በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ አስተባባሪነት ሲካሄድ የቆየው ከተማ አቀፍ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ውድድር በጄነራል ዊንጌት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ አሸናፊነት ተጠናቀቀ።
ግንቦት 27 ቀን ፤ 2017 ዓ.ም
የአዲስ አበባ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ 14ኛውን የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ምክንያት በማድረግ ከሚያከናውናቸው ሁነቶች አንዱ የሆነው <<ሙያና ክህሎት ለዘላቂ ልማት>>በሚል መሪ ቃል ሲያካሂድ የቆየው የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ከተማ አቀፍ ውድድር በዛሬው ዕለት ተጠናቋል።
በማጠቃለያ ውድድሩ በክላስተር ደረጃ በተካሄደው ውድድር የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ የጥናትና ምርምር ስራዎች የቀረቡ ሲሆን ከፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት የተውጣጡ ምሁራን ደግሞ በዳኝነት ተሳትፈ ውበታል።
በዚህ መሰረት #ጄኔራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ #ተግባረ-ዕድ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና ንፋስ ስልክፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል ።
በማጠቃለያ ውድድሩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የኢንተርፕራይዝና ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኃላፊ #አቶ መክብብ ወልደሃና የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች በስልጠና ወቅት የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች እና በማህበረሰቡ የሚስተዋሉ ችግሮችን በጥናት በመለየት እና ችግሮቹ በዘላቂነት እንዲፈቱ ለማድረግ ተግባራዊ ጥናትና ምርምሮች ድርሻቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
#አቶ መክብብ ወልደሃና አያይዘውም ቢሮው በተግባራዊ ጥናትና ምርምር የተገኙ ግኝቶችን በተግባር ለመለወጥ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
ግንቦት 27 ቀን ፤ 2017 ዓ.ም
የአዲስ አበባ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ 14ኛውን የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ምክንያት በማድረግ ከሚያከናውናቸው ሁነቶች አንዱ የሆነው <<ሙያና ክህሎት ለዘላቂ ልማት>>በሚል መሪ ቃል ሲያካሂድ የቆየው የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ከተማ አቀፍ ውድድር በዛሬው ዕለት ተጠናቋል።
በማጠቃለያ ውድድሩ በክላስተር ደረጃ በተካሄደው ውድድር የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ የጥናትና ምርምር ስራዎች የቀረቡ ሲሆን ከፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት የተውጣጡ ምሁራን ደግሞ በዳኝነት ተሳትፈ ውበታል።
በዚህ መሰረት #ጄኔራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ #ተግባረ-ዕድ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና ንፋስ ስልክፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል ።
በማጠቃለያ ውድድሩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የኢንተርፕራይዝና ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኃላፊ #አቶ መክብብ ወልደሃና የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች በስልጠና ወቅት የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች እና በማህበረሰቡ የሚስተዋሉ ችግሮችን በጥናት በመለየት እና ችግሮቹ በዘላቂነት እንዲፈቱ ለማድረግ ተግባራዊ ጥናትና ምርምሮች ድርሻቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
#አቶ መክብብ ወልደሃና አያይዘውም ቢሮው በተግባራዊ ጥናትና ምርምር የተገኙ ግኝቶችን በተግባር ለመለወጥ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
🏆7❤2👍2👎1
ሐሙስ:- ግንቦት 29 ቀን 2016 ዓ.ም
የቀንድ ከብት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
ኮሌጁ በእርባታ ጣቢያው የሚገኙ 4 ላሞችና 3 ጊደሮችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ አቅዷል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ አካላት የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ማለትም ከግንቦት 28 እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም በኮሌጁ ንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመገኘት የመወዳደሪያ ሰነዱን መሙላት እንደምትችሉ እያሳወቅን ዝርዝር መረጃውን ከላይ አያይዘናል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
የቀንድ ከብት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
ኮሌጁ በእርባታ ጣቢያው የሚገኙ 4 ላሞችና 3 ጊደሮችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ አቅዷል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ አካላት የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ማለትም ከግንቦት 28 እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም በኮሌጁ ንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመገኘት የመወዳደሪያ ሰነዱን መሙላት እንደምትችሉ እያሳወቅን ዝርዝር መረጃውን ከላይ አያይዘናል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍10❤1😢1
ሐሙስ:- ግንቦት 29 ቀን 2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለተመራቂ #ሰልጣኞች በሙሉ!!
ኮሌጁ ቀጣይ ሰኞ ማለትም ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ #20 ቀናት ለተመራቂ ሰልጣኞች በልዩ ሁኔታ ያዘጋጀውን የሶፍት ስኪል ስልጠና ለመውሰድ የሚያስችላችሁን መመዝገቢያ ሊንክ ከላይ ያያዝን ስለሆነ በዚህ መተግበሪያ ላይ ፈጥናችሁ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ማስታወቂያ
ለተመራቂ #ሰልጣኞች በሙሉ!!
ኮሌጁ ቀጣይ ሰኞ ማለትም ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ #20 ቀናት ለተመራቂ ሰልጣኞች በልዩ ሁኔታ ያዘጋጀውን የሶፍት ስኪል ስልጠና ለመውሰድ የሚያስችላችሁን መመዝገቢያ ሊንክ ከላይ ያያዝን ስለሆነ በዚህ መተግበሪያ ላይ ፈጥናችሁ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👏5👍4
አርብ:- ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም
ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች የተውጣጡ ባለሙያዎች በኮሌጁ የPLC ስልጠና ወሰዱ!!
ከተለያዩ መንግስታዊ ድርጅቶች እና የግል ኢንዱስትሪዎች የተውጣጡ ባለሙያዎች በኮሌጁ ኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት የPLC ስልጠና ወሰዱ፡፡
በዚህ ስልጠና ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩብ፣ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት፣ ሆራይዘን አዲስ ጎማን ጨምሮ 15 ከሚሆኑ ልዩ ልዩ ድርጅቶች የተውጣጡ 17 ባለሙያዎች 10 ቀናትን የፈጀ የPLC ስልጠና ሲወስዱ ቆይተው ዛሬ ተጠናቋል፡፡
PLC /Programmable logic control/ ማኑዋል የነበረውን የኢንዱስትሪ ስራዎች ወደ አውቶሜትድ ስርዓት በመቀየር ቁጥጥርና ክትትል የምናደርግበት ሂደት ሲሆን አሁን ላይ ኮሌጁ ለማሰልጠኛ ያስገባ አዲሱ የዘርፉ ማሽን የኢንዱስትሪዎችን ቀልብ ስቧል፡፡
የተሰጠው ስልጠና በኢንዱስትሪዎች የስልጠና ፍላጎት መሰረት ሲሆን Basic PLC እና Basic TIA Portal /Totally Integrated Automation Portal/ ሶፍትዌር ላይ ትኩረት ያደረገ እንደነበር ከዲፓርትመንቱ ሰምተናል፡፡
የስልጠና ክፍሉን በምስራቅ አፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለማድረግ ታቅዶ ኮሌጁ ባለፈው ዓመት የ60 ሚሊዮን ብር ቁሳቁስ በመግዛት ዘርፉ ዘመኑ የደረሰበትን የወርክ ሾፕ ግብዓት እንዲኖረው ማሟላቱ አይዘነጋም፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች የተውጣጡ ባለሙያዎች በኮሌጁ የPLC ስልጠና ወሰዱ!!
ከተለያዩ መንግስታዊ ድርጅቶች እና የግል ኢንዱስትሪዎች የተውጣጡ ባለሙያዎች በኮሌጁ ኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት የPLC ስልጠና ወሰዱ፡፡
በዚህ ስልጠና ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩብ፣ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት፣ ሆራይዘን አዲስ ጎማን ጨምሮ 15 ከሚሆኑ ልዩ ልዩ ድርጅቶች የተውጣጡ 17 ባለሙያዎች 10 ቀናትን የፈጀ የPLC ስልጠና ሲወስዱ ቆይተው ዛሬ ተጠናቋል፡፡
PLC /Programmable logic control/ ማኑዋል የነበረውን የኢንዱስትሪ ስራዎች ወደ አውቶሜትድ ስርዓት በመቀየር ቁጥጥርና ክትትል የምናደርግበት ሂደት ሲሆን አሁን ላይ ኮሌጁ ለማሰልጠኛ ያስገባ አዲሱ የዘርፉ ማሽን የኢንዱስትሪዎችን ቀልብ ስቧል፡፡
የተሰጠው ስልጠና በኢንዱስትሪዎች የስልጠና ፍላጎት መሰረት ሲሆን Basic PLC እና Basic TIA Portal /Totally Integrated Automation Portal/ ሶፍትዌር ላይ ትኩረት ያደረገ እንደነበር ከዲፓርትመንቱ ሰምተናል፡፡
የስልጠና ክፍሉን በምስራቅ አፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለማድረግ ታቅዶ ኮሌጁ ባለፈው ዓመት የ60 ሚሊዮን ብር ቁሳቁስ በመግዛት ዘርፉ ዘመኑ የደረሰበትን የወርክ ሾፕ ግብዓት እንዲኖረው ማሟላቱ አይዘነጋም፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
👍7❤5
Mishitu be winget Arteficial meda Yihen Yimslal
👍2