ.ብ.መ.ድ)
የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮች ለሥራ ጉዳይ ሀዋሳ የገቡ::
የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር ሃጂ አወል አርባን ጨምሮ ሁሉም ርዕሳነ መስተዳደሮች ወደ ሀዋሳ ዓለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን ሌሎችም የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአቀባበል ሥነሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
ርዕሰ መስተዳደሮቹ ወደ ሀዋሳ የገቡት በቀጣይ ሁለት ቀናት ሀገራዊ የሌማት ትሩፋት የአንድ ዓመት ተኩል ሥራ አፈፃፀምን ለመገምገም ሲሆን የሲዳማ ክልል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ አጀንዳ መገምገሚያ መድረክ እንዲያዘጋጅ የተመረጠ ስለሆነ ክልሉ በዚህ ረገድ ያስመዘገባቸውን ምርጥ ዉጤቶችን ለሌሎች ክልሎች ልምድ የሚያካፍል ይሆናል። በተለይ እንደ ክልል የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በ8 ኢንሼቲቮችና በ68 ፓኬጆች ተዘጋጅቶ ወደ ሥራ የተገባዉ ስትራቴጂ ከፍተኛ የልምድ ልዉዉጥ የሚደረግበት ይሆናል።
ምንጪ: የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት
በአዲስ አበባ ተቀማጭ የሆኑ የአውሮፓ ህብረትና የአንዳንድ አገራት ኤምባሲዎች የዓለም ፕሬስ ነፃነት ቀንን በሚመለከት ያወጡትን የጋራ መግለጫ አስመልክቶ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ‼️
ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓም
ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓም
Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba, Rakaakayal Qusbih Buqurê taama Elle takkuh Gulgulusô taama Elle takkeh Tan Dariifat Taamâ Gufne Abe.
Samara-Qasa dirrik 25, 2016 (AFMMA)
Qafar Agattiinah Rakaakayih Doolatak Naharsi Saqal Massakaxxa le Cajji Awwal Qarba Dubtê Daqaarak Ayro le-Af Makaftal Akkuk Geytimta Buqreh Aroocah Bicitte Ma-caddol Tanim Yabluh Taamâ Gufne edde Abe.
Naharsi Saqal Tá gufneh aracal tatruse Farmol "Ni Baaxo leh tan Meqe Darriitaa Kee Lee Gadda Sitta fanah Asgaarawuk Ni Baaxo baxabxasa le Buqurê murtik caxâ miruuy, caxaaxuwa Kee Kalah tan buqureera murtisak Ninnik fulak Baaxô caddol Murti Qadaagal xayyoosam xiiqa murti kak orbu xiiqa Gadda linoomih taagah Qanxaffe-luk elle taamitnam Faxximta" iyye.
Ni baaxo Kulli caddol Tuxxiq le baaxo kinnuk Taham kaadu Yallih mattacaynoo kee Niqmaatat Antafaquk Maaqiddak ninnih ninni Dudnam faxximta iyyeh yan Massakaxxa le Cajji Awwal Qarba linoh nan sahdayti caylaa kee maqarat nummah nintifiqek, nacsubeh nan Biso-maxcoo kee milaagi asmatah arcisennom aaxaguk, miraaciini taamâ bagul boor Haysitak ayyunta koobaahisak, ninnih ninni milagnam Faxximtam yescesse.
#Raceena: Xiinissoh Abbah Kutbeh Buxa
Samara-Qasa dirrik 25, 2016 (AFMMA)
Qafar Agattiinah Rakaakayih Doolatak Naharsi Saqal Massakaxxa le Cajji Awwal Qarba Dubtê Daqaarak Ayro le-Af Makaftal Akkuk Geytimta Buqreh Aroocah Bicitte Ma-caddol Tanim Yabluh Taamâ Gufne edde Abe.
Naharsi Saqal Tá gufneh aracal tatruse Farmol "Ni Baaxo leh tan Meqe Darriitaa Kee Lee Gadda Sitta fanah Asgaarawuk Ni Baaxo baxabxasa le Buqurê murtik caxâ miruuy, caxaaxuwa Kee Kalah tan buqureera murtisak Ninnik fulak Baaxô caddol Murti Qadaagal xayyoosam xiiqa murti kak orbu xiiqa Gadda linoomih taagah Qanxaffe-luk elle taamitnam Faxximta" iyye.
Ni baaxo Kulli caddol Tuxxiq le baaxo kinnuk Taham kaadu Yallih mattacaynoo kee Niqmaatat Antafaquk Maaqiddak ninnih ninni Dudnam faxximta iyyeh yan Massakaxxa le Cajji Awwal Qarba linoh nan sahdayti caylaa kee maqarat nummah nintifiqek, nacsubeh nan Biso-maxcoo kee milaagi asmatah arcisennom aaxaguk, miraaciini taamâ bagul boor Haysitak ayyunta koobaahisak, ninnih ninni milagnam Faxximtam yescesse.
#Raceena: Xiinissoh Abbah Kutbeh Buxa