አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ካሉበት ሆነው በኦላይን www.eservices.gov.et ላይ ተመዝግበው በፍትሕ ሚኒስቴር የሚሰጡ የጥብቅና ፈቃድ፣ የይቅርታና የቅሬታ ማቅረቢያ አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ፡፡

ፍትሕ ሚኒስቴር
👍15
የዳኝነት-ክፍያ-ደንብ.pdf
1.2 MB
ረቂቁ የዳኝነት ክፍያ ደንብ👆👆👆
👍122
''ድሀ በበዛባት አገር ሀብታምም ደሀ ነው''

#አለሕግ
ቅኔ የሆነ መልካም ሰው
👍145
ቅንጡ መኪና ለመንዳት ህልናዬ አይፈቅድም ..

"ድሀ በበዛባት አገር ሀብታምም ደሀ ነው"
ትሁቱ ጀግናው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ


ገመዳ_ በውጭ ሀገር እንደምናውቀው አትሌቶች
ቅንጡ Super Car የሚባሉትን መኪናዎች ነው
የሚያሽከረክሩት ቀነኒሳስ?

ቀነኒሳ- እውነት ለመናገር በሀገራችን አለኝ ብለህ ዘመናዊና ቅንጡ መኪና ይዘህ ለመውጣት ህሊናህ አይፈቅድም:: ምክኒያቱም ከቤትህ ወጥተህ እስክትመለስ በየመንገዱ ተቸግሮ ማደሪያና የሚበላው አጥቶ የሚለምንህ አለ። በዚህ ሁሉ ውስጥ አንተ አለኝ ብለህ በዚህ ህዝብ ላይ ልታይ ልታይ ማለት ምን ያደርጋል? አንድ አባባል አለ 'ድሀ በበዛባት አገር ሀብታምም ደሀ ነው' ።

በየመንገዱ የምታየው ሁሉ እናት አባትህ እህት ወንድምህ ነው:: ታዲያ ማን ላይ ነው ይህን የምታደርገው? ስለዚህ እኔ የማሽከረክረው መኪና በጣምም የወረደ ባይሆንም መካከለኛ ነው።"
በ Gammaddaa Show
እውነትም ቀነኒ ኬኛ!
Firehiwot Tamiru
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴

#አለሕግ #Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
15👍6😢3🔥2
ተማሪዎች ይህ የማካካሻ ክላስ እንዳያመልጣችሁ ‼️
https://youtu.be/oSytbJuBjvw?si=iO619OATINejggFO
👍2
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴

#አለሕግ #Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍162🔥1
Forwarded from ሕግ ቤት
የመቀሌ ኒቨርሲቲ የሕግ ተማሪዎች ማህበር አዲስ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ምርጫ እየተካሄደ ነው።

ውጤቱን የምናሳውቅ ይሆናል።
https://t.me/EthiopianLawStudentsUnion
👍41
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ የጥብቅና ፍቃድ ተፈታኞች ውጤት ፤


የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ ለመውሰድ ጥቅምት 03 ቀን 2016 ዓ.ም ፈተና የተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት የፈተና ውጤቱ ከታች አባሪ በተደረገው ሰንጠረዥ መሰረት ይፋ የተደረገ ሲሆን፡-

1. የፈተና ማለፊያ ውጤቱ 50 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ስለተወሰነ የተባለውን ነጥብ ያመጣችሁ ተፈታኞች ባንቢስ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 (የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት) በመቅረብ ለፈቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ መስፈርቶቹን አሟልታችሁ ፈቃዳችሁን ለመውሰድ እንድታመለክቱ፣

2. በፈተና ውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ፈተናው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት የፈተና ኮዱን ብቻ በመግለጽ ቅሬታችሁን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በሚገኘው የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን::
የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና ኮሚቴ

መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::

መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ታህሳስ 09 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
#አለሕግ #Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtu.be/oSytbJuBjvw?si=iO619OATINejggFO
👍2
ስለ ቤተሰብ ህግ ማወቅ መልካም ነው።

የተከበሩ ረ/ፕ ዮሀንስ(PHD) በአጭሩ እና በቀላሉ ለሕግ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ በተጨባጭ ምሳሌዎች እና ማብራሪያ የያዘ የቤተሰብ ህግ ትምህርት ነው።

ያድምጡት በጣም ያተርፉበታል::

ለወዳጅ ዘመድ ያጋሩት ይመሰገኑበታል።
ሼር (Share):
subscribe

/ሰብስክራብ የዩቲዩብ ቻናላችንን።

https://youtu.be/8aDt4lwCeek?si=_pf8NuMs1Ykb3ORM
👍232🔥2👏2