Audio
🛑በክፉ ቀን መልካም ቀን ትዝ አይልም::
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
🛑በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/JiTZRJfT0QU
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
🛑በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/JiTZRJfT0QU
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
👍1
💠💠💠💠" ዕለተ ኃይል - የኃይል ቀን " መዝ፻፱ ፥ ፫ 💠💠💠
ትንቢተ ነቢያትን ስብከተ ሐዋርያትን መሠረት ፥ ክርስቶስን የማዕዘኗ ራስ ያደረገች ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኃይል ቀን ብላ የምትጠራቸው ዕለታት አሉ።
ኃይል ስንል ኃይል ሥጋዊ ፥ ኃይል መንፈሳዊ ፥ ኃይል መልአካዊ አሉ። ኃይል ሥጋዊ እንደ ሶምሶን ያለው ነው። መንፈሳዊ እንደ አብርሃም ያለው ነው። መልአካዊ ደግሞ ቅዱሳን መላእክት ከጊዜ ውጭ ፈጣኖች ናቸው። ለምሳሌ በተመሳሳይ ጊዜ አንድ መልአክ ለረድኤት ቢጠራ ሁሉም ቦታ ላይ በተመሳሳይ ጊዜ የሚገኝበት ፍጥነት አለው። የነደደ እሳት ውስጥ የተጣለን ሰው እሳቱ መብላት ሳይጀምር እሳትን ቀድመው ይገኛሉ። አስተውሉ ይህ ምልዐት አይደለም። በሁሉም ቦታ መልቶ ያለ ያለቦታም መልቶ ያለ ምሉዕ በኩለሄ እግዚአብሔር ብቻ ነው።
የመላእክት ግን በተለያየ ጌዜ በአንድ ቦታ ቢገኙ ከጊዜ ውጭ የሆነ ፍጥነት ይባላል። "ዘይሬስዮሙ ለመላዕክቲሁ መንፈሰ - መላእክቱን መንፈስ የሚያደርግ " ያለው ነቢዩ ይህንን ነው። ይህ የመላእክቱ አንዱ ኃይላቸው ነው። ለምሳሌ ፦ ቅዱሰ ገብርኤል ለቂርቆስና ኢየሉጣ እሳቱን ባበረደበት ሰአት ሌላም ቦታ እንዲሁ የሚያደርግበት ፍጥነት አለው ማለት ነው። ከፍጥነታቸውም የተነሣ ዓይንን ጨፍነን እስንገልጥ ባለችው ቅጽበት ከላይኛው ሰማይ ተነሥተው ሐኖስን ፣ ጠፈርን ፥ አየራትን ፣ ምድርን ፣ ዓለመ ማይን ፥ ዓለመ እሳትን ፣ ዓለመ ነፋሳትን አልፈው ወርደው በርባሮስ ደርሰው መልሰው እነዚህን አልፈው ወጥተው ከላይኛው ሰማይ ይደርሳሉ።
ሁለተኛው የመላእክት ኃይላቸው ረቂቅነት ነው። ረቂቅነታቸው ደግሞ ተራራ አይጋርዳቸውም። ሰማይ አይከለክላቸውም ፤ ውኃ አይቀዘቅዛቸውም፥ እሳት አይሞቃቸውም ምንም የሚከለክላቸው የለም። ከሰማይ ወደ ምድር ሲወርዱ ወይም ሲያደርጉ መስኮት አያሻቸውም። እንኳንስ እነርሱን ሊጋርዳቸው ሊረዱት የመጡትን ሰው እንኳን ቦታ አይከለክለውም። ቅዱስ ጴጥሮስን ከተዘጋ ወህኒ ገብቶ ሳይከፍት እንዳወጣው መልአክ ቅዱስ እንደ ሚካኤል ማለት ነው። በሐዋርያት ሥራ እንደተጻፈው።
ከርቀታቸውም የተነሣ እንኳን ግዙፉ ረቂቁ አካል አይጋርዳቸውም። ከዚህም ኃይላቸውም የተነሣ አንዱ መልአክ በአንዱ መልአክ ሲያልፍ ፈቀቅ በልልኝ አይለውም። " ወኃለፈ መልአክ በመልአክ -መልአኩ በመልአክ ያልፋል " እንጅ። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በላያቸው ከሳለባቸው ግርማ መብረቅ የተነሣም አንዱ መልአክ ብቻ ብርሃነ መብረቁን ሰይፈ መቅሰፍቱን ጋት ስንዝር ሙሉ ብቅ ቢያደርግ ሕያዋንን ሁሉ ከምድረ ገጽ ማጥፋት ይቻለዋል። በእግዚአብሔር ላይ ሲመካ የነበረው የሰናክሬም 185, 000 ወታደሮችን ቅዱስ ሚካኤል ጋት ሙሉ የብርሃን ሰይፉን መዞ ቢያሳያቸው በአንድ ቀን እንደ ቅጠል ረግፈው እንዳደሩ በትንቢተ ኢሳይያስ እንደተጻፈው ማለት ነው። በእነዚህ ኃያላን የሚጠብቀን አምላከ ኃያላን ክብር ምስጋና ይግባው።
በጥቂቱ ስለ ኃያላኑ ይህን ያህል ከተነጋገርን ወደ ቀድሞ ርዕሳችን እንመለስና ቤተክርስቲያን የኃይል ቀን የምትላቸው እነማንን ነው? እነዚህ ደግሞ ሕያው የሠራዊት አምላክ ጌታ እግዚአብሔር ኃይሉን የገለጠባቸው ናቸው።
፩. ዓለምን ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረበት ቀን ፦ ይህ ዓለም አልነበረም ፤ ጥንተ አካልም መነሻም አልነበረውም። ዓለምን ቀድሞ የተፈጠረ ዓለምም አልነበረም። ዓለምን ለመፍጠር የተፈጠረ መሣሪያ የሚሆን ዓለምም አልነበረም። ዓለም የሚዘጋጅበት ጠጣርም ሆነ ፈሳሽ ወይም አየር ወይም ጋዝ ወይም ትነት ወይም ቅንጣት ወይም ብናኝ ምንም አልነበረም ። እግዚአብሔር ብቻ ያለ ዓለም በራሱ ዓለምነት በመንግሥቱ አለ እንጅ ። መዝ ፸፫ ፥ ፲፫
ፈቀዱን የሚገልጥበትን ጊዜም ያለ ጊዜ ሆኖ ወሰነ። ጊዜን ራሱንም ፈጠረው። ይህን ዓለምም ይገኝ ሲል ተገኘ። ከየት አመጣው አይባልም "የት -ቦታ " ራሱ አልነበረምና። ያልነበረው ፍጥረት ካለና ከሚኖር እግዚአብሔር ከኢምንት ወደ ምንት - ከምንም ወደ ምንነት መጣ እንጅ። በዚህም ሦስት የእግዚአብሔር ኃይሉን እናስተውላለን።
ሀ. አይመረመሬነቱን ፦ እንኳን እርሱን የእርሱ ሥራ የሆነው ዓለም እንዴት ካለመኖር ወደ መኖር ማወቅ አልተቻለነምና።
ለ. ባዕለጸግነቱን ፦ ፍጥረት ባዕለ ጸጋ ቢሆን የሌለውን ካለው ወስዶ ነው። " ምንት ብከ ዘኢነሣእከ እምካልእከ - ከሌላ ያላገኘኸው ምን አለ " እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ ። እግዚአብሔር ግን በባሕርይው የሌለው የሌለ በባሕርዩ ሙሉዕነት ባዕለ ጸጋ ነው። ስለዚህ የሌለ ዓለምን ባለና በሚኖር ባሕርይው ባዕለጸግነቱ አመጣ።
ሐ. ከሃሊነቱ ፍጥረትን ከፍጥረት እያጣመሩ አዳዲስ ግኝቶችን ያመጡ ጠበብተ ዓለም አሉ። ግን የሚያደርጉት ሁሉ በተደረገ ነገር ላይ ነውና አዲስ አይባልም። "የሆነው ነገር እርሱ የሚሆን ነው፥ የተደረገውም ነገር እርሱ የሚደረግ ነው፤ ከፀሐይም በታች አዲስ ነገር የለም። " (መክ፩፥ ፱) ይልባቸዋልና ጠቢቡ። እንዲህም ሆኖ እግዚአብሔር ከፈጠረው ፍጥረት ለአንዱ እንኳን በቂ የዕውቀት ፍጻሜ ያገኘ ሊቅ የለምና። እርሱ ግን የሌለን ዓለም በከሃሊነቱ አመጣ። የሚታየውን ዓልም ካለመኖር በማይመረመር ከሃለነቱ አስገኝቷልና ከሃሌ ኩሉነቱን እናስተውላለን። " ዓለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደ ተዘጋጁ፥ ስለዚህም የሚታየው ነገር ከሚታዩት እንዳልሆነ በእምነት እናስተውላለን። " እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ ( ዕብራውያን ፲፩ ፥ ፫)
ፍርሃት የሚያናውጸው ሰው ይህን ሲያስብ ፍጹም ይበረታል። ያልነበረውን ዓለም ያመጣ ያለውን መጠበቅማ እንዴታ! ... ይቀጥላል ይቆየን!
" ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን በዓቢይ ኃይል ወደሥልጣን...
አባ ገብረ ኪዳን
ሚያዚያ ፲፭ - ፳፻፲፪ ዓም
የመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት ጉባኤ ተዘክሮ ዘጎንደር
የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
ትንቢተ ነቢያትን ስብከተ ሐዋርያትን መሠረት ፥ ክርስቶስን የማዕዘኗ ራስ ያደረገች ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኃይል ቀን ብላ የምትጠራቸው ዕለታት አሉ።
ኃይል ስንል ኃይል ሥጋዊ ፥ ኃይል መንፈሳዊ ፥ ኃይል መልአካዊ አሉ። ኃይል ሥጋዊ እንደ ሶምሶን ያለው ነው። መንፈሳዊ እንደ አብርሃም ያለው ነው። መልአካዊ ደግሞ ቅዱሳን መላእክት ከጊዜ ውጭ ፈጣኖች ናቸው። ለምሳሌ በተመሳሳይ ጊዜ አንድ መልአክ ለረድኤት ቢጠራ ሁሉም ቦታ ላይ በተመሳሳይ ጊዜ የሚገኝበት ፍጥነት አለው። የነደደ እሳት ውስጥ የተጣለን ሰው እሳቱ መብላት ሳይጀምር እሳትን ቀድመው ይገኛሉ። አስተውሉ ይህ ምልዐት አይደለም። በሁሉም ቦታ መልቶ ያለ ያለቦታም መልቶ ያለ ምሉዕ በኩለሄ እግዚአብሔር ብቻ ነው።
የመላእክት ግን በተለያየ ጌዜ በአንድ ቦታ ቢገኙ ከጊዜ ውጭ የሆነ ፍጥነት ይባላል። "ዘይሬስዮሙ ለመላዕክቲሁ መንፈሰ - መላእክቱን መንፈስ የሚያደርግ " ያለው ነቢዩ ይህንን ነው። ይህ የመላእክቱ አንዱ ኃይላቸው ነው። ለምሳሌ ፦ ቅዱሰ ገብርኤል ለቂርቆስና ኢየሉጣ እሳቱን ባበረደበት ሰአት ሌላም ቦታ እንዲሁ የሚያደርግበት ፍጥነት አለው ማለት ነው። ከፍጥነታቸውም የተነሣ ዓይንን ጨፍነን እስንገልጥ ባለችው ቅጽበት ከላይኛው ሰማይ ተነሥተው ሐኖስን ፣ ጠፈርን ፥ አየራትን ፣ ምድርን ፣ ዓለመ ማይን ፥ ዓለመ እሳትን ፣ ዓለመ ነፋሳትን አልፈው ወርደው በርባሮስ ደርሰው መልሰው እነዚህን አልፈው ወጥተው ከላይኛው ሰማይ ይደርሳሉ።
ሁለተኛው የመላእክት ኃይላቸው ረቂቅነት ነው። ረቂቅነታቸው ደግሞ ተራራ አይጋርዳቸውም። ሰማይ አይከለክላቸውም ፤ ውኃ አይቀዘቅዛቸውም፥ እሳት አይሞቃቸውም ምንም የሚከለክላቸው የለም። ከሰማይ ወደ ምድር ሲወርዱ ወይም ሲያደርጉ መስኮት አያሻቸውም። እንኳንስ እነርሱን ሊጋርዳቸው ሊረዱት የመጡትን ሰው እንኳን ቦታ አይከለክለውም። ቅዱስ ጴጥሮስን ከተዘጋ ወህኒ ገብቶ ሳይከፍት እንዳወጣው መልአክ ቅዱስ እንደ ሚካኤል ማለት ነው። በሐዋርያት ሥራ እንደተጻፈው።
ከርቀታቸውም የተነሣ እንኳን ግዙፉ ረቂቁ አካል አይጋርዳቸውም። ከዚህም ኃይላቸውም የተነሣ አንዱ መልአክ በአንዱ መልአክ ሲያልፍ ፈቀቅ በልልኝ አይለውም። " ወኃለፈ መልአክ በመልአክ -መልአኩ በመልአክ ያልፋል " እንጅ። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በላያቸው ከሳለባቸው ግርማ መብረቅ የተነሣም አንዱ መልአክ ብቻ ብርሃነ መብረቁን ሰይፈ መቅሰፍቱን ጋት ስንዝር ሙሉ ብቅ ቢያደርግ ሕያዋንን ሁሉ ከምድረ ገጽ ማጥፋት ይቻለዋል። በእግዚአብሔር ላይ ሲመካ የነበረው የሰናክሬም 185, 000 ወታደሮችን ቅዱስ ሚካኤል ጋት ሙሉ የብርሃን ሰይፉን መዞ ቢያሳያቸው በአንድ ቀን እንደ ቅጠል ረግፈው እንዳደሩ በትንቢተ ኢሳይያስ እንደተጻፈው ማለት ነው። በእነዚህ ኃያላን የሚጠብቀን አምላከ ኃያላን ክብር ምስጋና ይግባው።
በጥቂቱ ስለ ኃያላኑ ይህን ያህል ከተነጋገርን ወደ ቀድሞ ርዕሳችን እንመለስና ቤተክርስቲያን የኃይል ቀን የምትላቸው እነማንን ነው? እነዚህ ደግሞ ሕያው የሠራዊት አምላክ ጌታ እግዚአብሔር ኃይሉን የገለጠባቸው ናቸው።
፩. ዓለምን ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረበት ቀን ፦ ይህ ዓለም አልነበረም ፤ ጥንተ አካልም መነሻም አልነበረውም። ዓለምን ቀድሞ የተፈጠረ ዓለምም አልነበረም። ዓለምን ለመፍጠር የተፈጠረ መሣሪያ የሚሆን ዓለምም አልነበረም። ዓለም የሚዘጋጅበት ጠጣርም ሆነ ፈሳሽ ወይም አየር ወይም ጋዝ ወይም ትነት ወይም ቅንጣት ወይም ብናኝ ምንም አልነበረም ። እግዚአብሔር ብቻ ያለ ዓለም በራሱ ዓለምነት በመንግሥቱ አለ እንጅ ። መዝ ፸፫ ፥ ፲፫
ፈቀዱን የሚገልጥበትን ጊዜም ያለ ጊዜ ሆኖ ወሰነ። ጊዜን ራሱንም ፈጠረው። ይህን ዓለምም ይገኝ ሲል ተገኘ። ከየት አመጣው አይባልም "የት -ቦታ " ራሱ አልነበረምና። ያልነበረው ፍጥረት ካለና ከሚኖር እግዚአብሔር ከኢምንት ወደ ምንት - ከምንም ወደ ምንነት መጣ እንጅ። በዚህም ሦስት የእግዚአብሔር ኃይሉን እናስተውላለን።
ሀ. አይመረመሬነቱን ፦ እንኳን እርሱን የእርሱ ሥራ የሆነው ዓለም እንዴት ካለመኖር ወደ መኖር ማወቅ አልተቻለነምና።
ለ. ባዕለጸግነቱን ፦ ፍጥረት ባዕለ ጸጋ ቢሆን የሌለውን ካለው ወስዶ ነው። " ምንት ብከ ዘኢነሣእከ እምካልእከ - ከሌላ ያላገኘኸው ምን አለ " እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ ። እግዚአብሔር ግን በባሕርይው የሌለው የሌለ በባሕርዩ ሙሉዕነት ባዕለ ጸጋ ነው። ስለዚህ የሌለ ዓለምን ባለና በሚኖር ባሕርይው ባዕለጸግነቱ አመጣ።
ሐ. ከሃሊነቱ ፍጥረትን ከፍጥረት እያጣመሩ አዳዲስ ግኝቶችን ያመጡ ጠበብተ ዓለም አሉ። ግን የሚያደርጉት ሁሉ በተደረገ ነገር ላይ ነውና አዲስ አይባልም። "የሆነው ነገር እርሱ የሚሆን ነው፥ የተደረገውም ነገር እርሱ የሚደረግ ነው፤ ከፀሐይም በታች አዲስ ነገር የለም። " (መክ፩፥ ፱) ይልባቸዋልና ጠቢቡ። እንዲህም ሆኖ እግዚአብሔር ከፈጠረው ፍጥረት ለአንዱ እንኳን በቂ የዕውቀት ፍጻሜ ያገኘ ሊቅ የለምና። እርሱ ግን የሌለን ዓለም በከሃሊነቱ አመጣ። የሚታየውን ዓልም ካለመኖር በማይመረመር ከሃለነቱ አስገኝቷልና ከሃሌ ኩሉነቱን እናስተውላለን። " ዓለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደ ተዘጋጁ፥ ስለዚህም የሚታየው ነገር ከሚታዩት እንዳልሆነ በእምነት እናስተውላለን። " እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ ( ዕብራውያን ፲፩ ፥ ፫)
ፍርሃት የሚያናውጸው ሰው ይህን ሲያስብ ፍጹም ይበረታል። ያልነበረውን ዓለም ያመጣ ያለውን መጠበቅማ እንዴታ! ... ይቀጥላል ይቆየን!
" ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን በዓቢይ ኃይል ወደሥልጣን...
አባ ገብረ ኪዳን
ሚያዚያ ፲፭ - ፳፻፲፪ ዓም
የመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት ጉባኤ ተዘክሮ ዘጎንደር
የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ
https://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
እንኳን አደረሳችሁ!!
የቅዱስ ያሬድን ዓመታዊ ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ ልዩ ትምህርት በሊቀ ሊቃውንት እዝራ ሐዲስ እንዲሁም ያሬዳዊ አኮቴት ዝማሜ፣ ወረብ እና ምልጣን በመምህር ልሳነወርቅ ሞላ ተዘጋጅቷል። ይህ መንፈሳዊ እና በአይነቱ ለየት ያለ ዝግጅት እንዳያመልጥዎ፣ ወዳጅ ዘመድዎን ይጋብዙ፤ Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ግንቦት ፲፩ በልሳኑ-ዘያሬድ መንፈሳዊ የዩትዩብ ቻናል
#Like #Share #Subscribe
የቅዱስ ያሬድን ዓመታዊ ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ ልዩ ትምህርት በሊቀ ሊቃውንት እዝራ ሐዲስ እንዲሁም ያሬዳዊ አኮቴት ዝማሜ፣ ወረብ እና ምልጣን በመምህር ልሳነወርቅ ሞላ ተዘጋጅቷል። ይህ መንፈሳዊ እና በአይነቱ ለየት ያለ ዝግጅት እንዳያመልጥዎ፣ ወዳጅ ዘመድዎን ይጋብዙ፤ Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ግንቦት ፲፩ በልሳኑ-ዘያሬድ መንፈሳዊ የዩትዩብ ቻናል
#Like #Share #Subscribe
Audio
✝አቤቱ በሙሉ ልቤ እገዛልሃለሁ✝
መዝ9÷1
✝ጉባኤ ተዘክሮ ዘብሉይ ኪዳን
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
👉ክፍል 34
✝""
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/tGTfwqPJh1Y
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
መዝ9÷1
✝ጉባኤ ተዘክሮ ዘብሉይ ኪዳን
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
👉ክፍል 34
✝""
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/tGTfwqPJh1Y
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
❤1👍1
👉በ18 መርካቶ ደ/ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ የማታ ጉባኤ
👉በ19 መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ የማታ ጉባኤ
👉በ21 ጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምሕረት ካቴድራል የማታ ጉባኤ
የኔታ አባ ገብረ ኪዳን ከላይ በተጠቀሱት አብያተ ክርስቲያናት ተገኝተው ወንጌል ስለሚያስተምሩ በሰአቱ ተገኝታችሁ ቃለ እግዚአብሔርን ተማሩ
👉በ19 መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ የማታ ጉባኤ
👉በ21 ጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምሕረት ካቴድራል የማታ ጉባኤ
የኔታ አባ ገብረ ኪዳን ከላይ በተጠቀሱት አብያተ ክርስቲያናት ተገኝተው ወንጌል ስለሚያስተምሩ በሰአቱ ተገኝታችሁ ቃለ እግዚአብሔርን ተማሩ
#አዲስ አበባ
ይህ የብዙዎች ህይወት የሚገነባ ሳምንታዊ ጉባዔ እንደቀጠለ ነው። እርሶም በጉባኤው ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት የታሪኩ አንድ አካል ይሁኑ!
ይህ የብዙዎች ህይወት የሚገነባ ሳምንታዊ ጉባዔ እንደቀጠለ ነው። እርሶም በጉባኤው ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት የታሪኩ አንድ አካል ይሁኑ!
Audio
ጉባኤ ተዘክሮ ዘብሉይ ኪዳን
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 35
✝የጽዮን በሮች✝
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/fHsQDx_Al28
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
🛑የዩቲዩብ ሊንክ 👉https://youtube.com/channel/UCUC5SLeTiPLbN8iA4E3bBgw
🛑የቴሌግራም ሊንክ 👉@AbaGebrekidangubaetezekro
🛑የዋትሳፕ ሊንክ 👉https://chat.whatsapp.com/G5sQlltWryQ2pPkU9RDeVt
መዝሙረ ዳዊት ማብራሪያ
ክፍል 35
✝የጽዮን በሮች✝
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/fHsQDx_Al28
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
🛑የዩቲዩብ ሊንክ 👉https://youtube.com/channel/UCUC5SLeTiPLbN8iA4E3bBgw
🛑የቴሌግራም ሊንክ 👉@AbaGebrekidangubaetezekro
🛑የዋትሳፕ ሊንክ 👉https://chat.whatsapp.com/G5sQlltWryQ2pPkU9RDeVt
Audio
✝በወርቅ መቅረዞች መሐል ያለው✝
ራእይ 1÷13
👉በአዲስ አበባ ደ/ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ ግንቦት 16/2013ዓ.ም የተሰጠ ትምህርት
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/SociRNZA-Ck
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
🛑የዩቲዩብ ሊንክ 👉https://youtube.com/channel/UCUC5SLeTiPLbN8iA4E3bBgw
🛑የቴሌግራም ሊንክ 👉@AbaGebrekidangubaetezekro
🛑የዋትሳፕ ሊንክ 👉https://chat.whatsapp.com/G5sQlltWryQ2pPkU9RDeVt
ራእይ 1÷13
👉በአዲስ አበባ ደ/ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ ግንቦት 16/2013ዓ.ም የተሰጠ ትምህርት
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/SociRNZA-Ck
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
🛑የዩቲዩብ ሊንክ 👉https://youtube.com/channel/UCUC5SLeTiPLbN8iA4E3bBgw
🛑የቴሌግራም ሊንክ 👉@AbaGebrekidangubaetezekro
🛑የዋትሳፕ ሊንክ 👉https://chat.whatsapp.com/G5sQlltWryQ2pPkU9RDeVt