አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Exit Result, 2014 (1).pdf
1 MB
Exit Result, 2014.pdf
Debre Birhan unv.
የ Exit Exam ውጤት በቴሌግራም ለማየት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties/7149?single
👍19👏2🥰1
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የ Exit Exam ውጤት በቴሌግራም ለማየት፣

👉👉👉 Exit exam Result 👈👈👈
👍293
ማስታወቂያ
ሐምሌ 8 ቀን 2014 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዝዉዉር ለመመደብ አመልክታችሁ የጽሁፍ ፈተና ተፈትናችሁ ውጤታችሁ ከተገለጸው ውስጥ፡-
ለሴቶች እና ለአካል ጉዳተኞች 55 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጣችሁ፣
ለወንዶች 60 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጣችሁ፣
ለኢንተርቪው/ቃለ-መጠይቅ የተመረጣችሁ ስለሆነ እራሳችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ይዛችሁ ቅዳሜ በ28/12/2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ሠዓት ላይ ሜክሲኮ በሚገኘው አ/አ ፍትህ ቢሮ 5 ፎቅ ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

የዓቃቢያነ ህግ አስተዳደር ጉባዔ
via #ስለ_ህግ
👍5
👍2
ማስታወቂያ

የህግ መዉጫ ፈተና ለወሰዳችሁ ተፈታኞች በሙሉ

በሰኔ ወር የህግ መዉጫ ፈተና የተሰጠ መሆኑ ይታወቃል በመሆኑም ፈተናዉን ወስዳቹህ ከዉጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ማቅርብ የምትፈልጉ ተፈታኞች ከነሃሴ 23/2014 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 04/2014 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናት ብቻ በዩኒቨርሲቲያቹሁ በኩል ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ማንኛዉንም ቅሬታ በትም/ም/ፈ/አገልግሎት በኩል የማይስተናገድ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

ፈተናዎች ምርት ምዘና አገልግሎ
የትም/ም/ፈ/አገልግሎት
ቀን 20/12/2014 ዓ.ም
👍61
#የአማካሪ_ምክር_ቤት_ጉባኤ_ተካሄደ
(20/12/2014 ዓ.ም) የአማካሪ ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬ በጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ስብሰባውን አካሂዷል፡፡


በጉባኤው ላይ የፌዴራል የፍትሕና የሕግ ኢንስቲትዩት የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም፣ የ2015 ዓ.ም ዕቅድና የክፍያ መመሪያዎችን የሚመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች ለውይይት የቀረቡ ሲሆን ከአማካሪ ምክር ቤቱ አባላት በዕቅዱና የክፍያ መመሪያው ላይ ቢስተካከል፣ ቢጨመር አልያም ደግሞ ቢቀነስ የሚሏቸውን ሃሳቦች ሰጥተዋል፡፡

ከዚሁ ጋር ተያይዞ የህግ ትምህርት ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ላይ ኢንስቲትዩቱ ባለፏት አስር ዓመታት የሰራቸው ስራዎች የሚመሰገን መሆኑን የገለጹት አንድ የአማካሪ ምክር ቤቱ አንድ አባል አሁን ደግሞ የህግ ተማሪዎች መውጫ ስርዓቱ በትምህርት ሚንስቴር የተለያዩ ማሻሻያዎች እንደተደረጉበት በመጥቀስ ኢንስቲትዩቱም ይህንን መነሻ በማድረግ ዕቅዱን እንዲያወጣና እንዲከልስ ተጠቁሟል፡፡

በሌላ በኩለ፤ ኢንስቲትዩቱ ጠበቆችን፣ ዳኞችን፣ ፖሊሶችንና ሌሎች የፍትህ ዘርፉ መሪ ተዋናዮችን ለማሰልጠን እያደረገ ያለው ጥረት የሚያስመሰግን መሆኑን ከመድረክ የተነገረ ሲሆን በተለያ በ2014 ዓ፣ም የአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች ላይ የሰራው ክፍተትን የመሸፈን ተግባር ሊቀጥል እንደሚገባው ተገልጧል፡፡
በስተመጨረሻም የፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቱትዩት የተለያዩ ስልጠናዎችን በሚሰጥበት ወቅት ለአሰልጣኞች፣ ለሰልጣኞች ክፍያ፣ ለልዩ ስልጠናዎች ክፍያ፣ የፈተና አገልግሎት ክፍያ፣ ለጥናትና ምርምር ስራዎች ክፍያ፣ ለአስተባባሪዎችና መሰል የተቋሙ ክፍያዎች ላይ የማሻሻያ ረቂቅ መመሪያ ለአማካሪ ምክር ቤቱ ቀርቦ ቢስተካከሉ ይበጃሉ ተብለው የተነሱ ጥያቄዎች የማብራሪያ ሃሳቦችና ጥቆማዎች የኢንስቲትዩቱ ከፍተኛ አመራሮች ምላሽ ተሰጥቶባቸው ጉባዔው ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡

ዘገባው፡- የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው

https://t.me/lawsocieties
👍131
👍13
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties/7163
👍2
new Criminal procedure research (1).pdf
1.2 MB
https://t.me/lawsocieties/7162
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👍4
👍4👎1
Forwarded from ሕግ ቤት
2014 ቅሬታ ፎርም.docx
13.8 KB
በexit exam ውጤት ቅሬታ ያላችሁ ቅሬታችሁን ለሚመለከተው አካል ለማመለከት የሚረዳችሁ ቅፅ ነው።
መልካም የእረፍት ቀን እና እሁድ ይሁንላችሁ❗️🙏
የመልካምነት ትንሽ የለውም ሼር/Share በማድረግ ለብዙዎች ተደራሽ እንሁን።

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Share
👍1
https://t.me/lawsocieties
የዳኞች ዓለም አቀፍ ሕግ ዕውቀት ዝቅተኛ መሆን የባለሥልጣናትን ተጠያቂነት ዝቅተኛ እንዳደረገው ተገለጸ
👍31
የአዲስ አበባ የህግ ምሩቃንን ያገለለው የስልጠና እና ስራ ዕድል
የኢትዮጵያ ፍትህ ስርዓት አዳዲስ የህግ ምሩቃንን በዳኝት እና በዐቃቤ ህግነት አሰልጥኖ የሚቀጥር ነው። የዚህ ስልጠና ዋና ዓላማ ሰልጣኞች በቀጥታ የፍትህ ስርዓቱን ከመቀላቀላቸው በፊት የተግባር ልምምድ እንዲያገኙ ማስቻል ነው። 

የ አዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ተመራቂዎች  “በአዲስ አበባ የፍትህ አካላት የቅድመ ስራ ስልጠና ተቋም ባለመኖሩ ዓቃቤ ህግ ወይም ዳኛ ሆነው ለመሥራት መቸገራቸውን ይናገራሉ። ወደ ክልልሎች ሲሄዱም ስልጠና ለማግኘት የነዋሪነት መታወቂያና ቋንቋ እንደ ቅድመ ሁኔታ በመቀመጡ ስልጠናውን ማግኘት ሳይችሉ ይቀራሉ።
በተጨማሪም ከክልሉ ነዋሪ ውጪ እድሉን እንደማይሰጡና ቅድሚያ ለክልሎቹ ተመራቂዎች እንደሆነም ይነገራቸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አሰፋ መብራቴ "አዲስ አበባ የራሷ የሆነ የፍትሕ አካላት ማሰልጠኛ ተቋም ባይኖራትም ከፌደራል የፍትህ እና የህግ ምርምር ተቋም በመቀናጀት ስልጠናው እየሰጠን መጥተናል፣ አሁንም እንሰጣለን። በመሆኑም ተቋም አለመኖሩ ችግር የሚያስነሳ ጉዳይ አይደለም” ባይ ናቸው። ከተማዋ የራሷ የሆነ የፍትህ አካላት የቅድመ ሥራ ማሰልጠኛ ተቋም እንዲኖራት እየተሰራ እንደሆነም ጠቁመዋል።

ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ  የህግ ባለሙያ “አንድ የህግ ባለሙያ  ስልጠና ካልወሰደና በዓቃቤ ህግነት ወይም በዳኝነት ተቀጥሮ የመስራት አድሉ ጠባብ ነው ለዚህ ችግር መፍትሄው  አዲስ አበባ የራሷ የሆነ የህግ የቅድመ ስልጠና ማዕከል ማቋቋም ወይም እንኳን አዲስ አበባ የፌደራል መንግስት መቀመጫ እስከሆነች ድረስ ነዋሪዎቿ በፌደራል የፍትህ ማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ ገብተው ስልጠናውን እንዲወስዱ ሊፈቀድላቸው ይገባል" ብለዋል።
አዲስ ዘይቤ
via #tikvahethmagazine
@lawsocieties
👏29👍16😁1
👉👉 ስለ ቼክ ይርጋ ጊዜ 👈👈👈
።።።።።።👇👇👇👇👇👇።።።።።።።
ቼክ የወጣበት ቀን ከግምት ሳይገባ በቼክ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በሚከተሉት 6 (ስድስት) ወራት ውስጥ እንዲከፈል ባንክ መቅረብ እንዳለበት በንግድ ሕግ ቁጥር 855 ሥር ተመልክቷል፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በንግድ ሕግ ቁጥር ቁጥር 881(1) ሥር ደግሞ በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ ቼኩን የተቀበለው ሰው ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩን ለክፍያ ባንክ ለማቅረብ የተወሰነው ጊዜ ካለፈ ጀምሮ እስከ (6) ስድስት ወር ድረስ ነው፡፡
በመሆኑም ቼክ የተቀበለ ሰው፣ ቼክ ሰጪው ላይ የፍትሀ-ብሄር ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በ 1 (አንድ) ዓመት ጊዜ ውስጥ ነው፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👍1👏1