"ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስንት ሰው ነው?" ቢባል [ይህን ያህል] አይባልም። ሊቁ አካሉ አንድ ይኹን እንጂ ብዙ ሰው ነው። መምህር፣ ባሕታዊ መልአክ፣ ካህን፣ መነኩሴ፣ ጳጳስ፣ ሊቀ ጳጳስ ሰማዕት ነው። በባቢሎን ወንዞች መካከል ኾኖ ጽዮንን የሚያስብ ጎርፍ የማያናውጠው ጽኑ ቤት፣ ውኃ የማያጠፋው የፍቅር እሳት፣ ጨለማ የማያደበዝዘው የወንጌል ኮከብ ነው። ዮሐንስ አፈወርቅ የመጽሐፍ ተርጓሚ ብቻ ሳይኾን ራሱ የመጻሕፍት ትርጓሜም ነው።"
መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
ጉባኤ ተዘክሮ ዘብሉይ ኪዳን
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 61
✝ልቤን ፈተንከው በሌሊትም ጎበኘኸኝ✝
መዝ16÷3
💠በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን
የመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት ጉባኤ ተዘክሮ ዘጎንደር:
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 61
✝ልቤን ፈተንከው በሌሊትም ጎበኘኸኝ✝
መዝ16÷3
💠በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን
የመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት ጉባኤ ተዘክሮ ዘጎንደር:
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
የመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት ጉባኤ ተዘክሮ ዘጎንደር:
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
መምህራችን መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ የርዕሰ አድባራት ወገዳማት ጣና ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገዳም የ4ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር መምህር ሆነው ሰኔ 19/2014 ዓ.ም ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ይሰየማሉ።
ይህ የቤተ ክርስቲያን ደስታ ነውና እንኳን ደስ አላችሁ።
የመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት ጉባኤ ተዘክሮ ዘጎንደር:
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
ይህ የቤተ ክርስቲያን ደስታ ነውና እንኳን ደስ አላችሁ።
የመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት ጉባኤ ተዘክሮ ዘጎንደር:
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro