#መጽሐፈ_ምዕዳን
የሰባቱ መነኮሳት መጽሐፍ
#በአባ_ገብረኪዳን_ግርማ(የመጽሐፍተ ብሉያት እና ሐዲሳት ምሥክር መምህር)
#የገጽ_ብዛት 167
#ዋጋ_144ብር
ከመጽሐፉ የተወሰደ...
"ይህ መጽሐፍ ሁል ጊዜ የሚያሳስቡኝን ሦስቱን የክርስትና ሰንሰለቶች እንዳይበጠሱ ያጸናል ብየ አስባለሁ፡፡ ቤተ ክርስቲያን የምትቀጥለው
#በተበከረ_ምንኩስና
#በተከበረ_ክህነትና
#በተከበረ_ትዳር
ነው፡፡አሁን እነዚህ ቁስል እየበዛባቸው እየተጎዱ ቁስላቸው እየሰፋ እንደሆነ ይረዳኛል።በሀገርና በቤተክርስቲያን ላይ እየሰፋ ያለው ችግር በእነዚህ መጎዳት ምክንያት የመጣም ይመስለኛል፡፡ሰላም ማምጣት ወደ ማንነታችን መመለስ የምንችለውም እነዚህ መፈወስ ሲጀምሩ ነው፡፡
ከዚህም የተነሣ ይህ መጽሐፍ አንቀጸ ምንኩስና፥አንቀጸ ክህነት፥አንቀጸ ስብሳብ ያለው በመሆኑ ለቤተክርስቲያንም ሀገርም ፈተናዎች #ዓይነተኛ_መድኃኒት ነው ብየ አምናለው። እግዚአብሔርም ዓለምን የሚመግብባቸው ሁለቱ በትሮች ቤተ ክህነትና ቤተ መንግሥት ናቸው፡፡ይህ መጽሐፍም ሥርዓተ ክህነትና ሥርዓተ መንግሥት በርቱዕነታቸው እንዲቆሙ አጥብቆ ይመክራል።
ከዚህም ሌላ በኖኅ ዘመን የነበሩ ሰዎች እንዲቀሰፉ ካደረጋቸው ምክንያቶች አንዱ “ፍጹም ሥጋዊነት ነው።" እኛንም ከመቅሰፍተ ሥጋ ከመቅሰፍት ነፍስ ነጻ የሚያወጡን የመንፈስ ፍሬዎች ሲኖሩንና ሕግን ስንጠብቅ ነው።እግዚአብሔር የሥርዓት አምላክ በመሆኑ ያለ ሥርዓት የሚሔዱትን ይቀጣል።ይህ መጽሐፍም ከዚህ እንድን ዘንድ ለድኅነተ ነፍስ
ወሥጋ እንበቃ ዘንድ ከዐሥሩ ትእዛዛት እስከ ስድስቱ ቃላተ ወንጌል፤ ከሥርዓተ ጾም እስከ ሥርዓተ ሞት ድረስ ፍንትው አድርጎ በብርሃነ ክርስቶስ የሚመራ ከማዕቅፈ ክህደት የሚጠብቅ መጽሐፍ ነው።
#ለማረምያቤቶች
#ለሰንበት_ትምህርትቤት
#ለገዳማት
#ለካህናት
የበረከት ስጦታ #መጽሐፈ_ምዕዳን ን ይስጡ።
የሰባቱ መነኮሳት መጽሐፍ
#በአባ_ገብረኪዳን_ግርማ(የመጽሐፍተ ብሉያት እና ሐዲሳት ምሥክር መምህር)
#የገጽ_ብዛት 167
#ዋጋ_144ብር
ከመጽሐፉ የተወሰደ...
"ይህ መጽሐፍ ሁል ጊዜ የሚያሳስቡኝን ሦስቱን የክርስትና ሰንሰለቶች እንዳይበጠሱ ያጸናል ብየ አስባለሁ፡፡ ቤተ ክርስቲያን የምትቀጥለው
#በተበከረ_ምንኩስና
#በተከበረ_ክህነትና
#በተከበረ_ትዳር
ነው፡፡አሁን እነዚህ ቁስል እየበዛባቸው እየተጎዱ ቁስላቸው እየሰፋ እንደሆነ ይረዳኛል።በሀገርና በቤተክርስቲያን ላይ እየሰፋ ያለው ችግር በእነዚህ መጎዳት ምክንያት የመጣም ይመስለኛል፡፡ሰላም ማምጣት ወደ ማንነታችን መመለስ የምንችለውም እነዚህ መፈወስ ሲጀምሩ ነው፡፡
ከዚህም የተነሣ ይህ መጽሐፍ አንቀጸ ምንኩስና፥አንቀጸ ክህነት፥አንቀጸ ስብሳብ ያለው በመሆኑ ለቤተክርስቲያንም ሀገርም ፈተናዎች #ዓይነተኛ_መድኃኒት ነው ብየ አምናለው። እግዚአብሔርም ዓለምን የሚመግብባቸው ሁለቱ በትሮች ቤተ ክህነትና ቤተ መንግሥት ናቸው፡፡ይህ መጽሐፍም ሥርዓተ ክህነትና ሥርዓተ መንግሥት በርቱዕነታቸው እንዲቆሙ አጥብቆ ይመክራል።
ከዚህም ሌላ በኖኅ ዘመን የነበሩ ሰዎች እንዲቀሰፉ ካደረጋቸው ምክንያቶች አንዱ “ፍጹም ሥጋዊነት ነው።" እኛንም ከመቅሰፍተ ሥጋ ከመቅሰፍት ነፍስ ነጻ የሚያወጡን የመንፈስ ፍሬዎች ሲኖሩንና ሕግን ስንጠብቅ ነው።እግዚአብሔር የሥርዓት አምላክ በመሆኑ ያለ ሥርዓት የሚሔዱትን ይቀጣል።ይህ መጽሐፍም ከዚህ እንድን ዘንድ ለድኅነተ ነፍስ
ወሥጋ እንበቃ ዘንድ ከዐሥሩ ትእዛዛት እስከ ስድስቱ ቃላተ ወንጌል፤ ከሥርዓተ ጾም እስከ ሥርዓተ ሞት ድረስ ፍንትው አድርጎ በብርሃነ ክርስቶስ የሚመራ ከማዕቅፈ ክህደት የሚጠብቅ መጽሐፍ ነው።
#ለማረምያቤቶች
#ለሰንበት_ትምህርትቤት
#ለገዳማት
#ለካህናት
የበረከት ስጦታ #መጽሐፈ_ምዕዳን ን ይስጡ።
ዜና ዕረፍት
አረጋዊው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፉ !!!
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት አረጋዊው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፉ።
ብፁዕነታቸው ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም ድካም ዐርፈዋል።
በሦስተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንብሮተ እድ፣ ጥር 14 ቀን 1972 ዓ.ም. ከተሾሙት 15 ብፁዓን አባቶች አንዱ የኾኑት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም፤ እስከ ዕርግና ዘመናቸው ከቆዩበት ደብረ ብርሃን ቀደም ብሎ፣ በአርሲ እና በመቐለ አህጉረ ስብከት ተመድበው ጉልሕ ሐዋርያዊ አገልግሎት አበርክተዋል፡፡
የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን።
አረጋዊው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፉ !!!
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት አረጋዊው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፉ።
ብፁዕነታቸው ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም ድካም ዐርፈዋል።
በሦስተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንብሮተ እድ፣ ጥር 14 ቀን 1972 ዓ.ም. ከተሾሙት 15 ብፁዓን አባቶች አንዱ የኾኑት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም፤ እስከ ዕርግና ዘመናቸው ከቆዩበት ደብረ ብርሃን ቀደም ብሎ፣ በአርሲ እና በመቐለ አህጉረ ስብከት ተመድበው ጉልሕ ሐዋርያዊ አገልግሎት አበርክተዋል፡፡
የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን።
Audio
✝ሰውነታችሁ በክብር ይገለጣል✝
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ✝
👉በዩቲዩብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/KnI3Xd_kJfM
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
@AbaGebrekidangubaetezekro
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ✝
👉በዩቲዩብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/KnI3Xd_kJfM
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
@AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
ጉባኤ ተዘክሮ ዘብሉይ ኪዳን
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 55(፶፭)
❇️ፈቃድህ በምድር ባሉ ቅዱሳን ተመሰገነ❇️
(መዝ፲፭:፫ )
💠በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን💠
በዩቱብ 👉https://youtu.be/xXgrghekCm0
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 55(፶፭)
❇️ፈቃድህ በምድር ባሉ ቅዱሳን ተመሰገነ❇️
(መዝ፲፭:፫ )
💠በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን💠
በዩቱብ 👉https://youtu.be/xXgrghekCm0
❇️የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።❇️
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
ጉባኤ ተዘክሮ ዘብሉይ ኪዳን
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 56
✝እግዚአብሔር ርስቴ ነው✝
መዝ15÷5
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ✝
👉በዩቲዩብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/4pGkvLjD3YE
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
@AbaGebrekidangubaetezekro
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 56
✝እግዚአብሔር ርስቴ ነው✝
መዝ15÷5
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ✝
👉በዩቲዩብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/4pGkvLjD3YE
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
@AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
✝እነሆ ዛሬ ሹሜሃለሁ✝
ኤር1÷10
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ✝
👉በዩቲዩብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/5X016f7M1Wg
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
@AbaGebrekidangubaetezekro
ኤር1÷10
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ✝
👉በዩቲዩብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/5X016f7M1Wg
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
@AbaGebrekidangubaetezekro