ተሽከርካሪዎን፡24፡ሰዓት፡በቀጥታ፡ይከታተሉ፡ይቆጣጠሩ።
•ተሽከርካሪዎን፣ከርቀት፣በቀጥታ፣ይከታተሉ።
•ሁሉንም፣ተሽከርካሪዎችዎን፣አንድ፣ላይ፣ይቆጣጠሩ።
•ተሽከርካሪዎ፣ከቆመበት፣ሲንቀሳቀስ፣ይወቁ።
•የተሽከርካሪዎን፣ሞተር፣በስልክዎ፣ያጥፉ።
•ሹፌርዎን፣ያለበትን፣ከርቀት፣ይመልከቱ።
•ተሽከርካሪዎ፣ከተፈቀደለት፣ስፍራ፣እንዳይወጣ፣ያድርጉ።
•የሹፌርዎን፣ፍጥነት፣ይገድቡ።
•ሹፌርዎ፣ጋር፣ተሽከርካሪዎትን፡ከስርቆት፡ይታደጉ።
ማንቂያዎችን፡በአጭር፡መልዕክት(SMS)፥በቀጥታ፡የስልክ፡ጥሪ፡እና፡በመተግበሪያ፡በኩል፡ያገኛሉ።
መተግበሪያውን፡ቀጥታ፡ያውርዱ።
ለበለጠ መረጃ
አድራሻ፥
ዲዋይ፡ህንፃ፤7ኛ፡ፎቅ፤ቁ701
መስቀል፡ፍላወር፥ናዝራ፡ሆቴል፡አጠገብ።
tether.qamarica.com
+251911702254
•ተሽከርካሪዎን፣ከርቀት፣በቀጥታ፣ይከታተሉ።
•ሁሉንም፣ተሽከርካሪዎችዎን፣አንድ፣ላይ፣ይቆጣጠሩ።
•ተሽከርካሪዎ፣ከቆመበት፣ሲንቀሳቀስ፣ይወቁ።
•የተሽከርካሪዎን፣ሞተር፣በስልክዎ፣ያጥፉ።
•ሹፌርዎን፣ያለበትን፣ከርቀት፣ይመልከቱ።
•ተሽከርካሪዎ፣ከተፈቀደለት፣ስፍራ፣እንዳይወጣ፣ያድርጉ።
•የሹፌርዎን፣ፍጥነት፣ይገድቡ።
•ሹፌርዎ፣ጋር፣ተሽከርካሪዎትን፡ከስርቆት፡ይታደጉ።
ማንቂያዎችን፡በአጭር፡መልዕክት(SMS)፥በቀጥታ፡የስልክ፡ጥሪ፡እና፡በመተግበሪያ፡በኩል፡ያገኛሉ።
መተግበሪያውን፡ቀጥታ፡ያውርዱ።
ለበለጠ መረጃ
አድራሻ፥
ዲዋይ፡ህንፃ፤7ኛ፡ፎቅ፤ቁ701
መስቀል፡ፍላወር፥ናዝራ፡ሆቴል፡አጠገብ።
tether.qamarica.com
+251911702254
ዋጋ እና አከፋፈል
ለግል + ብር 5,200 ፡ ለመሳሪያው ፡ እና ፡
+ ብር 3,588 ፡ ዓመታዊ ፡ ክፍያ
= ብር 7,788 ፡ አጠቃላይ ።
ለድርጅት + ብር 5,800 ፡ ለመሳሪያው ፡ እና ፡
+ ብር 5,988 ፡ ዓመታዊ ፡ ክፍያ
= ብር 11,788 ፡ አጠቃላይ ።
ፍላጎትዎን ፡ የሚያሟላውን ፡ ይምረጡ ፤ መተግበሪያውን ፡ አውርደው ፡ ይሞክሩ ።
መልካም ፡ ቀን !
ቴዘር ።
ለግል + ብር 5,200 ፡ ለመሳሪያው ፡ እና ፡
+ ብር 3,588 ፡ ዓመታዊ ፡ ክፍያ
= ብር 7,788 ፡ አጠቃላይ ።
ለድርጅት + ብር 5,800 ፡ ለመሳሪያው ፡ እና ፡
+ ብር 5,988 ፡ ዓመታዊ ፡ ክፍያ
= ብር 11,788 ፡ አጠቃላይ ።
ፍላጎትዎን ፡ የሚያሟላውን ፡ ይምረጡ ፤ መተግበሪያውን ፡ አውርደው ፡ ይሞክሩ ።
መልካም ፡ ቀን !
ቴዘር ።
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
የመኪና ዝርፊያ !
ከጥቂት ቀናት በፊት በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሮኒክ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ወገኖች ላይ የሚፈፀመው ዝርፊያ አሳሳቢ መሆኑን አመልክተን ነበር።
በወቅቱ አንድ የቤተሰባችን አባል ራሱንና ቤተሰቡን ለማስተዳደር የሚሰራባትን መኪና ዘራፊዎች በስለት አስፈራርተውት እንደዘረፉት መግለፁ አይዘነጋም።
ትናንት አርብ ምሽት 4:00 ላይ ደግሞ ሌላ አንድ ወንድማችን ከፍየል ቤት ወደ ሀያሁለት ከመገድ ላይ ሰው ጭኖ አውራሪስ አካባቢ ሲደርስ አንገቱን አንቀው እራሱን እንዲስት በማድረግ ከመኪናው አሰወጥተው በመወርወር መኪናውን ይዘው ተሰውረዋል።
ትላንት የተዘረፈው መኪና Silver Toyota Vitz የታርጋ ቁጥር B05107 ሲሆን መኪናው የተሰረቀበት ወንድም ይህንን መኪና ያየ በዚህ ስልክ ቁጥር 0972203638 \ 0931719404 እንዲያሳውቁት ተማፅኗል።
@tikvahethiopia
ከጥቂት ቀናት በፊት በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሮኒክ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ወገኖች ላይ የሚፈፀመው ዝርፊያ አሳሳቢ መሆኑን አመልክተን ነበር።
በወቅቱ አንድ የቤተሰባችን አባል ራሱንና ቤተሰቡን ለማስተዳደር የሚሰራባትን መኪና ዘራፊዎች በስለት አስፈራርተውት እንደዘረፉት መግለፁ አይዘነጋም።
ትናንት አርብ ምሽት 4:00 ላይ ደግሞ ሌላ አንድ ወንድማችን ከፍየል ቤት ወደ ሀያሁለት ከመገድ ላይ ሰው ጭኖ አውራሪስ አካባቢ ሲደርስ አንገቱን አንቀው እራሱን እንዲስት በማድረግ ከመኪናው አሰወጥተው በመወርወር መኪናውን ይዘው ተሰውረዋል።
ትላንት የተዘረፈው መኪና Silver Toyota Vitz የታርጋ ቁጥር B05107 ሲሆን መኪናው የተሰረቀበት ወንድም ይህንን መኪና ያየ በዚህ ስልክ ቁጥር 0972203638 \ 0931719404 እንዲያሳውቁት ተማፅኗል።
@tikvahethiopia
👍1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" ተዘርፈናል አፋልጉን "
የማየትና መስማት የተሳናቸው ህጻናት ለትራንስፖርት የሚገለገሉበት መኪና ተሰርቋል።
የኢትዮጵያ ማየትና መስማት የተሳናቸው ብሔራዊ ማኅበር ማየትና መስማት በተሳናቸው ሰዎች የተቋቋመ ማኅበር ነው።
ማየትና መስማት የተሳናቸው ሰዎች በአካል ጉዳታቸው ምክንያት የሚደርስባቸውን እንግልትና ተፅእኖ ለመቀነስ፣ እንዲሁም ማየትና መስማት የተሳናቸውን ህጻናትና ሴቶች የህይወት ክህሎት ስልጠና እና የሙያ ስልጠና በመስጠት እራሳቸውን እንዲችሉ እየተንቀሳቀሰ ያለ ማኅበር ነው።
ማኅበሩ ሐምሌ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ከባድ የሆነ ዝርፊያ ተፈጽሞበታል።
በዚህ የዝርፊያ ወንጀል ማህበሩ ሲገለገልበት የነበረው 1 ሚኒባስ መኪና ኮድ 5 AA 02363 ነጭ ቶዮታ ተሰርቋል።
ሁለተኛው መኪና የቶዮታ ላንድ ክሩዘር 4 ጎማዎች ከነቸርኬያቸው ፈተው - መኪናውን በድንጋይ አንተርሰው ሄደዋል። የቢሮ መስኮቶች ተሰብረው ኮምፒውተር߹ እስካነር ያለው ፕሪንተር፣ 1 ፎቶ ኮፒ ማሽን ተውስዷል።
አፋልጉን፦
+25111 126 7600
+25111 126 7880
0911108984 ሮማን መስፍን
0924450267 እየሩሳሌም
0913587910 ቤተልሄም
@tikvahethiopia
የማየትና መስማት የተሳናቸው ህጻናት ለትራንስፖርት የሚገለገሉበት መኪና ተሰርቋል።
የኢትዮጵያ ማየትና መስማት የተሳናቸው ብሔራዊ ማኅበር ማየትና መስማት በተሳናቸው ሰዎች የተቋቋመ ማኅበር ነው።
ማየትና መስማት የተሳናቸው ሰዎች በአካል ጉዳታቸው ምክንያት የሚደርስባቸውን እንግልትና ተፅእኖ ለመቀነስ፣ እንዲሁም ማየትና መስማት የተሳናቸውን ህጻናትና ሴቶች የህይወት ክህሎት ስልጠና እና የሙያ ስልጠና በመስጠት እራሳቸውን እንዲችሉ እየተንቀሳቀሰ ያለ ማኅበር ነው።
ማኅበሩ ሐምሌ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ከባድ የሆነ ዝርፊያ ተፈጽሞበታል።
በዚህ የዝርፊያ ወንጀል ማህበሩ ሲገለገልበት የነበረው 1 ሚኒባስ መኪና ኮድ 5 AA 02363 ነጭ ቶዮታ ተሰርቋል።
ሁለተኛው መኪና የቶዮታ ላንድ ክሩዘር 4 ጎማዎች ከነቸርኬያቸው ፈተው - መኪናውን በድንጋይ አንተርሰው ሄደዋል። የቢሮ መስኮቶች ተሰብረው ኮምፒውተር߹ እስካነር ያለው ፕሪንተር፣ 1 ፎቶ ኮፒ ማሽን ተውስዷል።
አፋልጉን፦
+25111 126 7600
+25111 126 7880
0911108984 ሮማን መስፍን
0924450267 እየሩሳሌም
0913587910 ቤተልሄም
@tikvahethiopia
👍1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#አዲስ_አበባ
አዲስ አበባ ውስጥ የቀጠለው ዝርፊያና ጥቃት !
ከሰሞኑን የኤሌክትሮኒክ ትራንስፖርት የሚሰጡ ወገኖች ላይ እየደረሰ ስላለው ወንጀል መረጃ መለዋወጣችን አይዘነጋም።
ጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠው ማመልከታችንም የሚታወስ ነው።
ለማስታወስ ፦
👉 አንድ የቤተሰባችን አባል ራሱንና ቤተሰቡን ለማስተዳደር የሚሰራበትን መኪና ዘራፊዎች በስለት አስፈራርተውት እንደዘረፉት : t.me/tikvahethiopia/71682?single
👉 ባለፈው አርብ ምሽት አንድ ወንድማችን ከፍየል ቤት ወደ 22 ከመገድ ላይ ሰው ጭኖ አውራሪስ አካባቢ ሲደርስ አንገቱን አንቀው እራሱን እንዲስት በማድረግ ከመኪናው አሰወጥተው በመወርወር መኪናውን ይዘው መሰወራቸውን አሳውቀን ነበር : t.me/tikvahethiopia/72020?single
የአሁኑ ግን ከዝርፈያም ባለፈ የሰው ህይወት የተቀጠፈበት ነው።
ከላይ በፎቶ የምትመለከቱ ሳላዲን ሐሰን ይባላል።
የምትመለከቷት መኪናም የእሱ ነበረች።
ትናንት ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ እጅግ በጣም አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ተገድሎ መኪናው ተዘርፏል።
ሳላዲን የራሱን እና የቤተሰቦቹን ኑሮ ለማሻሻል ሲል ይተዳደርበት በነበረው የመኪና እጥበት ስራ ከሚያገኘው ገቢ በመቆጠብ ነው መኪናዋን ገዝቷት የነበረው።
ሳላዲን በጩቤ ተወግቶ ተገድሎ መኪናው ከመዘረፉ በፊት የመጨረሻ አገልግሎት ለመስጠት የተደወለበት አካባቢ ገርጂ 24 ልዩ ቦታ ኤርትራ ቆንጽላ ጽ/ቤት አካባቢ መሆኑን የሚሰራበት ድርጅት እንደነገራቸው ጓደኞቹ ገልፀዋል።
ቤተሰቦቹ ከባድ በሆነ መሪር ሀዘን ውስጥ የሚገኙ ሲሆን ጓደኞቹም በተፈጠረው ሁኔታ እጅግ መደናገጣቸውንና ከባድ ሀዘን ውስጥ እንዳሉ ነግረውናል።
ለበለጠ መረጃ፦ 0944322244 (አብዲ ሰይድ) ፤ 0967803785 (ካሊድ አብዱልቃድር)
@tikvahethiopia
አዲስ አበባ ውስጥ የቀጠለው ዝርፊያና ጥቃት !
ከሰሞኑን የኤሌክትሮኒክ ትራንስፖርት የሚሰጡ ወገኖች ላይ እየደረሰ ስላለው ወንጀል መረጃ መለዋወጣችን አይዘነጋም።
ጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠው ማመልከታችንም የሚታወስ ነው።
ለማስታወስ ፦
👉 አንድ የቤተሰባችን አባል ራሱንና ቤተሰቡን ለማስተዳደር የሚሰራበትን መኪና ዘራፊዎች በስለት አስፈራርተውት እንደዘረፉት : t.me/tikvahethiopia/71682?single
👉 ባለፈው አርብ ምሽት አንድ ወንድማችን ከፍየል ቤት ወደ 22 ከመገድ ላይ ሰው ጭኖ አውራሪስ አካባቢ ሲደርስ አንገቱን አንቀው እራሱን እንዲስት በማድረግ ከመኪናው አሰወጥተው በመወርወር መኪናውን ይዘው መሰወራቸውን አሳውቀን ነበር : t.me/tikvahethiopia/72020?single
የአሁኑ ግን ከዝርፈያም ባለፈ የሰው ህይወት የተቀጠፈበት ነው።
ከላይ በፎቶ የምትመለከቱ ሳላዲን ሐሰን ይባላል።
የምትመለከቷት መኪናም የእሱ ነበረች።
ትናንት ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ እጅግ በጣም አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ተገድሎ መኪናው ተዘርፏል።
ሳላዲን የራሱን እና የቤተሰቦቹን ኑሮ ለማሻሻል ሲል ይተዳደርበት በነበረው የመኪና እጥበት ስራ ከሚያገኘው ገቢ በመቆጠብ ነው መኪናዋን ገዝቷት የነበረው።
ሳላዲን በጩቤ ተወግቶ ተገድሎ መኪናው ከመዘረፉ በፊት የመጨረሻ አገልግሎት ለመስጠት የተደወለበት አካባቢ ገርጂ 24 ልዩ ቦታ ኤርትራ ቆንጽላ ጽ/ቤት አካባቢ መሆኑን የሚሰራበት ድርጅት እንደነገራቸው ጓደኞቹ ገልፀዋል።
ቤተሰቦቹ ከባድ በሆነ መሪር ሀዘን ውስጥ የሚገኙ ሲሆን ጓደኞቹም በተፈጠረው ሁኔታ እጅግ መደናገጣቸውንና ከባድ ሀዘን ውስጥ እንዳሉ ነግረውናል።
ለበለጠ መረጃ፦ 0944322244 (አብዲ ሰይድ) ፤ 0967803785 (ካሊድ አብዱልቃድር)
@tikvahethiopia
👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መተግበሪያውን ፡ አውርደው ፡ ይሞክሩ ።
አድራሻ፥
ዲዋይ፡ህንፃ፤7ኛ፡ፎቅ፤ቁ701
መስቀል፡ፍላወር፥ናዝራ፡ሆቴል፡አጠገብ።
tether.qamarica.com
+251911702254
አድራሻ፥
ዲዋይ፡ህንፃ፤7ኛ፡ፎቅ፤ቁ701
መስቀል፡ፍላወር፥ናዝራ፡ሆቴል፡አጠገብ።
tether.qamarica.com
+251911702254
👍2