ማስተዋል እያዩ በሙሉ አልበም እየመጣ መሆኑን አስታወቀ ።
ትላንት ማስተዋል በኤላ ሪከርድስ ማህበራዊ ገፅ በኩል ይፋ እንዴደረገው 13 ስራዎች ያሉት አልበሙ በቅርቡ ወደ አድማጭ ይደርሳል ።
እነሆ ከመልእክቱ በጥቂቱ ↘️
በመጨረሻም ደረስን!....
ለዓመታት የደከምንበት እና በርካታ የተመሰከረላቸው የሀገራችን የሙዚቃ ባለሞያዎች የተጠበቡበት "እንዚራ" የተሰኘው የመጀመሪያ አልበሜ ሙሉ ዝግጅት ተጠናቆ በጣም በቅርቡ በኤላ ቲቪ አማካኝነት ይለቀቃል።
13 ዘፈኖችን በውስጡ ያካተተው ይህ "እንዚራ" የተሰኘው አልበም በሁሉም የ online ማሰራጫዎች እና በ CD ወደ አድማጭ የሚደርስ መሆኑን እየገለፅኩኝ ታደምጡት ዘንድ ከወዲሁ በአክብሮት ጋብዧችኋለሁ።
በአልበሙ ላይ የተሳተፉ ባለሞያዎች
በግጥም:-
ናትናኤል ግርማቸው (4)
ጥላሁን ሰማው (2)
ፍሬዘር አበበወርቅ (4)
አቡዲ (2)
ብሬ ብራይት(1)
በዜማ:-
አበበ ብረሀኔ (1)
ማስተዋል እያዩ (5)
አቡዲ (2)
ቢኒአምር አህመድ (1)
አምባቸዉ እሸቱ (2)
ምህረትአብ ደስታ (1)
ታመነ መኮንን (1)
በቅንብር:-
ሚካኤል ሀይሉ/ጃኖ (6)
ታምሩ አማረ (6):
ብሩክ አፍወርቅ (1)
ማስተሪንግ:-
ሰለሞን ሀይለማርያም :
ፕሮዲዩሰር :-
ማስተዋል እያዩ:
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ትላንት ማስተዋል በኤላ ሪከርድስ ማህበራዊ ገፅ በኩል ይፋ እንዴደረገው 13 ስራዎች ያሉት አልበሙ በቅርቡ ወደ አድማጭ ይደርሳል ።
እነሆ ከመልእክቱ በጥቂቱ ↘️
በመጨረሻም ደረስን!....
ለዓመታት የደከምንበት እና በርካታ የተመሰከረላቸው የሀገራችን የሙዚቃ ባለሞያዎች የተጠበቡበት "እንዚራ" የተሰኘው የመጀመሪያ አልበሜ ሙሉ ዝግጅት ተጠናቆ በጣም በቅርቡ በኤላ ቲቪ አማካኝነት ይለቀቃል።
13 ዘፈኖችን በውስጡ ያካተተው ይህ "እንዚራ" የተሰኘው አልበም በሁሉም የ online ማሰራጫዎች እና በ CD ወደ አድማጭ የሚደርስ መሆኑን እየገለፅኩኝ ታደምጡት ዘንድ ከወዲሁ በአክብሮት ጋብዧችኋለሁ።
በአልበሙ ላይ የተሳተፉ ባለሞያዎች
በግጥም:-
ናትናኤል ግርማቸው (4)
ጥላሁን ሰማው (2)
ፍሬዘር አበበወርቅ (4)
አቡዲ (2)
ብሬ ብራይት(1)
በዜማ:-
አበበ ብረሀኔ (1)
ማስተዋል እያዩ (5)
አቡዲ (2)
ቢኒአምር አህመድ (1)
አምባቸዉ እሸቱ (2)
ምህረትአብ ደስታ (1)
ታመነ መኮንን (1)
በቅንብር:-
ሚካኤል ሀይሉ/ጃኖ (6)
ታምሩ አማረ (6):
ብሩክ አፍወርቅ (1)
ማስተሪንግ:-
ሰለሞን ሀይለማርያም :
ፕሮዲዩሰር :-
ማስተዋል እያዩ:
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በድምፃዊ Aschalew Fetene Ardi ዘፈን ያልተደሰተ የሙዚቃ ወዳጅ ማን አለ ?
በእናትዋ ጎንደር እና ካሲናው ጎጃም ባህላዊ ጣዕመ ዜማዎች ተወዳጅነትን ያተረፈው ገጣሚና ድምጻዊ አስቻለው ፈጠነን የአፍሪካው ኮራ አዋርድ በኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ ዘርፍ ከ40 እጩዎት ተርታ አድርጎ መርጦታል ።
አሸናፊው የሚወሰነው እኛ በምንሰጠው ድምጽ ስለሆነ ለድምጻዊ አስቻለው ፈጠነ ድምፃችሁን ለመስጠት የሚከተሉትን ሊንኮች ተጠቀሙ :-
1) በመጀመሪያ በአስተያየት መስጫው ላይ የተቀመጠውን ሊንክ ይክፈቱት ፣
https://www.koraawards.com/top40
2) ቀጥሎም በሚከፈተው ገፅ ወደ ግርጌ በመውረድ በምስል 1 ላይ ያለውን ማስፈንጠሪያ በመንካት የድምፅ መስጫውን ያግኙ፣
3) በመቀጠል ከሚመጣው የእጩዎች ዝርዝር ውስጥ በምስል 2 የተመለከተውን ይክፈቱት፣
4) በመጨረሻም በምስል 3 ላይ የተመለከተው የኢትዮጵያ እጩውን ምስል ያለበትን ያገኛሉ ፤ እሱን በመክፈት ድምፅ መስጠትዎን ያረጋግጡ ።
በመጨረሻም ይህንን ፅሁፍ ኮፒ በማድረግ ከነምስሎቹ በገፅዎ ላይ በማስፈር ለበርካቶች ተደራሽ ታደርጉ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
https://www.koraawards.com/top40
https://www.koraawards.com/top40
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በእናትዋ ጎንደር እና ካሲናው ጎጃም ባህላዊ ጣዕመ ዜማዎች ተወዳጅነትን ያተረፈው ገጣሚና ድምጻዊ አስቻለው ፈጠነን የአፍሪካው ኮራ አዋርድ በኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ ዘርፍ ከ40 እጩዎት ተርታ አድርጎ መርጦታል ።
አሸናፊው የሚወሰነው እኛ በምንሰጠው ድምጽ ስለሆነ ለድምጻዊ አስቻለው ፈጠነ ድምፃችሁን ለመስጠት የሚከተሉትን ሊንኮች ተጠቀሙ :-
1) በመጀመሪያ በአስተያየት መስጫው ላይ የተቀመጠውን ሊንክ ይክፈቱት ፣
https://www.koraawards.com/top40
2) ቀጥሎም በሚከፈተው ገፅ ወደ ግርጌ በመውረድ በምስል 1 ላይ ያለውን ማስፈንጠሪያ በመንካት የድምፅ መስጫውን ያግኙ፣
3) በመቀጠል ከሚመጣው የእጩዎች ዝርዝር ውስጥ በምስል 2 የተመለከተውን ይክፈቱት፣
4) በመጨረሻም በምስል 3 ላይ የተመለከተው የኢትዮጵያ እጩውን ምስል ያለበትን ያገኛሉ ፤ እሱን በመክፈት ድምፅ መስጠትዎን ያረጋግጡ ።
በመጨረሻም ይህንን ፅሁፍ ኮፒ በማድረግ ከነምስሎቹ በገፅዎ ላይ በማስፈር ለበርካቶች ተደራሽ ታደርጉ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
https://www.koraawards.com/top40
https://www.koraawards.com/top40
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
👍1
አርቲስቶች በጥምቀት በአል
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ታዋቂው ዘፋኝ ቴዲ አፍሮ ዛሬ የተዘቀዘቀ ልብስ ለብሷል በሚል ከብዙዎቹ ቅሬታ እየደረሰበት ይገኛል
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዛሬ የሚከበረው በቃና ዘገሊላ ክብረ በአል ላይ ታዋቂው ዘፋኝ ቴዲ አፍሮ የተዘቀዘቀ መስቀል አድርጓል ከሚል ከአብዛኞቹ ተቃውሞ እየደረሰበት ነው።
እርሶስ ምን አስተያየት አሎት?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዛሬ የሚከበረው በቃና ዘገሊላ ክብረ በአል ላይ ታዋቂው ዘፋኝ ቴዲ አፍሮ የተዘቀዘቀ መስቀል አድርጓል ከሚል ከአብዛኞቹ ተቃውሞ እየደረሰበት ነው።
እርሶስ ምን አስተያየት አሎት?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የኢትዮጵያ አይዶል የምዕራፍ 2 የፍጻሜ ውድድር ዛሬ ተካሂዷል።
ማጣሪያውን አልፈው ወደ ውድድር በገቡ 24 ተወዳዳሪዎች መካከል በየሳምንቱ ሲካሄድ የነበረው የምዕራፍ 2 ውድድር ዛሬ ፍጻሜውን ሲያደርግ በድምፅ ብዙአየሁ ሰሎሞን አንደኛ ደረጃን በማግኝት አሸንፋለች።
አሸናፊዋም ዋንጫና 200,000 ብር ተሸልማለች።
ከ2ኛ እስከ 5ኛ ደረጃ ያገኙ ተወዳዳሪዎችም ሰርተፍኬትና የገንዘብ ሽልማት አግኝተዋል። በአጠቃላይ አንድ ሚልዮን ብር በሽልማት ተበርክቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ማጣሪያውን አልፈው ወደ ውድድር በገቡ 24 ተወዳዳሪዎች መካከል በየሳምንቱ ሲካሄድ የነበረው የምዕራፍ 2 ውድድር ዛሬ ፍጻሜውን ሲያደርግ በድምፅ ብዙአየሁ ሰሎሞን አንደኛ ደረጃን በማግኝት አሸንፋለች።
አሸናፊዋም ዋንጫና 200,000 ብር ተሸልማለች።
ከ2ኛ እስከ 5ኛ ደረጃ ያገኙ ተወዳዳሪዎችም ሰርተፍኬትና የገንዘብ ሽልማት አግኝተዋል። በአጠቃላይ አንድ ሚልዮን ብር በሽልማት ተበርክቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
👍1
ስለ “ የደጋ ሰው ” የሙዚቃ ስበስብ ! #ሙያዊ_ውይይት
****
አቅራቢዎች ፦ ሰርጸ ፍሬስብሀት - ሙዚቃ ባለሙያና ሃያሲ
ኢዩኤል መንግሥቱ - መምህር ፣ የሙዚቃ
ደራሲ ፣ አቀናባሪና ፕሮዲዩሰር
የማርያም ቸርነት /YEMa/ - ድምጻዊት
አወያይ ፦ ይታገሱ ጌትነት
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል !
ቅዳሜ:- ጥር 18/2016 ዓ.ም. 8:00 ሰዓት
አዘጋጅ:- የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡
አድራሻ ፦ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ ( በንግድ ባንክ
ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ )
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
አድራሻ ፦ Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
ለበለጠ መረጃ ፦ 0914873017 ወይም
0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
****
አቅራቢዎች ፦ ሰርጸ ፍሬስብሀት - ሙዚቃ ባለሙያና ሃያሲ
ኢዩኤል መንግሥቱ - መምህር ፣ የሙዚቃ
ደራሲ ፣ አቀናባሪና ፕሮዲዩሰር
የማርያም ቸርነት /YEMa/ - ድምጻዊት
አወያይ ፦ ይታገሱ ጌትነት
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል !
ቅዳሜ:- ጥር 18/2016 ዓ.ም. 8:00 ሰዓት
አዘጋጅ:- የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡
አድራሻ ፦ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ ( በንግድ ባንክ
ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ )
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
አድራሻ ፦ Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
ለበለጠ መረጃ ፦ 0914873017 ወይም
0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
Waliya Entertainment
ታዋቂው ዘፋኝ ቴዲ አፍሮ ዛሬ የተዘቀዘቀ ልብስ ለብሷል በሚል ከብዙዎቹ ቅሬታ እየደረሰበት ይገኛል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዛሬ የሚከበረው በቃና ዘገሊላ ክብረ በአል ላይ ታዋቂው ዘፋኝ ቴዲ አፍሮ የተዘቀዘቀ መስቀል አድርጓል ከሚል ከአብዛኞቹ ተቃውሞ እየደረሰበት ነው። እርሶስ ምን አስተያየት አሎት? Follow us on Social Medias Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt…
ስህተት የመሰለ ፍጹም ልክነት!
ቴዲ አፍሮ ዛሬ ለብሶት በወጣው የሀገር ባህል ልብስ ላይ ያለው ጥልፍ እጅግ የተሳሳተ ነው። ይኼንን መሰል አለባበስ ከዚህ ቀደም የለበሱ ግለሰቦች በይፋ በሚዲያ ሲተቹ እንደነበር እናስታውሳለን። ምክኒያቱም ሰዎቹ በልካቸው የህዝብ ተቀባይነት ያላቸው በመሆናቸው ነው። እንደ ማንኛውም የሀገራችን ማህበረሰብ ቢታዩ ኖሮ ያን ትችት እንደማያስተናግዱ ግልጽ ነው። ምን ጊዜም Public Figure የሆኑ ሰዎች ወደ ሚዲያ ከመውጣታቸው በፊት የጸጉር ቅርጻቸውን እንደሚያሳምሩ ሁሉ የአለባበስ ሁኔታቸውንም መገምገም እንዳለባቸው የሚመክራቸው አካል ያስፈልጋል ብዬም አላምንም። ምክኒያቱም ያሉበት የእድሜ ደረጃ እና የሙያ ዘርፍ ይኼንን ትንሽዬ ነገር ለማገናዘብ ከበቂም በላይ ነው።
በይበልጥ እንደ ቴዲ አፍሮ ያሉ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች ደግሞ እያንዳዱ እንቅስቃሴያቸው በጥንቃቄ የተሞላ መሆን እንዳለበት ግልጽ ነው። ስለሆነም አስቦበት ይኼንን ስህተት የሆነ ነገር እንደማያደርግ ልቤ ቢነግረኝም ስህተቱን ግን አይቶ ማለፍ ለነፍሴ ከስህተቱ ጋ እንደ መተባበር ያለ ውንብድና መስሎ ስለታያት ስህተቱን እንደ ስህተት ለመንቅፍ ፈለኩኝ። ይኼንንም ጽሁፍ እያዘጋጀሁ ባለሁበት ጊዜ ፎቶውን ቀድሜ ልኬለት የነበረ አንድ ወዳጄ ከአሜሪካ ደውሎ ቀጥሎ የጠቀስኩትን እይታ አይ ዘንድ ጠቆመኝ።
ይህ በቴዲ አፍሮ ቲሸርት ላይ የተቀመጠው የመስቀል ጥልፍ በረጅም ክር አንገት ላይ በሚደረግ የመስቀል አይነት የተጠለፈ ሲሆን በምስሉ ላይ እንደሚታየው በአንገቱ ዞሮ ከሚመጣ ቀጭን ጥልፍ ጋ ተያይዞ ወደ ደረቱ ይወርዳል። ከቀጭኑ ጥልፍ ጋ መስቀሉን የሚለዩ ለውበት የተቀመጡት ሁለቱ ዶቃ መሳይ ጥልፎች እንዳበቁ ትንሽዬው የአንገት መስቀል መሳዩ ጥልፍ (መስቀሉ ይጀምራል) ጥቂቶች እንዳሉት የተዘቀዘቀ መስቀል እንዳይሆን ማንጠልጠያ ክር መሳይ ጥልፍ እንጂ በእጅ እንደሚያዝ መስቀል ያለ ወደ ታች የሚወርድ (ወደ ላይ የወጣ) አንዳችም መያዣ የሚመስል ጥልፍ የለውም።
እንደሚታወቀው ክቡር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ከልጅነት እስከ እውቀት ባለው የእድሜ ክፍሉ አስተዋይና ጥንቁቅ፣ ጨዋና ሰው አክባሪ፣ በፍቅርና በይቅርታ የሚያምን ሙሉ ሰው ነው። በግሉ ስህተት ሰርቶ ቢገኝ አይደለም በተለያዩ ጫናዎች ይስተጓጎሉ በነበሩ ስራዎቹ ዙሪ ከሚዲያ ይስሙ አልያም ከዜና አውታሮች መረጃውችን ያግኙ ብሎ ሳይዘናጋ ለአድናቂዎቹ እና ስራውን በቅርበትም ሆነ በርቀት ለሚከታተሉ አካላት፣ ድርጅቶችና ግለሰቦች ትልቅ ይቅርታን በማስቀደም በግልጽ የመስተጓጎሉን ምክኒያቶች ጠቅሶ መረጃ የሚሰጥ እጅግ ጨዋ ሰው ነው። ዛሬም ይኽ እንደኔና እንደመሰሎቼ (ቀድመን እንደሳትን ሰዎች) አረዳድ ነገሩ ስህተት ሆኖ ቢሆን ቴዲ አፍሮ ነገሩን በማስተዋል ባለማድረጉ በይፋ ይቅርታ እንደሚጠይቅ ምንም ጥርጥር የለኝም። ዳሩ ግን ስህተቱ የኔና የመሰሎቼ በጥልቀት ያለማየት ነውና ምንም ይቅርታ የሚያስጠይቅ ጉዳይ አለመሆኑን ሁሉም እንደሚረዳው ግልጽ ነው።
✍#ታታ_አፍሮ (ነፃ ብዕር)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ቴዲ አፍሮ ዛሬ ለብሶት በወጣው የሀገር ባህል ልብስ ላይ ያለው ጥልፍ እጅግ የተሳሳተ ነው። ይኼንን መሰል አለባበስ ከዚህ ቀደም የለበሱ ግለሰቦች በይፋ በሚዲያ ሲተቹ እንደነበር እናስታውሳለን። ምክኒያቱም ሰዎቹ በልካቸው የህዝብ ተቀባይነት ያላቸው በመሆናቸው ነው። እንደ ማንኛውም የሀገራችን ማህበረሰብ ቢታዩ ኖሮ ያን ትችት እንደማያስተናግዱ ግልጽ ነው። ምን ጊዜም Public Figure የሆኑ ሰዎች ወደ ሚዲያ ከመውጣታቸው በፊት የጸጉር ቅርጻቸውን እንደሚያሳምሩ ሁሉ የአለባበስ ሁኔታቸውንም መገምገም እንዳለባቸው የሚመክራቸው አካል ያስፈልጋል ብዬም አላምንም። ምክኒያቱም ያሉበት የእድሜ ደረጃ እና የሙያ ዘርፍ ይኼንን ትንሽዬ ነገር ለማገናዘብ ከበቂም በላይ ነው።
በይበልጥ እንደ ቴዲ አፍሮ ያሉ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች ደግሞ እያንዳዱ እንቅስቃሴያቸው በጥንቃቄ የተሞላ መሆን እንዳለበት ግልጽ ነው። ስለሆነም አስቦበት ይኼንን ስህተት የሆነ ነገር እንደማያደርግ ልቤ ቢነግረኝም ስህተቱን ግን አይቶ ማለፍ ለነፍሴ ከስህተቱ ጋ እንደ መተባበር ያለ ውንብድና መስሎ ስለታያት ስህተቱን እንደ ስህተት ለመንቅፍ ፈለኩኝ። ይኼንንም ጽሁፍ እያዘጋጀሁ ባለሁበት ጊዜ ፎቶውን ቀድሜ ልኬለት የነበረ አንድ ወዳጄ ከአሜሪካ ደውሎ ቀጥሎ የጠቀስኩትን እይታ አይ ዘንድ ጠቆመኝ።
ይህ በቴዲ አፍሮ ቲሸርት ላይ የተቀመጠው የመስቀል ጥልፍ በረጅም ክር አንገት ላይ በሚደረግ የመስቀል አይነት የተጠለፈ ሲሆን በምስሉ ላይ እንደሚታየው በአንገቱ ዞሮ ከሚመጣ ቀጭን ጥልፍ ጋ ተያይዞ ወደ ደረቱ ይወርዳል። ከቀጭኑ ጥልፍ ጋ መስቀሉን የሚለዩ ለውበት የተቀመጡት ሁለቱ ዶቃ መሳይ ጥልፎች እንዳበቁ ትንሽዬው የአንገት መስቀል መሳዩ ጥልፍ (መስቀሉ ይጀምራል) ጥቂቶች እንዳሉት የተዘቀዘቀ መስቀል እንዳይሆን ማንጠልጠያ ክር መሳይ ጥልፍ እንጂ በእጅ እንደሚያዝ መስቀል ያለ ወደ ታች የሚወርድ (ወደ ላይ የወጣ) አንዳችም መያዣ የሚመስል ጥልፍ የለውም።
እንደሚታወቀው ክቡር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ከልጅነት እስከ እውቀት ባለው የእድሜ ክፍሉ አስተዋይና ጥንቁቅ፣ ጨዋና ሰው አክባሪ፣ በፍቅርና በይቅርታ የሚያምን ሙሉ ሰው ነው። በግሉ ስህተት ሰርቶ ቢገኝ አይደለም በተለያዩ ጫናዎች ይስተጓጎሉ በነበሩ ስራዎቹ ዙሪ ከሚዲያ ይስሙ አልያም ከዜና አውታሮች መረጃውችን ያግኙ ብሎ ሳይዘናጋ ለአድናቂዎቹ እና ስራውን በቅርበትም ሆነ በርቀት ለሚከታተሉ አካላት፣ ድርጅቶችና ግለሰቦች ትልቅ ይቅርታን በማስቀደም በግልጽ የመስተጓጎሉን ምክኒያቶች ጠቅሶ መረጃ የሚሰጥ እጅግ ጨዋ ሰው ነው። ዛሬም ይኽ እንደኔና እንደመሰሎቼ (ቀድመን እንደሳትን ሰዎች) አረዳድ ነገሩ ስህተት ሆኖ ቢሆን ቴዲ አፍሮ ነገሩን በማስተዋል ባለማድረጉ በይፋ ይቅርታ እንደሚጠይቅ ምንም ጥርጥር የለኝም። ዳሩ ግን ስህተቱ የኔና የመሰሎቼ በጥልቀት ያለማየት ነውና ምንም ይቅርታ የሚያስጠይቅ ጉዳይ አለመሆኑን ሁሉም እንደሚረዳው ግልጽ ነው።
✍#ታታ_አፍሮ (ነፃ ብዕር)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
አዳማ እልል በይ!
🎯 ልጅሽ ድምጻዊ አበባው ጌታቸው በአንደኝነት አሸንፏል
#Ethiopia | ከታህሣሥ 26 አስከ ጥር 12 ድረስ ለ 17 ቀናት የካሄደው የ NBC Ethiopia ታለንት ውድድር አሸናፊ ሆኗል
ዳኞች
ዳኛ/ሙዚቀኛ/አቀናባሪ ፦ አቤል ጳውሎስ
ዳኛ/ሙዚቀኛ/አቀናባሪ/ ፦ ሁንአንተ ሙሉ
ዳኛ/የግጥምና ዜማ ደራሲ ፦ አለማየሁ ደመቀ
ለአዳማው ፈርጥ🙏🙏🙏
በክብር ተሰጥኦውን መሰከረውለታል 🙏🙏🙏
1ኛ. ድምፃዊ አበባው ጌታቸው
እንዲሁም
2ተኛ. ድምፃዊት አዜብ ዳኘው
3ተኛ. ድምፃዊ ፍቃዱ ታደሰ
4ተኛ. ድምፃዊ ዳዊት ታደገ
በመሆን ውድድሩን አጠናቀዋል።
🙏🙏🙏🙏 ክብር እና አድናቆት ይገባችኋል።
ለ NBC Ethiopia የቴሌቪዥን ጣቢያ ኃላፊ ( አቶ ብሩክ ከበደ (CEO) ና ሠራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ።
ዳኞችን በተደጋጋሚ ያስጨበጨበው የNBC ታለንት ሾው አራተኛ ዙር የኮከብ ድምፃዊያን ተወዳዳሪው አበባው ጌታቸው (N18) ከአዳማ [ #NBC_Ethiopia_Talent_Show ባዘጋጀው ውድድር ላይ] 1ኛ በመውጣት የ 250ሺ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
እንኳን ደስ አላችሁ🌹
Baga gammaddan🌹
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
🎯 ልጅሽ ድምጻዊ አበባው ጌታቸው በአንደኝነት አሸንፏል
#Ethiopia | ከታህሣሥ 26 አስከ ጥር 12 ድረስ ለ 17 ቀናት የካሄደው የ NBC Ethiopia ታለንት ውድድር አሸናፊ ሆኗል
ዳኞች
ዳኛ/ሙዚቀኛ/አቀናባሪ ፦ አቤል ጳውሎስ
ዳኛ/ሙዚቀኛ/አቀናባሪ/ ፦ ሁንአንተ ሙሉ
ዳኛ/የግጥምና ዜማ ደራሲ ፦ አለማየሁ ደመቀ
ለአዳማው ፈርጥ🙏🙏🙏
በክብር ተሰጥኦውን መሰከረውለታል 🙏🙏🙏
1ኛ. ድምፃዊ አበባው ጌታቸው
እንዲሁም
2ተኛ. ድምፃዊት አዜብ ዳኘው
3ተኛ. ድምፃዊ ፍቃዱ ታደሰ
4ተኛ. ድምፃዊ ዳዊት ታደገ
በመሆን ውድድሩን አጠናቀዋል።
🙏🙏🙏🙏 ክብር እና አድናቆት ይገባችኋል።
ለ NBC Ethiopia የቴሌቪዥን ጣቢያ ኃላፊ ( አቶ ብሩክ ከበደ (CEO) ና ሠራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ።
ዳኞችን በተደጋጋሚ ያስጨበጨበው የNBC ታለንት ሾው አራተኛ ዙር የኮከብ ድምፃዊያን ተወዳዳሪው አበባው ጌታቸው (N18) ከአዳማ [ #NBC_Ethiopia_Talent_Show ባዘጋጀው ውድድር ላይ] 1ኛ በመውጣት የ 250ሺ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
እንኳን ደስ አላችሁ🌹
Baga gammaddan🌹
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music