"የባህርዩ__ምሳሌ"_ድንቅ_ትምህርት_በመጋቤ_ብሉይ_ወሐዲስ_ቆሞስ_አባ_ገብረ_ኪዳን_ግርማ_የዕብራውያን…
<unknown>
#የሐዲስ_ኪዳን_ጉባኤ_ተዘክሮ
#የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች_ ትርጓሜ
#የባህሪው_ምሳሌ
👉 #ክፍል(11)
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
👉https://youtu.be/TD4xqywds8U
በዩቱብ ለምትከታተሉ!
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
#SUBSCRIBE ማድረግዎን አይርሱ
#SHARE በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
#የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች_ ትርጓሜ
#የባህሪው_ምሳሌ
👉 #ክፍል(11)
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
👉https://youtu.be/TD4xqywds8U
በዩቱብ ለምትከታተሉ!
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
#SUBSCRIBE ማድረግዎን አይርሱ
#SHARE በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
ከዝሙት_ለመራቅ_ምን_ላድርግ_?_#ከልማድ_ኀጢአት_እንዴት_ልላቀቅ_?_#የሚጸጸት_ልብ_እንዲኖረኝስm_ም…
<unknown>
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
🛑#ከዝሙት ለመራቅ ምን ላድርግ ?
🛑#ከልማድ ኀጢአት እንዴት ልላቀቅ ?
🛑#የሚጸጸት ልብ እንዲኖረኝስ ምን ላድርግ ?
🛑#ጭንቀት ለምን ይመጣብናል ?
🛑#የበደለኛነት ስሜት አይሰማኝም ምን ላድርግ ?
🛑#ሰውን የሚፈትኑት ነገሮች ምን ምን ናቸው ?
🛑#ዝሙት ቢቆም ጦርነት ይቆም ነበር !!!
በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
✝️ Aba Gebrekidan Girma
👉ከላይ ለተዘረዘሩ ጥያቄዎች መልስ
👉Subscribe ያድርጉ።
👉https://youtu.be/tX8zkFc9SWo
በዩቱብ ለምትከታተሉ!
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
#SUBSCRIBE ማድረግዎን አይርሱ
#SHARE በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
🛑#ከዝሙት ለመራቅ ምን ላድርግ ?
🛑#ከልማድ ኀጢአት እንዴት ልላቀቅ ?
🛑#የሚጸጸት ልብ እንዲኖረኝስ ምን ላድርግ ?
🛑#ጭንቀት ለምን ይመጣብናል ?
🛑#የበደለኛነት ስሜት አይሰማኝም ምን ላድርግ ?
🛑#ሰውን የሚፈትኑት ነገሮች ምን ምን ናቸው ?
🛑#ዝሙት ቢቆም ጦርነት ይቆም ነበር !!!
በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
✝️ Aba Gebrekidan Girma
👉ከላይ ለተዘረዘሩ ጥያቄዎች መልስ
👉Subscribe ያድርጉ።
👉https://youtu.be/tX8zkFc9SWo
በዩቱብ ለምትከታተሉ!
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
#SUBSCRIBE ማድረግዎን አይርሱ
#SHARE በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
"ብርሃን ያለባት የወርቅ መቅረዝ የታመነች የሕግ ታቦት ንጽሕት ብርህት የምትሆን ሰማያዊት ጽዮን እመቤታችን በዓሏን ለማክበር እየጮሁ እያደነቅሁ አመሰግናለሁ፡፡ ምድራውያን ጻድቃን ሰማያውያን መላእክት የመያመሰግኗት ከእግዘአብሔር ብቻ በቀር በክብር በገናንነት በደም ግባትና በማማር የሚተካከላት እንደ እሷ የሌለ እግረ ሕሊናዬ በአደባባይዋ በተመላለሰ ጊዜ በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ እያልሁ አነባለሁ እተረጉማለሁ በማለት ደስ አለኝ፡፡"
(ድርሳነ ጽዮን ዘሰኑይ)
እንኳን አደረሰን!!!
(ድርሳነ ጽዮን ዘሰኑይ)
እንኳን አደረሰን!!!
Watch "መልእክት በሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መላክ በባህርዳር ሀገረ ስብከት የአረቱ ጉባኤያት ምስክር ቤት መምህር" on YouTube
https://youtu.be/l_Fbj0tia7M
https://youtu.be/l_Fbj0tia7M
YouTube
መልእክት በሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መላክ በባህርዳር ሀገረ ስብከት የአራቱ ጉባኤያት ምስክር ጉባኤ ቤት መምህር
የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት Aba Gebrekidan sibket
Watch "መልእክት በሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መላክ በባህርዳር ሀገረ ስብከት የአረቱ ጉባኤያት ምስክር ቤት መምህር" on YouTube https://youtu.be/l_Fbj0tia7M
ይህንን ቻናል ሰብስክራይብ በማድረግ በሊቀ ሊቃውንት ስምዓ ኮነ መልአክ የሚቀርብልንን የእግዚአብሔር ቃል እንመገብ !
የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት Aba Gebrekidan sibket pinned «Watch "መልእክት በሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መላክ በባህርዳር ሀገረ ስብከት የአረቱ ጉባኤያት ምስክር ቤት መምህር" on YouTube https://youtu.be/l_Fbj0tia7M»
"እርሱ ከመላእክት ይበልጣል"የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች ማብራሪያ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ…
#የሐዲስ_ኪዳን_ጉባኤ_ተዘክሮ
#የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች_ ትርጓሜ
✝#"እርሱ ከመላእክት ይበልጣል::"✝
👉 #ክፍል(12)
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
👉በዩቱብ ለምትከታተሉ!
https://youtu.be/CPKMi4MmsNU
https://youtu.be/V7xmIwb9Aes
👆
ይህ ቻናል ገዳማትን እና የአብነት ትምህርት ቤቶችን ለመርዳት የተከፈተ ስለሆነ ሁላችሁም "Youtube" ተጠቃሚዎች በሙሉ "Subscribe" እና "Share" ታደርጉት ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ትጠየቃላችሁ ።
#subscribe_ያድርጉን ።
#share_ያድርጉ ።
የጉባኤ ተዘክሮ የዩቱብ ሊንክ
👉https://youtu.be/DS-72Aa-020
#SUBSCRIBE ማድረግዎን አይርሱ
#SHARE በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
#የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች_ ትርጓሜ
✝#"እርሱ ከመላእክት ይበልጣል::"✝
👉 #ክፍል(12)
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረ ኪዳን
👉በዩቱብ ለምትከታተሉ!
https://youtu.be/CPKMi4MmsNU
https://youtu.be/V7xmIwb9Aes
👆
ይህ ቻናል ገዳማትን እና የአብነት ትምህርት ቤቶችን ለመርዳት የተከፈተ ስለሆነ ሁላችሁም "Youtube" ተጠቃሚዎች በሙሉ "Subscribe" እና "Share" ታደርጉት ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ትጠየቃላችሁ ።
#subscribe_ያድርጉን ።
#share_ያድርጉ ።
የጉባኤ ተዘክሮ የዩቱብ ሊንክ
👉https://youtu.be/DS-72Aa-020
#SUBSCRIBE ማድረግዎን አይርሱ
#SHARE በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
12 እርሱ ከመላእከት ይበልጣል
<unknown>
የሐዲስ ኪዳን ጉባኤ ተዘክሮ
ክፍል 12
የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች ማብራሪያ
✝እርሱ ከመላእክት ይበልጣል✝
ዕብ 1÷4
ክፍል 12
የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች ማብራሪያ
✝እርሱ ከመላእክት ይበልጣል✝
ዕብ 1÷4
❤1
Forwarded from መሠረተ አሚን - Meserete Amin
💠💠💠 ሰውና ዝንጀሮ ተዛዝነው በኖሩባት አገር ኢትዮጵያ ዛሬ
ሰው ሰውን የሚያርድባት ሆነች በቃ?!✟✟✟
ጻድቁ ብርሃነ ዓለም ተክለ ሃይማኖት በአካለ ሥጋ በህሉና መንፈስ ደብረ ሊባኖስ ሳሉ ደቀ መዛሙርታቸው ጥቂት ለቁመተ ሥጋ የሚሆኑ ጥራጥሬ ይዘሩ ነበር። በኋላ ዝንጀሮ እየመጣ እየበላ አስቸገራቸው። ሂደው ቢነግሯቸው "ልጆቼ ተዋቸው እኛ ወደ ጫካቸው መጣን እንጅ እኛ አልመጣንባቸው" ብለው ነበር የመለሱላቸው።
ዛሬ ይህንን ሳስብ ሥጋዊ ሆኜ እንባ እያጠረኝ ነው እንጅ አልቅስ አልቅስ ይለኛል። ምነው ለዝንጀሮ በተራራባት ሀገር ሰው በሰው ደም የሚታጠብ ሆነ!
በኋለኛውም በአስራ አራተኛው ክ/ዘመን የነበሩት የንጉሥ ዘርዓ ያዕቆብ ወንድም አቡነ ዮሴፍ ይህንን የምሕረት ሥራ አድርገውታል።
ዛሬ አጽማቸው ባለበት ላስታ በሚገኘው ገደል ውስጥ እጅግ ብዙ ዝንጀሮዎች አሉ። እኔም ባለፈው ዓመት አይቻቸዋለሁ። ከዕለታት ባንዳቸው አንድ ገበሬ ዘር ዘርቶ እያረሰ ሲያለቅስ አቡነ ዮሴፍ አገኙት። ምን ሆነህ ታለቅሳለህ ቢሉት እናቴ ሙታ ሂጄ እንዳልቀብር ዘሩን ዝንጀሮ ሊበላብኝ ሆነ መተኪያ ዘር ደግሞ የለኝም አላቸው። እርሳቸውም ሂድ እኔ እጠብቅልሃለሁ ብለውት ቀብሮ ተመለሰ።
ከዚህ በኋላ አቡነ ዮሴፍ የሀገሩን ሰዎችና ዝንጀሮዎችን ይዘው ሽምግልና ተቀመጡ። እንዲህም አሏቸው።
ገበሬዎችን፦ እናንተ ቀድሙን(ቃርሚያውን) ጨርሳችሁ አታጭዱባቸው ስታጭዱ ጥቂት ለዝንጀሮዎች ተውላቸው። እነርሱም እጅ ነስተው ተቀበሉ።
ዝንጀሮዎችን፦ እናንተም እሸቱንና ክምሩን አትንኩ ሲያጭዱ ከሚተርፍላችሁ በቀር አሏቸው። ዝንጅሮዎችም ለጥ ብለው ሰግደው ትእዛዛቸውን ተቀበሉ። ይኼው ዛሬ ድረስ በዚያ አካባቢ ዝንጀሮ ሳርና ከመከር የቀረውን ይበላል እንጅ ዘር ወይም እሸት፣ ክምር፣ ስጦ አይበላም።
ዛሬ አንዱን ከአንዱ ከመንቆርና ከማናቆር በቀር ሽማግሌም የለም። እንኳንስ ለእንስሳት በሰው ደም ምቾት ሊያመጣ ደም የጠማው ትውልድ በዝቷል። ጠባያቸው የማይገናኝ ዝንጀሮና ሰው በተስማሙባት ሀገር ቋንቋየን አትመስልምና ልቀቅልኝ እያለ ሰው እንደ ጥራጊ የሚደፋባት የስግብግቦች ምድር ሆነች።
አክሱም ያሉ እናቶች አሁን ድረስ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሲሄዱ ለወፎች ጥሬ ይዘው ይሄዳሉ። አጉራ ዘላዩ ትውልድ ደግሞ ወንድሙን እኅቱን የዋሃን ሕጻናትን እያረደ በእነርሱ መቃብር ላይ ቤት ሰርቶ መዝናናት ያምረዋል።
ኢቶዮጵያ እኮ በድርቅ ዘመን ራሳቸውን አቁስለው ከቁስላቸው ትሎች ለወፎች የመገቡ ቅዱሳን የነበሩባት ናት።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንበሳና ነብር እየመገቡ የኖሩባት ቦታ ናት። ምድረ ከብድ።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አቡነ አረጋዊ ዘንዶን መሰላል ያደረጉባት ሀገር ናት። ደብረ ዳሞ።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አቡነ ሳሙኤል አንበሳን መጓጓዣ ያደረጉባት ሀገር ናት። ዋልድባ።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አባ አምደ ሥላሴ እሾህ የወጋውን አንበሳ የሚያወጡባት ሀገር ናት።
ኢትዮጵያ እኮ እለ እምነ ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ለሰይጣን ምሕረት የለመኑባት ቤተ ሣሕል ናት!
ደብረ ምሕረት
በእውነት ሃይማኖት ይኑረውም አይኑረውም ምሕረት የሌለው ሰው ኢትዮጵያዊ ነኝ አይበል!
🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋
ለውሻ የራራሽ እመ ብርሃን ከውሻ ለከፋን ልጆችሽ ከመሐሪው ልጅሽ ለምኝልን። ለኢትዮጵያም የምሕረት ጠል አውርጅላት!
የምሕረት አሞላክ የሚራራ ልብ ይስጠን!እርሱም ይራራልን!
🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋
አባ ገብረ ኪዳን ነኝ ወልደ ምሕረታ ለቡርክት ማርያም!
ጥቅምት ፬ /፳፲፪ ዓም ስቶክሆልም!
ሰው ሰውን የሚያርድባት ሆነች በቃ?!✟✟✟
ጻድቁ ብርሃነ ዓለም ተክለ ሃይማኖት በአካለ ሥጋ በህሉና መንፈስ ደብረ ሊባኖስ ሳሉ ደቀ መዛሙርታቸው ጥቂት ለቁመተ ሥጋ የሚሆኑ ጥራጥሬ ይዘሩ ነበር። በኋላ ዝንጀሮ እየመጣ እየበላ አስቸገራቸው። ሂደው ቢነግሯቸው "ልጆቼ ተዋቸው እኛ ወደ ጫካቸው መጣን እንጅ እኛ አልመጣንባቸው" ብለው ነበር የመለሱላቸው።
ዛሬ ይህንን ሳስብ ሥጋዊ ሆኜ እንባ እያጠረኝ ነው እንጅ አልቅስ አልቅስ ይለኛል። ምነው ለዝንጀሮ በተራራባት ሀገር ሰው በሰው ደም የሚታጠብ ሆነ!
በኋለኛውም በአስራ አራተኛው ክ/ዘመን የነበሩት የንጉሥ ዘርዓ ያዕቆብ ወንድም አቡነ ዮሴፍ ይህንን የምሕረት ሥራ አድርገውታል።
ዛሬ አጽማቸው ባለበት ላስታ በሚገኘው ገደል ውስጥ እጅግ ብዙ ዝንጀሮዎች አሉ። እኔም ባለፈው ዓመት አይቻቸዋለሁ። ከዕለታት ባንዳቸው አንድ ገበሬ ዘር ዘርቶ እያረሰ ሲያለቅስ አቡነ ዮሴፍ አገኙት። ምን ሆነህ ታለቅሳለህ ቢሉት እናቴ ሙታ ሂጄ እንዳልቀብር ዘሩን ዝንጀሮ ሊበላብኝ ሆነ መተኪያ ዘር ደግሞ የለኝም አላቸው። እርሳቸውም ሂድ እኔ እጠብቅልሃለሁ ብለውት ቀብሮ ተመለሰ።
ከዚህ በኋላ አቡነ ዮሴፍ የሀገሩን ሰዎችና ዝንጀሮዎችን ይዘው ሽምግልና ተቀመጡ። እንዲህም አሏቸው።
ገበሬዎችን፦ እናንተ ቀድሙን(ቃርሚያውን) ጨርሳችሁ አታጭዱባቸው ስታጭዱ ጥቂት ለዝንጀሮዎች ተውላቸው። እነርሱም እጅ ነስተው ተቀበሉ።
ዝንጀሮዎችን፦ እናንተም እሸቱንና ክምሩን አትንኩ ሲያጭዱ ከሚተርፍላችሁ በቀር አሏቸው። ዝንጅሮዎችም ለጥ ብለው ሰግደው ትእዛዛቸውን ተቀበሉ። ይኼው ዛሬ ድረስ በዚያ አካባቢ ዝንጀሮ ሳርና ከመከር የቀረውን ይበላል እንጅ ዘር ወይም እሸት፣ ክምር፣ ስጦ አይበላም።
ዛሬ አንዱን ከአንዱ ከመንቆርና ከማናቆር በቀር ሽማግሌም የለም። እንኳንስ ለእንስሳት በሰው ደም ምቾት ሊያመጣ ደም የጠማው ትውልድ በዝቷል። ጠባያቸው የማይገናኝ ዝንጀሮና ሰው በተስማሙባት ሀገር ቋንቋየን አትመስልምና ልቀቅልኝ እያለ ሰው እንደ ጥራጊ የሚደፋባት የስግብግቦች ምድር ሆነች።
አክሱም ያሉ እናቶች አሁን ድረስ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሲሄዱ ለወፎች ጥሬ ይዘው ይሄዳሉ። አጉራ ዘላዩ ትውልድ ደግሞ ወንድሙን እኅቱን የዋሃን ሕጻናትን እያረደ በእነርሱ መቃብር ላይ ቤት ሰርቶ መዝናናት ያምረዋል።
ኢቶዮጵያ እኮ በድርቅ ዘመን ራሳቸውን አቁስለው ከቁስላቸው ትሎች ለወፎች የመገቡ ቅዱሳን የነበሩባት ናት።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንበሳና ነብር እየመገቡ የኖሩባት ቦታ ናት። ምድረ ከብድ።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አቡነ አረጋዊ ዘንዶን መሰላል ያደረጉባት ሀገር ናት። ደብረ ዳሞ።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አቡነ ሳሙኤል አንበሳን መጓጓዣ ያደረጉባት ሀገር ናት። ዋልድባ።
ኢትዮጵያ እኮ እለ አባ አምደ ሥላሴ እሾህ የወጋውን አንበሳ የሚያወጡባት ሀገር ናት።
ኢትዮጵያ እኮ እለ እምነ ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ለሰይጣን ምሕረት የለመኑባት ቤተ ሣሕል ናት!
ደብረ ምሕረት
በእውነት ሃይማኖት ይኑረውም አይኑረውም ምሕረት የሌለው ሰው ኢትዮጵያዊ ነኝ አይበል!
🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋
ለውሻ የራራሽ እመ ብርሃን ከውሻ ለከፋን ልጆችሽ ከመሐሪው ልጅሽ ለምኝልን። ለኢትዮጵያም የምሕረት ጠል አውርጅላት!
የምሕረት አሞላክ የሚራራ ልብ ይስጠን!እርሱም ይራራልን!
🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋
አባ ገብረ ኪዳን ነኝ ወልደ ምሕረታ ለቡርክት ማርያም!
ጥቅምት ፬ /፳፲፪ ዓም ስቶክሆልም!