አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
በሚል የተደነገገ ሲሆን ከነዚህ ወንጀሎች ከፊሎቹን ስናይ የመጀመሪያው ወንጀል ህገ-ወጥ ደራሽነት(አንቀጽ3) ሲሆን ይሄውም ያለፈቃድ ወይም ከተሰጠው ፈቃድ ውጪ የኮምፒዩተር ስርዓት፣ የኮምፒዩተር ዳታ ወይም ኔትዎርክ ደራሽነት በከፊልም ሆነ በሙሉ ማግኘት ነው ብለዋል ሌላኛው ወንጀል አሉ አቶ ዮሐንስ ህገ-ወጥ ጠለፋ (አንቀጽ 4) ሲሆን እሱም ያለፈቃድ ወይም ከተሰጠው ፈቃድ ውጪ ይፋዊ ያልሆነን የኮምፒዩተር ዳታ ወይም የዳታ ፕሮሰሲንግ አገልግሎት መጥለፍ ነው፡፡ መጥለፍ ማለትም በኮሙኒኬሽን ሂደት ላይ ያለን የኮምፒዩተር ዳታ ወይም የዳታ ፕሮሰሲንግ አገልግሎት መከታተል፣ መቅዳት፣ ማዳመጥ፣ መውሰድ፣ ማየት፣ መቆጣጠር ወይም መሰል ድርጊት መፈጸም ነው ብለው በተመሳሰይ ሁኔታ ሌሎች ዝርዝር ወንጀሎችም በህጉ የተዘረዘሩ መሆኑን ከታች ያሉትን ሀሳቦች አንስተውልና እነሱም ባጭሩ፡-
 በኮምፒዩተር ሥርዓት ላይ ጣልቃ መግባት(አንቀጽ-5)
 በኮምፒዩተር ዳታ ላይ ጉዳት ማድረስ( አንቀት 6)
 ከኮምፒዩተር መሣሪያ ና ዳታ አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ወንጀሎች(አንቀጽ 7)
 የኮምፒዩተር ዳታን ወደ ሐሰት መለወጥ (አንቀጽ 9)
 በኮምፒዩተር አማካኝነት የሚፈፀም የማታለል ወንጀል( አንቀጽ 10)እና
 የኤሌክትሮኒክ ማንነት ስርቆት(አንቀት11) ከፊሎቹ ናቸው፡፡

🔴ስለ ቅጣት ገደብ
በመጨረሻም ለዐቃቤ ሕጉ የቅጣጥ ገደቡ ምን ይመስላል ብለን ለጠየቅናቸው ጥያቄ የኮምፒዩተር ወንጀል የሚያስከትለው ቅጣት በአዋጁ መሰረት እንደየ ወንጀሎቹ ክብደት ከ3 አመት በማይበልጥ ቀላል አስራት እስከ 25 አመት በሚደርስ ከባድ እስራት እና ከብር አስር ሺ እስከ ብር ሁለት መቶ ሺ በሚደርስ መቀጮ የሚያስቀጡ ናቸው ያሉን ሲሆን ነገር ግን ወንጀሎቹ የተፈጸሙት፡-
 ለወታደራዊ ጥቅም ወይም ለዓለምአቀፍ ግንኙነት ሲባል በሚመለከተው አካል ጥብቅ ምስጢር ተብሎ በተሰየመ የኮምፒዩተር ዳታ ወይም ዳታው በሚገኝበት የኮምፒዩተር ሥርዓት ወይም ኔትዎርክ ላይ ከሆነ፤ወይም
 አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በታወጀበት ሀገሪቱ በአስጊ ሁኔታ ላይ በምትገኝበት ወቅት ከሆነ፤
 በሕግ የሰውነት መብት ለተሰጠው ተቋም አገልግሎት ብቻ በሚውል የኮምፒዩተር ሥርዓት ላይ እና በቁልፍ መሠረተ ልማት ላይ ከሆነ ጉዳቱ ከፍ ስለሚል ቅጣቱም በዛው ልክ እስከ 25 ዓመት ከባድ የዕስራት ጣሪያ ድረስ ከፍ ብሎ የሚወሰን ይሆናል ብለዋል፡፡

አያይዘውም በአዋጁ አንቀጽ 19 መሰረት የኮምፒዩተር ሥርዓት አማካይነት የሚፈፀም ማናቸውም ዓይነት ወንጀል በልዩ ሕጎች ወይም በወንጀል ሕግ የሚያስቀጣ ሌላ ወንጀል አስከትሎ እንደሆነ፤ ለዚሁ ወንጀል ተገቢነት ያለው ድንጋጌ በተደራቢነት ተፈፃሚ ይሆናል ሲሉ ይህ ማለት በኮምፒዩተር ስርአቱ በመጠቀም የተፈጸመው ወንጀል በወንጀል ህጉ በሌላ ውንጀልም የሚያስጠይቅ ከሆነ በሁለቱም ህጎች ድንጋጌዎች ይቀጣል ማለት ነው ሲሉ ስለቀጣት ገደቡ ግልጽ ማብራሪያ ሰጥጠውናል፡፡

እኛም ከሳይበርና የሳይበር ጥቃት ወንጀል ምንነት እንዲሁም ከአለማቀፍ እና ከሀገራችን የህግ ማዕቀፍ አኳያ አጠቃላይ ይዘት አቶ ዮሐንስ ለሰጡን ማብራሪያ እያመሰገን በቀጣይ በሌላ ፕሮግራም አስክንገኛኝ መልካም ጊዜ ተመኘን፡፡
የኢ.ፌ.ድ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
👍1
በወንጀል_ጉዳዮች_የዓቃቤ_ህግ_የህግ_ትርጉም_ማብራሪያ.pdf
1.1 MB
በወንጀል ጉዳዮች የአተረጓጎም ልዩነት ያለባቸውን ድንጋጌዎች ላይ ወጥነት ያለው ትርጉም ለማምጣት እንዲቻል የተዘጋጀ የሕግ ማብራሪያ
ከመሬት የማይነጠሉ ንብረቶች (Intrinsic elements) ላይ ክፍፍል እንዲደረግ ፍርድ በተሰጠ ጊዜ ክፍፍሉ መሬቱንም ጭምር አካቶ ሊፈፀም የሚገባው ስለመሆኑ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል::
Legal Aid at National Insurance Company of Ethiopia S.C
#አለ_ስራ #አለ_ህግ
Company: National Insurance Company of Ethiopia S.C

Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs
Under supervision of Manager,  Defense  Division

Duties

examines legal data for the preparation of statements;

obtains and serves court summons;

ensures the safety of documents

Job Requirement

Education Background: College Diploma in Law
Work Experience;2 years of relevant experience
Grade:  VI
Work Place: Addis Ababa

Method of Application

Submit your CV, copies of relevant documents and Application to,
hr_gs@niceinsurance-et.com

Use the title of the position as the subject of the email
Closing Date : 1 April. 2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
👍2
በፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሃቅ የሚመራው “ሰላምና ልማት ማዕከል” ፈቃዱ ተመለሰለት!

የ“ሰላምና ልማት ማዕከል” የተባለው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት በኢትዮጵያ መንቀሳቀስ የሚያስችለው ፈቃድ እንደተመለሰለት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አረጋግጧል። በፕሮሰር ኤፍሬም ይስሐቅ የሚመራው ተቋም ፈቃዱን የተነጠቀው “በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለሽብር ቡድኖች የሞራልም ሆነ የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ” የሚለውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ድንጋጌ ተላልፏል በሚል ነበር።

ከህዳር 17 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ ፈቃዱ የተሰረዘበት ሰላምና ልማት ማዕከል (Peace And Development Center) የስራ ፈቃዱ ተመልሶለታል።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ለአዲስ ዘይቤ እንዳረጋገጠው በአዋጅ 1113/2011 አንቀጽ 88/3/ መሰረት በሰርተፍኬት ቁጥር 2936 ሕጋዊ ፈቃድ አግኝቶ የሚንቀሳቀስ ድርጅት ነው። ተቋሙ እርምጃው የተወሰደበት ህዳር 15 ቀን 2014 ዓ.ም. አሰናድቶች በምስለ ስብሰባ የተካሄደው ውይይት በካናዳዊው ጋዜጠኛ ጄፍ ፒርስ አማካኝነት ይፋ ከተደረገ በኋላ ነው።

እሌኒ ገ/መድህን (ዶ/ር)፣ አምባሳደር ብርሃነ ገ/ክርስቶስን ጨምሮ የውጭ ሐገራት ዲፕሎማቶች የተሳተፉበት ውይይት የሰሜን ኢትዮጵያው ግጭት ላይ መወሰድ በሚገባው እርምጃ ላይ ያተኮረ ሲሆን ከህዝብ እና ከመንግሥት ከፍተኛ ተቃውሞ እንደገጠመው ይታወሳል።
(ምንጭ :- አዲስ ዘይቤ)
#አለ_ዜና #አለ_ህግ #አለ_ህግአማካሪ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩
@lawsocieties
🟨
@lawsocieties
🟥
@lawsocieties
👍4
ROAD TRANSPORT PROCLAMATION (ENGLISH).docx
40.7 KB
የመንገድ ትራንስፖርት ረቂቅ አዋጅ
🟥 @lawsocieties
Global Insurance Company S.C ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

Position:- Senior Anti-Corruption Officer

📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-

BA Degree in LAW, Management and related fields of study

🇪🇹 የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ

🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 02 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/senior-anti-corruption-officer/

#አለ_ዜና #አለ_ህግ #አለ_ህግአማካሪ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
👍2
Vacancy at National Insurance Company of Ethiopia S.C

❇️ Position: 👇👇


2: Legal Aide

❇️ ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/2VPnjU8
👍1
QR Code

You scan this QR code❗️❗️
#አለ_ዜና #አለ_ህግ #አለ_ህግአማካሪ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
👍31🥰1
base.apk
3.2 MB
QR scanner

ውድ የአለ_ህግ ለቤተሰቦች፣
ሰላም🙏
ሁላችንም
እንደዘመኑ ለመራመድ እና ከጊዜውና ቴክኖሎጂ ጋር አብሮ ለመራመድ ግድ ይለናል።

ስለሆነም QR scanner የዘመኑ አስፈላጊ አፕሊኬሽን በመሆኑ፣ በዘመናዊ ሆቴሎች በአሁኑ ስዓት የምግብ ሜኑ፣ የመጠጥ አጠቃላይ አግልግሎቶች ዝርዝር እና ዋጋ በወረቀት ማቅረብ እየቀረ ነው።

ስለዚህ በየጠረጴዛው የምታገኟቸውን QR code scan በማድረግ ማየት ይጠበቅባችኋል።
ስለሆነም ይህ አፕሊኬሽን ሊኖራችሁን ይገባል እንላለን።
Install it now.
You scan the above QR code and join us.
#አለ_ዜና #አለ_ህግ #አለ_ህግአማካሪ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
👍72🔥2
#United Beverages SC#for fresh& Exp

▪️Position - Legal Assistant
▪️Qualification - LLB Degree
▪️Experience Level - 0-2 years(Junior Level)
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3qQFrtd

▪️Deadline - April 09/22
👍1👏1
በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና በአክስዮን ማኅበር መካከል ያላቸዉ መሰረታዊ አንድነት እና ልዩነት
1. አባልነት/Membership: -
ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለማቋቋም የሚያስፈልጉ ሁለት/2/ ሰዎች ብቻ ሲሆኑ አክሲዮን ማኅበር ደግሞ ለመጀመር ቢያንስ አምስት/5/ አባላት ያስፈልጋሉ ፡፡
በአክሲዮን ማህበር ውስጥ በከፍተኛው የአባላት ብዛት ላይ ገደብ የለም ፡፡ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ቢበዛ 50 አባላት ብቻ ሊኖሩት ይችላል ፡፡
2. ዳይሬክተሮች/ Directors፡ -
ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአንድ ወይም በብዙ ሥራ አስኪያጆች የሚተዳደር ሲሆን አክሲዮን ማኅበሩ ደግሞ አነስተኛ ቁጥራቸው ሦስት በሚሆኑ ዳይሬክተሮች የሚተዳደር ነው ፡፡
3. ፕሮስፔስተስ/ Prospectus: -
አንድ አክሲዮን ማኅበር ለአክሲዮኖቹና ለዕዳ ወረቀቶቹ ደንበኝነት እንዲመዘገብ ህዝቡን መጋበዝ ይችላሉ ፣ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ካፒታሉን ለማሳደግ ወደ ሕዝብ መሄድ አይችልም ፡፡
4. አነስተኛ ምዝገባ /Minimum subscription:-
በአክሲዮን ኩባንያ ውስጥ ሁሉም ካፒታል መፈረም አለባቸው እና ከምዝገባ በፊት የካፒታልው 25% መከፈል አለበት። ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ሙሉ በሙሉ በተከፈለ ካፒታል ይመዘገባል ፡፡
5. የማህበሩ ዋና ገንዘብ / capital፡-
ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ዋና ገንዘብ ከ15,000 ብር በታች መሆን አይችልም፡፡ በአክሲዮን ኩባንያ ደግሞ መነሻ ካፒታሉ ከ50,000 ብር በታች መሆን አይችልም፡፡
6. የተገደበ ሀላፊነት/Limited liability: -
ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ሆነ በአክስዮን ማህበር በማህበሩ ባዋጡት/ባላቸዉ ድርሻ ልክ ብቻ ሀላፊነት አላቸዉ፡፡ ማህበርተኞቹም ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊ የሚሆኑት ባላቸዉ ድርሻ ልክ ብቻ ነው፡፡ ስለሆነም በተገደበው የኃላፊነት ደንብ መሠረት የኩባንያው አበዳሪዎች በድርጅቱ በራሱ ንብረት ላይ ብቻ የይገባኛል ጥያቄ ለማቅረብ የተገደቡ ሲሆን የድርጅቱ ባለአክሲዮኖች በግል በያዙት ንብረት ላይ ምንም ዓይነት የይገባኛል ጥያቄ የላቸውም ፡፡
7. የህግ ስዉነት/Legal personality፡-
ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም ሆነ አክስዮን ማህበር የራሳቸዉ የሕግ ሰዉነት ያላቸዉ ሲሆን በስማቸዉ የመክሰስ ሆነ የመከሰስ እንዲሁም ማንኛዉንም ስራ የመስራን ሰፊ መብት ተጎናፀፈዋል፡፡
8. የአክስዮኖችን ማስተላለፍን በተመለከተ/Transferable shares፡-
አክስዮን ማህበር ምንም እንኳን በማኅበሩ አንቀጾች ውስጥ የአክሲዮን ነፃ ዝውውርን መገደብ ቢቻልም (አንቀጽ. 333 (1) የአክሲዮን ኩባንያ አጠቃላይ መርሆዎች በነፃነት የሚተላለፉ በመሆናቸው በአክሲዮን ገበያ ሊሸጡ ወይም ሊገዙ ይችላሉ ፡፡ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአባላቱ መካከል በነፃነት የሚተላለፉ ሲሆን ለሌሎች ግን እንደ አክስዮን ማህበር እንደፈለጉ በነፃነት የሚተላለፍ አይደለም ምክንያቱም ሲመሰረትም ቤተሰባዊ እና ቅርርብን መሰረት ተደርጎ የሚመሰረት ማህበር በመሆኑ ነው፡፡
☞ሰናይ ጊዜ
© Yilkal
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
👍2