Afar Mass Media Agency (AFMMA)
1.09K subscribers
3.65K photos
161 videos
2 files
655 links
This channel is an official channel of Afar Mass Media Agency (AFMMA).
AFMMA is an autonomous government organization accountable to the regional Council of the Afar region.
Download Telegram
#Juntâ Qarkakisa Baxsale Cayla Elle Aydakaakanissa Aracat Maysatta Tekke.

Samara-Kaxxa garabluk 16, 2014 (AFMMA)

Juntâ Qarkakisa Baxsale Cayla Elle Aydakaakanissa Aracat Maysatta Tekke.

Ityoppiyak Qaran Qande asaakih ayro maysattaka edde abteh tama fanteena Tigraay Rakaakayak inaytâ Magaala Mekelek Küca deqsitta dariifat geytima.

Doolat Angaarawih Ayfaaf yeyyeeqeh yan Maybalaalaqa elle tescesseh tan innal maysatta edde tekke arac Juntâ Qarkakisa baxsa le Caylih adoytitih baxaabaxsa le aydakaakan elle acayuk sugte arac kinnim timixxigeh tan.

Tah tannal anuk, Warrayte bacurek Xabba haanam asaakih Malcin haytoh addah Ityoppiyah Qaran Qande Juntâ Qarkakisa Istiraateejih luk sugte aroocat Maysattaka teetik abak Qarkakissô dudda teetik boolassa maaqattooti teetil beyak Geytimta.

#Government Communication Service


በአሸባሪው ላይ የቀጠለው የአየር ድብደባ

መቀሌ ኵሃ አካባቢ የሚገኘው የአሸባሪው ሕወሓት የልዩ ኃይል ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም በአየር ኃይል መምታቱ ተገለፀ፡፡

ማዕከሉ በአሁኑ ወቅት በርካታ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች እየሰለጠኑበት ያለ ተቋም መሆኑንም የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡
#Juntâ Qarkakisa Agatak Kalalí Qandek Kilbattí Macaxut Gano Edde Abte Kaxxa-garabluk 24hattoh Ayroh Kassit Akkelem Doolat Angaarawih Ayfaaf Yiysixxige.

Samara-Kaxxa garabluk 21, 2014 (AFMMA)

Juntâ Qarkakisa Agatak Kalalí Qandek Kilbattí Macaxut Gano Edde Abte Kaxxa-garabluk 24hattoh Ayroh Kassit Akkelem Doolat Angaarawih Ayfaaf Yiysixxige.

Juntâ Qarkakisa isi Farmoytiitiy Qandeh addat sugeh gitaak Kaxxa-garabluk 24, 2013 Kilbattí Macaxuy Tigraay Rakaakayak Baxaabaxsa Le Dariifal Guubuh suget Habbalsime Sinni Gano Abteeh, Qandeh Adoytit kee Miraaciinu Qiddem Kee Ergennissem abte.

Ityoppiyak Qandeh Aydaadul dubuh hinnay Qaalamal tontobbeh amixxige sinni annah tan gano inkih tan Ityoppiyah Ummattah Ruugul kaxxam tessecekkime.

Tama Ayroh kassit Qimmoh Addah 24, 2014 "Mahabbaala, Anu kaadu Ityoppiyak Kalalí Qande kinniyo" inta itrol akkelem Doolat Angaarawih Ayfaaf asaaku yeyyeeqe Maybalaalaqal yiysixxige.
............................

በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈጸመበት ጥቅምት 24 ቀን ታስቦ እንደሚውል ተገለጸ፣፣

አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመው የክህደት ተግባር እና ጥቃት ጥቅምት 24 ታስቦ እንደሚውል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።

ዕለቱ “አልረሳውም፣ እኔም የኢትዮጵያ ሠራዊት ነኝ” በሚል መሪ ቃል ታስቦ እንደሚውል አገልግሎቱ ገልጿል።

#Government Communication Service
#በምሥራቅና በምዕራብ የተገኘው ድል በመሐል ሀገር እንደሚደገም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄንን የተናገሩት በሦስተኛው ቁልፍ ግንባር ተገኝተው ከሠራዊቱ ጋር በመከሩበት ጊዜ ነው። ከሰሞኑ በሚሠሩ ኦፕሬሽኖች በወራሪው አሸባሪ የተያዙ ተጨማሪ ከተሞች ነጻ እንደሚወጡ የገለጡ ሲሆን ለወረራ የገባው አሸባሪ ምንም ነገር ይዞ እንዳይወጣ ሕዝቡ ተደራጅቶ ማስቀረት እንዳለበት ጥሪ አድርገዋል።

ጠላት ፈርሷል፤ ተበትኗል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ አሁን ጠላት ያለው አማራጭ የሰረቀውን አስረክቦ እጁን መስጠት ነው ብለዋል። የሰረቀውን አስረክቦ እጁን ከሰጠ ምርኮኞችን ተከባክቦ መያዝ የጀግና ባህላችን ነው ብለዋል።

ከአሸባሪው ሕወሓት ነጻ በወጡ አካባቢዎች በአስቸኳይ መስተዳድሩን በቶሎ መልሶ ማቋቋም እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሳስበዋል።

ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነዋል። ወታደሩ በከፍተኛ ሞራል ላይ ነው ሲሉም የወገን ኃይል ያለበትን ገልጠዋል። ሕዝቡ እስካሁን ላደረገው ተሳትፎ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን አንድነታችን የተጠበቀ ይሁን፤ የአሉባልታ ወሬ ወጀብ አይውሰደን፤ አንድ ሆነን የማትደፈር ሀገር ለልጆቻችን እናስረክብ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መልእክት አስተላልፈዋል።

#Government Communication Service