#የሐዲስ_ኪዳን_ጉባኤ_ተዘክሮ
#የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች_ ትርጓሜ
#መግቢያ ክፍል 5
#"እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እናንተም እኔን ምሰሉ (1ኛ ቆሮ 11፥1)"
✝"አይነኩ ቢነኩ ያድሯል ሲታወኩ"✝
👉የክርስቲያኖች ደም ሁለት ነገር ያደርጋል።
1. የክርስቲያን ደም ዘር ነው ክርስቲያን ያበቅላል፤ ክርስቲያንን ገድሎ መጨረስ አይቻልም። ዘር ሲዘራ 100 እንደሚሆን ክርስቲያንን መግደል ክርስቲያንን ለማብዛት ይጠቅማል ።
2.#የክርስቲያንን ደም ማፍሰስ የክርስቶስን ደም ማፍሰስ ነው። ይበቀላል❗️
👉ክርስቲያኖች የሚበቀሉት በስጋቸው ሳይሆን በሞታቸው ነው።
👉ስንሞት ሞታችን እሳት ሆኖ ያቃጥላል ፤ኃይል ሆኖ ሰራዊትን ያሰድዳል ፤ጦር ሆኖ ይዋጋል ፤ሰይፍ ሆኖ ይቆራርጣል ፤ የክርስቲያን ሞት እረፍት ይነሳል ለክርስቲያኖች ግን እረፍት ይሰጣል።
"አይነኩ ቢነኩ ያድሯል ሲታወኩ"
👉ሰው በነፍሱ ሥላሴን ይሰብካል።
👉ሰው በስጋውና በነፍሱ የክርስቶስን ሰው መሆን ይሰብካል።
👉መጽሐፍ አልተማርኩም ፣ ሰባኪ አላገኘሁም ፣ ንስሐ አባት አላስተማረኝም ብሎ ከፍርድ ማምለጥ አይቻልም። ተፈጥሮ ሃይማኖትን ይሰብካልና።
👉ኃጢአት የምትሰራ ስጋችን ናት ወይስ ነፍሳችን ❓
👉"ምንም እውነት ቢሆን ሰይጣን ተናግሮት እውነት አይሆንም"
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
በዮቱብ የምትከታተሉ የዮቱብ ቻናሉ ይህ ነው::!!
https://youtu.be/dPmq2mhulXs
#የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች_ ትርጓሜ
#መግቢያ ክፍል 5
#"እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እናንተም እኔን ምሰሉ (1ኛ ቆሮ 11፥1)"
✝"አይነኩ ቢነኩ ያድሯል ሲታወኩ"✝
👉የክርስቲያኖች ደም ሁለት ነገር ያደርጋል።
1. የክርስቲያን ደም ዘር ነው ክርስቲያን ያበቅላል፤ ክርስቲያንን ገድሎ መጨረስ አይቻልም። ዘር ሲዘራ 100 እንደሚሆን ክርስቲያንን መግደል ክርስቲያንን ለማብዛት ይጠቅማል ።
2.#የክርስቲያንን ደም ማፍሰስ የክርስቶስን ደም ማፍሰስ ነው። ይበቀላል❗️
👉ክርስቲያኖች የሚበቀሉት በስጋቸው ሳይሆን በሞታቸው ነው።
👉ስንሞት ሞታችን እሳት ሆኖ ያቃጥላል ፤ኃይል ሆኖ ሰራዊትን ያሰድዳል ፤ጦር ሆኖ ይዋጋል ፤ሰይፍ ሆኖ ይቆራርጣል ፤ የክርስቲያን ሞት እረፍት ይነሳል ለክርስቲያኖች ግን እረፍት ይሰጣል።
"አይነኩ ቢነኩ ያድሯል ሲታወኩ"
👉ሰው በነፍሱ ሥላሴን ይሰብካል።
👉ሰው በስጋውና በነፍሱ የክርስቶስን ሰው መሆን ይሰብካል።
👉መጽሐፍ አልተማርኩም ፣ ሰባኪ አላገኘሁም ፣ ንስሐ አባት አላስተማረኝም ብሎ ከፍርድ ማምለጥ አይቻልም። ተፈጥሮ ሃይማኖትን ይሰብካልና።
👉ኃጢአት የምትሰራ ስጋችን ናት ወይስ ነፍሳችን ❓
👉"ምንም እውነት ቢሆን ሰይጣን ተናግሮት እውነት አይሆንም"
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
በዮቱብ የምትከታተሉ የዮቱብ ቻናሉ ይህ ነው::!!
https://youtu.be/dPmq2mhulXs
YouTube
"እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እናንተም እኔን ምሰሉ" በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገ/ኪዳን ግርማ የሐዲስ ኪዳን ጉባኤ ተዘክሮ መግቢያ ክፍል 5
✝"አይነኩ ቢነኩ ያድሯል ሲታወኩ"✝
👉የክርስቲያኖች ደም ሁለት ነገር ያደርጋል።
1. የክርስቲያን ደም ዘር ነው ክርስቲያን ያበቅላል፤ ክርስቲያንን ገድሎ መጨረስ አይቻልም። ዘር ሲዘራ 100 እንደሚሆን ክርስቲያንን መግደል ክርስቲያንን ለማብዛት ይጠቅማል ።
2.#የክርስቲያንን ደም ማፍሰስ የክርስቶስን ደም ማፍሰስ ነው። ይበቀላል❗️
👉ክርስቲያኖች የሚበቀሉት በስጋቸው ሳይሆን በሞታቸው ነው።
👉ስንሞት ሞታችን…
👉የክርስቲያኖች ደም ሁለት ነገር ያደርጋል።
1. የክርስቲያን ደም ዘር ነው ክርስቲያን ያበቅላል፤ ክርስቲያንን ገድሎ መጨረስ አይቻልም። ዘር ሲዘራ 100 እንደሚሆን ክርስቲያንን መግደል ክርስቲያንን ለማብዛት ይጠቅማል ።
2.#የክርስቲያንን ደም ማፍሰስ የክርስቶስን ደም ማፍሰስ ነው። ይበቀላል❗️
👉ክርስቲያኖች የሚበቀሉት በስጋቸው ሳይሆን በሞታቸው ነው።
👉ስንሞት ሞታችን…
#የብሉይ_ኪዳን_ጉባኤ_ተዘክሮ
#የቅዱስ_ዳዊት_መዝሙር_ጥናት
#መዝሙር 2
#"አህዛብ_ለምን_ዶለቱ❓"
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን
#ክፍል_11
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
በዮቱብ የምትከታተሉ የዮቱብ ቻናሉ ይህ ነው::!!
https://youtu.be/rV1rk_E-FOs
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
#የቅዱስ_ዳዊት_መዝሙር_ጥናት
#መዝሙር 2
#"አህዛብ_ለምን_ዶለቱ❓"
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን
#ክፍል_11
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
በዮቱብ የምትከታተሉ የዮቱብ ቻናሉ ይህ ነው::!!
https://youtu.be/rV1rk_E-FOs
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
YouTube
"አሕዛብ ለምን አጉረመረሙ" የዳዊት መዝሙር ጥናት ክፍል 11 በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገ/ኪዳን ግርማ እጅግ ድንቅ እና ወቅታዊ ትምህርት
#ሁሉም ክርስቲያን ደጋግሞ ሊያዳምጠው የሚገባ ድንቅ ትምህርት! /Must watched more than once /
#ቁርአን ሰው ሁሉ ክርስቲያን እንዲሆን ያዛል።
#"በእውነት ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነውን ?" የሚሉ መጽሐፍ ተጽፈዋል ፤ "ስለ ክርስቶስ 300 ወሳኝ ጥያቄዎች " የሚሉ ተጽፈዋል። ለዚህ ሁሉ መልስ አልተሰጠበትም። ስለማንችል ግን አይደለም። መልስን በመልስ ትምህርትን በትምህርት…
#ቁርአን ሰው ሁሉ ክርስቲያን እንዲሆን ያዛል።
#"በእውነት ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነውን ?" የሚሉ መጽሐፍ ተጽፈዋል ፤ "ስለ ክርስቶስ 300 ወሳኝ ጥያቄዎች " የሚሉ ተጽፈዋል። ለዚህ ሁሉ መልስ አልተሰጠበትም። ስለማንችል ግን አይደለም። መልስን በመልስ ትምህርትን በትምህርት…