#Urgent!
#ዛሬው ዕለት ከረፋዱ 5 ሰአት ጀምሮ ከጣና በለስ ወደ ባህርዳር የሚሄድ 400 ኪሎ #ቮልት የሚሸከም የኃይል መስመር ላይ ባጋጠመ #የቴክኒክ ችግር ምክንያት ኤሌክትሪክ በሚያገኙ #የአገሪቱ አካባቢዎች በአብዛኛው የኃይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
ችግሩን በአፋጣኝ ለመቅረፍ በተሰሩ ስራዎች አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት የጀመሩ ሲሆን፤ ችግሩን ሙሉ ለሙሉ ለመቅረፍም ጥረት እያደረገ መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።
ስለሆነም ደንበኞቼ ይህንን ተገንዝበው ችግሩ ሙሉ ለሙሉ እስኪፈታ ድረስ በትግዕስት እንዲጠባበቁ ጠይቋል
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት#አዲስ_ነገር #Whatsnew_ebs
#Source: EBS
#AFMMA, 13/02/2013
#ዛሬው ዕለት ከረፋዱ 5 ሰአት ጀምሮ ከጣና በለስ ወደ ባህርዳር የሚሄድ 400 ኪሎ #ቮልት የሚሸከም የኃይል መስመር ላይ ባጋጠመ #የቴክኒክ ችግር ምክንያት ኤሌክትሪክ በሚያገኙ #የአገሪቱ አካባቢዎች በአብዛኛው የኃይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
ችግሩን በአፋጣኝ ለመቅረፍ በተሰሩ ስራዎች አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት የጀመሩ ሲሆን፤ ችግሩን ሙሉ ለሙሉ ለመቅረፍም ጥረት እያደረገ መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።
ስለሆነም ደንበኞቼ ይህንን ተገንዝበው ችግሩ ሙሉ ለሙሉ እስኪፈታ ድረስ በትግዕስት እንዲጠባበቁ ጠይቋል
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት#አዲስ_ነገር #Whatsnew_ebs
#Source: EBS
#AFMMA, 13/02/2013