አፋጣኝ መፍትሔ የሚሻው የዕገታ ወንጀል
***************
(ኢ ፕ ድ)
... ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር (Enforced Disappearance) ወንጀል እየጨመረ መጥቷል።
የሰዎች በታጣቂዎች የመታገት ዜና እንግዳ መሆኑ ከቀረ ሰነባብቷል። ክስተቱም በተወሰኑ መጥፎ ዕጣ በገጠማቸው ሰዎች ላይ የሚከሰት ሳይሆን፣ በተለያዩ አካባቢዎች በተደጋጋሚ እና በብዛት የሚያጋጥም ስጋት ሆኗል።
እንደ ሀገር ዕገታ ተፈጸመ ሲባል መስማት የተለመደ ወደ መሆን ተሻግሯል፡፡ የጭነትም ሆነ የሰው መጓጓዣዎች የዕገታ ሰለባ ስለመሆናቸው በሰፊው ይሰማል፡፡ ከኢንዱስትሪዎች እስከ ቤተ እምነቶች የዕገታ ወንጀል ተቃጣባቸው መባሉ ተለ ምዷል ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=121860
***************
(ኢ ፕ ድ)
... ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር (Enforced Disappearance) ወንጀል እየጨመረ መጥቷል።
የሰዎች በታጣቂዎች የመታገት ዜና እንግዳ መሆኑ ከቀረ ሰነባብቷል። ክስተቱም በተወሰኑ መጥፎ ዕጣ በገጠማቸው ሰዎች ላይ የሚከሰት ሳይሆን፣ በተለያዩ አካባቢዎች በተደጋጋሚ እና በብዛት የሚያጋጥም ስጋት ሆኗል።
እንደ ሀገር ዕገታ ተፈጸመ ሲባል መስማት የተለመደ ወደ መሆን ተሻግሯል፡፡ የጭነትም ሆነ የሰው መጓጓዣዎች የዕገታ ሰለባ ስለመሆናቸው በሰፊው ይሰማል፡፡ ከኢንዱስትሪዎች እስከ ቤተ እምነቶች የዕገታ ወንጀል ተቃጣባቸው መባሉ ተለ ምዷል ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=121860
👍14
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
National Bank of Ethiopia (NBE) amends the limit of Birr and foreign currency holdings within the territory of the country.
The Limits on Birr and Foreign Currency Holding in the Territory of Ethiopia (as Amended) Directive No. FXD/87/2024, “hereinafter the New Directive,” replaces the previous FXD/81/2022 Directive coming into effect on February 22, 2024. A significant change introduced by the new Directive is the exemption for transit passengers from declaring their foreign currency holdings. This applies to individuals who stay for a maximum of 24 hours in Ethiopia and continue their journey on the same or different aircraft.
Other than the particular change regarding transit passengers, the new Directive maintains the limits on Birr and foreign currency holding in Ethiopia set by the previous directives. Accordingly, residents entering or leaving Ethiopia may hold up to a maximum of 3000 ETB per trip. However, individuals traveling to Djibouti are allowed a higher limit of 10,000 ETB.
Likewise, the new Directive, just like the previous ones, requires Ethiopian residents to convert any foreign currency brought into the country at authorized forex bureaus within 30 days. If the amount exceeds 4000 USD, a customs declaration is mandatory. However, foreign nationals of Ethiopian origin or Ethiopian Nationals residing abroad and entering the territory of Ethiopia with the aim of staying for more than 90 days are permitted to hold foreign currency with a maximum limit of 10,000 USD provided that a customs declaration can be provided. If the amount exceeds or is equivalent to 10,000 USD, the person is required to deposit the foreign currency into his/her Non-Resident Foreign Currency Account or Foreign Exchange savings account within 90 days from the date of entry. The new Directive also maintains the previous provisions of the amended Directive that allows Ethiopian residents to travel abroad with foreign currency, provided they present bank advice for its purchase within 30 days from the date of the bank advice. @NegereFej
https://t.me/NegereFej
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ ግዛት ውስጥ ያለውን የብር እና የውጭ ምንዛሪ ይዞታ ገደብ አሻሽሏል።
በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የብር እና የውጭ ምንዛሪ አያያዝ ገደብ (በተሻሻለው) መመሪያ ቁጥር FXD/87/2024 "ከዚህ በኋላ አዲሱ መመሪያ" ከየካቲት 22 ቀን 2024 ጀምሮ በሥራ ላይ የነበረውን የFXD/81/2022 መመሪያ ይተካል። በአዲሱ መመሪያ የወጣው ጉልህ ለውጥ ተሳፋሪዎች የውጭ ምንዛሪ ይዞታቸውን ከማወጅ ነፃ መሆናቸው ነው። ይህ በኢትዮጵያ ውስጥ ቢበዛ ለ24 ሰአታት የሚቆዩ እና በተመሳሳይ ወይም በተለያየ አውሮፕላን ጉዟቸውን የሚቀጥሉ ግለሰቦችን ይመለከታል። ትራንዚት መንገደኞችን በተመለከተ ከመጣው ለውጥ በተጨማሪ አዲሱ መመሪያ በኢትዮጵያ በቀድሞው መመሪያ የተቀመጠውን የብር እና የውጭ ምንዛሪ ይዞታ ላይ ገደብ አስቀምጧል። በዚህ መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ወይም የሚወጡ ነዋሪዎች በአንድ ጉዞ እስከ 3000 ETB ሊይዙ ይችላሉ። ነገር ግን ወደ ጅቡቲ የሚጓዙ ግለሰቦች ከፍ ያለ ገደብ 10,000 ETB ተፈቅዶላቸዋል። እንደዚሁም አዲሱ መመርያ ልክ እንደቀደሙት ኢትዮጵያውያን ነዋሪ የሆኑ የውጭ ምንዛሪ በተፈቀደላቸው ፎሮክስ ቢሮዎች በ30 ቀናት ውስጥ ወደ ሀገር ውስጥ እንዲቀይሩ ያስገድዳል። መጠኑ ከ4000 ዶላር በላይ ከሆነ፣ የጉምሩክ ማስታወቂያ ግዴታ ነው። ነገር ግን የውጭ ሀገር ዜጎች ወይም ኢትዮጵያውያን ከ90 ቀናት በላይ ለመቆየት በማለም በውጭ ሀገር የሚኖሩ እና ወደ ኢትዮጵያ ግዛት የሚገቡ ኢትዮጵያውያን የጉምሩክ ማስታወቂያ እስካልተፈቀደ ድረስ ከፍተኛው 10,000 ዶላር የውጭ ምንዛሪ እንዲይዙ ተፈቅዶላቸዋል። ገንዘቡ ከ10,000 ዶላር በላይ ከሆነ ወይም ከ10,000 ዶላር በላይ ከሆነ ግለሰቡ የውጭ ገንዘቡን ከገባበት ቀን ጀምሮ ባሉት 90 ቀናት ውስጥ ነዋሪ ያልሆነው የውጭ ምንዛሪ አካውንት ወይም የውጭ ምንዛሪ ቁጠባ ሂሳብ ማስገባት ይጠበቅበታል። አዲሱ መመርያ ባንኩ ምክር ከሰጠበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት ውስጥ ለግዢው የባንክ ምክሮችን ካቀረቡ በተሻሻለው መመሪያ ቀደም ሲል የወጣውን የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በውጭ ምንዛሪ እንዲጓዙ የሚያስችላቸውን ድንጋጌዎች አጽንቷል። #Google translation
https://t.me/NegereFej
#ነገረፈጅ #Negerfej
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
👍5
በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት ሳይመዘገብ በተወካይ አማካይነት የተደረገ የቤት ሽያጭ ውል ውሉ ስለመደረጉ በተወካዩ ታምኖ ሆኖም ወካዩ ውል መኖሩን ከካደ ህጋዊ ውጤት አይኖረውም። ውሉ ፈርሶ ተዋዋዮች ወደነበሩበት መመለስ ይኖርባቸዋል።
ሰ/መ/ቁጥር 215444 | ጥቅምት 02 ቀን 2015 ዓ/ም
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
ሰ/መ/ቁጥር 215444 | ጥቅምት 02 ቀን 2015 ዓ/ም
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10🥰3
Forwarded from ሕግ ቤት
ሰ/መ/ቁጥር 220553 ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ/ም
ከተሽከርካሪ ሽያጭ ጋር በተያያዘ ተከሳሽ ጉድለት ያለበትን ተሽከርካሪ ስላስረከበኝ በተሽከርካሪው ሰርቼ ማግኘት ያለብኝን ገቢ እንዲከፍለኝና ውሉ እንዲሰረዝ በሚል በከሳሽ የተጠየቀ ዳኝነት እንደውሉ ባለመፈጸሙ ምክንያት ለደረሰ ጉዳት ካሳ እንዲከፈልና እና ውሉ እንዲሰረዝ (actions for cancellation of a contract and damage) የቀረበ ክስ በመሆኑ በክሱ ላይ ተፈጻሚነት ያለዉ የይርጋ ጊዜ በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1845 ስር የተደነገገዉ የ 10 ዓመት የይርጋ ጊዜ እንጂ በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2298 ስር የተደነገገዉ አይደለም።
ከተሽከርካሪ ሽያጭ ጋር በተያያዘ ተከሳሽ ጉድለት ያለበትን ተሽከርካሪ ስላስረከበኝ በተሽከርካሪው ሰርቼ ማግኘት ያለብኝን ገቢ እንዲከፍለኝና ውሉ እንዲሰረዝ በሚል በከሳሽ የተጠየቀ ዳኝነት እንደውሉ ባለመፈጸሙ ምክንያት ለደረሰ ጉዳት ካሳ እንዲከፈልና እና ውሉ እንዲሰረዝ (actions for cancellation of a contract and damage) የቀረበ ክስ በመሆኑ በክሱ ላይ ተፈጻሚነት ያለዉ የይርጋ ጊዜ በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1845 ስር የተደነገገዉ የ 10 ዓመት የይርጋ ጊዜ እንጂ በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2298 ስር የተደነገገዉ አይደለም።
👍19
የሚንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነትን መብት በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1192 መሰረት በአስር ዓመት የጊዜ ወሰን በይርጋ ቀሪ ይሆናል።
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍3👏2
አንዲት ሴት ጋብቻ እያላት አባትየው ልጁን ቢክድ ልትጠይቅ የምትችለው ዳኝነት በሕግ በታወቀ ጋብቻ እያለን ለተወለደ ልጅ አባቱ ነው በማለት የሕግ ግምት ውሳኔ ይሰጥልኝ እንጂ አባትነቱን ይቀበል ወይም በፍርድ ይታወቅልኝ የሚል አይሆንም።
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍8💩1
ወላጆች ለህፃናት ልጆቻቸው ሞግዚትና አስተዳዳሪ የመሆን መብታቸው ሊከበር የሚችለው ለህፃናቱ ጥቅምና ደህንነት እስከሰሩ ወይም ሊሰሩ የሚችሉ መሆናቸውን ማረጋገጥ ሲቻል ብቻ ነው ።
አባት ከመወለዱ በቀር አይቶት የማያውቅ ልጅ እናቱ በምትሞትበት ጊዜ ለልጅ ጥቅም ሳይሆን በንብረቱ ለመገልገል በማሰብ ሞግዚት እና አስተዳደሪ እንዲሆን ቢጠይቅ ከህገመንግስቱ አንቀፅ 36 አንፃር የህፃናትን ጥቅም ለማስጠበቅ ተብሎ ተከልክሎ ሌላ ሰው ሊሾም ይገባል።
የሰ/መ/ቁ23632 ቅፅ 5
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍3
ከሳሽና ተከሳሽ ያልተካካዱበትና
ከሳሽ በክሱ ገልፆ ተከሳሽ ባመነው
ነጥብ ላይ ፍ/ቤቱ ጉዳዩን ማስረጃ
በመመዘን ሳይሆን ተከሳሹ በሰጠው የእምነት ቃል ወይም መልስ መሰረት
መወሰን ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ሥ/ ሥ/ሕ/ቁ.242 በመጥቀስ በሰበር ቅፅ 19 የሰ/መ/ቁ 112927 ላይ ትርጉም ተሰጥቶበታል።
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
ከሳሽ በክሱ ገልፆ ተከሳሽ ባመነው
ነጥብ ላይ ፍ/ቤቱ ጉዳዩን ማስረጃ
በመመዘን ሳይሆን ተከሳሹ በሰጠው የእምነት ቃል ወይም መልስ መሰረት
መወሰን ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ሥ/ ሥ/ሕ/ቁ.242 በመጥቀስ በሰበር ቅፅ 19 የሰ/መ/ቁ 112927 ላይ ትርጉም ተሰጥቶበታል።
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9❤7🔥2
የትምህርት_ማስረጃ_ማረጋገጫ_እና_የአቻ_ግመታ_መመሪያ_990.pdf
5.5 MB
Educational Credentials Authentication and Equivalency Directive No 990/2024
ትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ
ትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ
👍14🤬1
አለሕግ በቀን ቢያንስ ለአንድ ሰው ነፃ የሕግ ድጋፍ እና ምክር ይሰጣል።
የእድሉ ተጠቃሚ የሆናችሁ ሼር በማድረግ ወዳጅ ዘመድ በመጋበዝ ሀላፊነታችሁን ተወጡ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
0920666595
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።
የእድሉ ተጠቃሚ የሆናችሁ ሼር በማድረግ ወዳጅ ዘመድ በመጋበዝ ሀላፊነታችሁን ተወጡ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
0920666595
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍11❤2✍1
ክርክሩ የስራ ክርክር ሲሆን የምድብ ችሎትን ስልጣን በተመለከተ ያቀረበው መቃወሚያ በፍ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 222 መሰረት አንድ ከሳሽ በክስ አቤቱታው ላይ የተከራካሪ ወገኖች ሙሉ አድራሻ መገለፅ አለበት፡፡
ይህ የሚሆንበት ዋናው ጉዳይ የሚታይበትን ምድብ ችሎት ለመለየት እና ባለጉዳዮች በፍርድ ቤት አሰራር በሚደረግ ምደባ እንጂ በግል ዳኛና ምድብ ችሎቶችን እንዳይመረጡ ለማስቻል ነው፡፡ በዚህም መሰረት የአመልካች አድራሻ የካ ክፍለ ከተማ ሲሆን የተጠሪ አድራሻ ደግሞ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ነው ሆኖ እያለ ጉዳዩ በአቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት ጉዳዩን የማየት ሥልጣን እንደሌለዉና ፍርድ ቤቱ ባስቀመጠዉ አሰራር መሰረት መዝገቡ ለየካ ምድብ ችሎት እንዲተላለፍ በማለት ነው።
ችሎቱ ይህን አስመልክቶ የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሚከተለው ነው።
አሁን ባለዉ የፍርድ ቤቶች አደረጃጀት መሰረት በፌዴራል ደረጃ ያለዉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንድ ፍርድ ቤት ብቻ እንደሆነና የሚያስችለዉም በአዲስ አበባ እና በድሬ ዳዋ ከተሞች እንደሆነ ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2/3 ፣ ከአንቀጽ 14-16 እና 30/2 ስር ከተደነገጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ በየክፍለ ከተማዉ ያሉት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች በሕግ የአካባቢ(የግዛት ክልል)ሥልጣናቸዉ ተወስኖ የተደረጁ ሳይሆኑ ለተገልጋዩ ሕብረተሰብ ተደራሽ ለመሆን በአስተዳደራዊ ዉሳኔ የተዋቀሩ ናቸዉ፡፡
አመልካች ምድብ ችሎትን መምረጥ ዳኛን እንደመምረጥ የሚቆጠር ነዉ በማለት ያነሳዉን ክርክር በተመለከተም አንድ ዳኛ ከባለጉዳዩ ወይም ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ስላለዉ ጉዳዩን የገለልተኛነት እና የዳኝነት ነጻነት መርህ ጠብቆ ለመዳኘት አይችልም የሚባል ከሆነ ዳኛ ከችሎት እንዲነሳ የሚጠየቅበት ሥነ ሥርዓት በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 33 እና 34 ላይ በግልጽ ተደንግጓል፡፡በመሆኑም አመልካች ጉዳዩን ከዳኘዉ ምድብ ችሎት ተገቢነት ጋር በተያያዘ ያቀረበዉን ክርክር የሥር ፍርድ ቤት ባለመቀበሉ የተፈጸመ ስህተት አላገኘንም፡፡
የሠ/መ/ቁጥር 205068 ህዳር 30 ቀን 2014 ዓ/ም የምድብ ችሎት ስልጣን
በአብርሃም ዮሀንስ ሎው ኮርነር ቴሌግራም ገጽ ተገኘ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
0920666595
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ይህ የሚሆንበት ዋናው ጉዳይ የሚታይበትን ምድብ ችሎት ለመለየት እና ባለጉዳዮች በፍርድ ቤት አሰራር በሚደረግ ምደባ እንጂ በግል ዳኛና ምድብ ችሎቶችን እንዳይመረጡ ለማስቻል ነው፡፡ በዚህም መሰረት የአመልካች አድራሻ የካ ክፍለ ከተማ ሲሆን የተጠሪ አድራሻ ደግሞ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ነው ሆኖ እያለ ጉዳዩ በአቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት ጉዳዩን የማየት ሥልጣን እንደሌለዉና ፍርድ ቤቱ ባስቀመጠዉ አሰራር መሰረት መዝገቡ ለየካ ምድብ ችሎት እንዲተላለፍ በማለት ነው።
ችሎቱ ይህን አስመልክቶ የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሚከተለው ነው።
አሁን ባለዉ የፍርድ ቤቶች አደረጃጀት መሰረት በፌዴራል ደረጃ ያለዉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንድ ፍርድ ቤት ብቻ እንደሆነና የሚያስችለዉም በአዲስ አበባ እና በድሬ ዳዋ ከተሞች እንደሆነ ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2/3 ፣ ከአንቀጽ 14-16 እና 30/2 ስር ከተደነገጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ በየክፍለ ከተማዉ ያሉት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች በሕግ የአካባቢ(የግዛት ክልል)ሥልጣናቸዉ ተወስኖ የተደረጁ ሳይሆኑ ለተገልጋዩ ሕብረተሰብ ተደራሽ ለመሆን በአስተዳደራዊ ዉሳኔ የተዋቀሩ ናቸዉ፡፡
በመሆኑም በሬጅስትራር በኩል መዛግብቶች ሲከፈቱ ምድብ ችሎቶቹ የተዋቀሩበትን ዓላማ በሚያሳካ መልኩ እየታየ መዝገቦች እንዲከፈቱ መደረግ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የአንድ ክስ መዝገብ የተከሳሹ አድራሻ ከሚገኝበት ክፍለ ከተማ ዉጭ በሆነ ምድብ ችሎት ዘንድ ከተከፈተ ምድብ ችሎቱ በአንድ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሥልጣን ማዕቀፍ ዉስጥ ሆኖ ጉዳዩን የሚዳኝ በመሆኑና የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአካባቢ(የግዛት ሥልጣን)በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ በመላዉ የከተማ አስተዳደሩ ግዛት ክልል ዉስጥ በመሆኑ ክሱ የቀረበለት ምድብ ችሎት ጉዳዩን የመዳኘት ሥልጣን የለዉም ተብሎ መቃወሚያ ሊቀርብ የሚችልበት የሕግ መሰረት የለም፡፡
አመልካች ምድብ ችሎትን መምረጥ ዳኛን እንደመምረጥ የሚቆጠር ነዉ በማለት ያነሳዉን ክርክር በተመለከተም አንድ ዳኛ ከባለጉዳዩ ወይም ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ስላለዉ ጉዳዩን የገለልተኛነት እና የዳኝነት ነጻነት መርህ ጠብቆ ለመዳኘት አይችልም የሚባል ከሆነ ዳኛ ከችሎት እንዲነሳ የሚጠየቅበት ሥነ ሥርዓት በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 33 እና 34 ላይ በግልጽ ተደንግጓል፡፡በመሆኑም አመልካች ጉዳዩን ከዳኘዉ ምድብ ችሎት ተገቢነት ጋር በተያያዘ ያቀረበዉን ክርክር የሥር ፍርድ ቤት ባለመቀበሉ የተፈጸመ ስህተት አላገኘንም፡፡
የሠ/መ/ቁጥር 205068 ህዳር 30 ቀን 2014 ዓ/ም የምድብ ችሎት ስልጣን
በአብርሃም ዮሀንስ ሎው ኮርነር ቴሌግራም ገጽ ተገኘ
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
0920666595
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍13❤2
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት የጆሮ ማዳመጫ አድርገው ዜብራ ሲያቋርጡ የሚገኙ እግረኞችን 80 ብር መቅጣት መጀመሩ ታውቋል።ከሳምንት በፊት ለሚኩራ ክ/ከተማ ጎሮ አደባባይ የተጀመረው ቅጣት በሌሎች የከተማዋ አካባቢዎችም እየተጀመረ ነው ተብሏል።
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig @Lawsocieties
0920666595
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
http://alehig.wordpress.com/
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig @Lawsocieties
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።
0920666595
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
http://alehig.wordpress.com/
👍13❤4
205068_የምድብ_ችሎት_ስልጣንና_የስራ_መሪ.pdf
509 KB
ክርክሩ የስራ ክርክር ሲሆን የምድብ ችሎትን ስልጣን በተመለከተ ያቀረበው መቃወሚያ
ይህ የሚሆንበት ዋናው ጉዳይ የሚታይበትን ምድብ ችሎት ለመለየት እና ባለጉዳዮች በፍርድ ቤት አሰራር በሚደረግ ምደባ እንጂ በግል ዳኛና ምድብ ችሎቶችን እንዳይመረጡ ለማስቻል ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ በየክፍለ ከተማዉ ያሉት
በአስተዳደራዊ ዉሳኔ የተዋቀሩ ናቸዉ፡፡
በመሆኑም በሬጅስትራር በኩል መዛግብቶች ሲከፈቱ ምድብ ችሎቶቹ የተዋቀሩበትን ዓላማ በሚያሳካ መልኩ እየታየ መዝገቦች እንዲከፈቱ መደረግ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ
ይህ የሚሆንበት ዋናው ጉዳይ የሚታይበትን ምድብ ችሎት ለመለየት እና ባለጉዳዮች በፍርድ ቤት አሰራር በሚደረግ ምደባ እንጂ በግል ዳኛና ምድብ ችሎቶችን እንዳይመረጡ ለማስቻል ነው፡፡
አሁን ባለዉ የፍርድ ቤቶች አደረጃጀት መሰረት በፌዴራል ደረጃ ያለዉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንድ ፍርድ ቤት ብቻ እንደሆነና የሚያስችለዉም በአዲስ አበባ እና በድሬ ዳዋ ከተሞች እንደሆነ ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2/3 ፣ ከአንቀጽ 14-16 እና 30/2 ስር ከተደነገጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ በየክፍለ ከተማዉ ያሉት
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች በሕግ የአካባቢ(የግዛት ክልል)ሥልጣናቸዉ ተወስኖ የተደረጁ ሳይሆኑ ለተገልጋዩ ሕብረተሰብ ተደራሽ ለመሆን
በአስተዳደራዊ ዉሳኔ የተዋቀሩ ናቸዉ፡፡
በመሆኑም በሬጅስትራር በኩል መዛግብቶች ሲከፈቱ ምድብ ችሎቶቹ የተዋቀሩበትን ዓላማ በሚያሳካ መልኩ እየታየ መዝገቦች እንዲከፈቱ መደረግ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ
የአንድ ክስ መዝገብ የተከሳሹ አድራሻ ከሚገኝበት ክፍለ ከተማ ዉጭ በሆነ ምድብ ችሎት ዘንድ ከተከፈተ ምድብ ችሎቱ በአንድ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሥልጣን ማዕቀፍ ዉስጥ ሆኖ ጉዳዩን የሚዳኝ በመሆኑና የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአካባቢ(የግዛት ሥልጣን)በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ በመላዉ የከተማ አስተዳደሩ ግዛት ክልል ዉስጥ በመሆኑ ክሱ የቀረበለት ምድብ ችሎት ጉዳዩን የመዳኘት ሥልጣን የለዉም ተብሎ መቃወሚያ ሊቀርብ የሚችልበት የሕግ መሰረት የለም፡፡
👍17❤4
የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ክልከላ በተደረገባቸው እቃዎችና ተሽከርካሪዎች ላይ የተደረገ ማስተካከያ፣
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig @Lawsocieties
0920666595
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig @Lawsocieties
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።
0920666595
👉የቴሌግራም ቻናል 👈
👉Facebook Page 👈
👉YouTube 👈
👍10🤯1