አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ሠበር በ7 ዳኞች የተሰጠ ውሳኔ ።።።።።።።።።**።።።።።።።።።።።።።።።።።።። https://t.me/lawsocieties ።።።።።።።።።።።**።።።።።።።።።።።።።።።።።ሠሰ/መ/ቁ. 190307 ( ያልታተመ) ህዳር 29 ቀን 2014 ዓ.ምየአ/አ/ክትማ ዐቃቤ ሕግ ጽ/ቤት በፍርድ ቤት ክርክር በማድረግ የከተማዉ ነዋሪዎችን/የህዝብና የመንግስትን መብትና ጥቅም ለማስከበር ያለዉመብት/ስልጣን ተመሳሳይ መብትና ጥቅምን ለማስከበር ስልጣንና ኃላፊነት ባለዉ ሌላ የከተማዉ አስተዳደር አካል ክርክር ተደርጎበት ዉሳኔ ያረፈበት ጉዳይ በድጋሚ እንዲታይ በፍ/ብ/ሥ/ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት የመቃወም አቤቱታ ለማቅረብ ያስችለዋል ወይ?ሦስተኛ ወገን በክርክሩ ተሳታፊ ካልሆነ ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ ፍትሐዊ ዉሳኔ ለመስጠት የማይችል ዓይነት (indispensable party) ከሆነ በፍርድ ቤቱ አነሳሽነት ወይም መብት ባለዉ ሰዉ አቤቱታ አቅራቢነት፣ እንዲሁም ዉጤቱ መብቴን ሊነካ ይችላል በሚል ወገን (interested party) አቤቱታ አቅራቢነት ሦስተኛ ወገን በተጀመረ ክርክር ተሳታፊ የሚሆንበትን ሥርዓት የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ ይዘረጋል (አንቀጽ 40 እና 41 ይመለከቷል)፡፡ ዓላማዉም የጉዳዩ አመራር ፍትሐዊ እንዲሆንና በሥርዓት እንዲከናወን ለማስቻል ሲባል ነዉ ተብሎ ይታመናል፡፡ ይሁንናበተለያዩ ምክንያቶች ከላይ በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሠረት ክርክሩ በሂደት ላይ እያለ በክርክሩ ተሳታፊ ሆኖ መብቱን ማስከበር ይችል የነበረ ሰዉ ተሳታፊ ባልሆነበት መብቱን የሚነካ ዉሳኔ ሊሰጥ የሚችልበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ ስለሆነም በፍርድ ቤት ወይም በህግ የዳኝነት ስልጣን ባለዉ አካል በተሰጠ ዉሳኔ መብቴ ተነክቷል የሚል ሦስተኛ ወገን አቤቱታዉን በማቅረብ ዉሳኔዉን በመቃወም መብቱን ሊያስከብር የሚችልበትን ሥርዓት በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 ላይ ተመልክቷል ።በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት የሚቀርብ አቤቱታ የክርክሩ ተሳታፊ ባልሆነበት በተደረገ ክርክር የተሰጠ ዉሳኔ መብቱን የሚነካበት ሦስተኛ ወገን የመቃወም አቤቱታዉን አቅርቦ የክርክሩ ተሳታፊ በመሆን ተከራክሮ መብቱን ማስከበር እንዲችል ታስቦ የተዘረጋ ነዉ፡፡ በመሆኑም አቃቤ ህግ ወኪል ሆኖ ሊከራከር የሚችልበት መብትና ጥቅም ክርክር በማድረግ ተመሳሳይ መብትና ጥቅም ለማስከበር ስልጣን ባለዉ ጉዳዩ በሚመለከተዉ መስሪያ ቤት ክርክር ቀርቦበት ዉሳኔ ከተሰጠ በኋላ አቃቤ ህግ ዉሳኔዉን በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት ሊቃወም የሚችልበት ህጋዊ ምክንያት የለም፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 37502 (ቅጽ 8 ላይ እንደታተመዉ) የሰጠዉ የህግ ትርጉም ተለዉጧል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ዐቃቤ ህግ ቢሮ (በየደረጃዉ ያሉ ዐቃቤ ህግ ጽ/ቤቶችን ይጨምራል) ወኪል ሆኖ ክርክር በማቅረብ የነዋሪዉን መብትና ጥቅም እንዲያስከብር በአስፈፃሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጁ አዋጅ ቁጥር 64/2011 አንቀጽ 5 ስልጣን የተሰጠዉ ቢሆንም፣ ይህ ስልጣኑ ብቻዉን ተመሳሳይ መብትና ጥቅምን ለማስከበር ስልጣን ያለዉ የሚመለከተዉ የከተማዉ አስተዳደር አካል የክርክሩ ተሳታፊ በሆነበት ታይቶ ዉሳኔ የተሰጠበትን ጉዳይ መሠረት አድርጎ እንደገና ክርክር ለማድረግ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት የመቃወም አቤቱታ እንዲያቀርብ ምክንያት አይሆንም፡፡

#ዳንኤል ፍቃዱ
👍81
#Phison Real Estate#🚩for experienced

▪️1 - Senior Secretary
▪️2 - Senior Accountant
▪️3 - Senior Auditor
▪️4 - Safety & Health Officer(Nurse)
▪️5 - Junior Legal Officer
▪️6 - Excavator Operator
▪️7 - Mobile Crane Operator
▪️8 - Construction ,Machinery,Equipment & Maintainance Department Head
▪️Click the link below for details
👇👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3drJYhZ

▪️Deadlin - August 15/22
👍2
"የህዝቡ የግንዛቤ ማነስ" የት #አለህግ።
****
*
ውሃ
አምራች ድርጅቶች ተጠያቂ ናቸው። ተረፈ ምርታቸው (የፕላስቲክ ኮዳ) ከገጠር እስከ ከተማ፣ በየመንገዱ ተዘርቶአል። መንግስትም፣ የአከባቢ ጥብቃ ሚባል መስሪያ ቤት አለው። አካባቢን የሚያስጠብቅ ህጎችን አውጥተው፣ ለምን እንደ ማይተገብሩ ባናውቅም።

በጣም ቀላሉ መፍትሄ፣ የውሃው መሸጫ ዋጋ ላይ ሃምሳ ሳንቲም መጨመር ነው። ወይም አምራቾቹ፣ ከትርፋቸው ላይ ቀንሰው፣ የታሸገ ውሃ ዋጋን በሃምሳ ሳንቲም ይቀንሱ። ባዶ እቃውን የመለሰ፣ ሃምሳ ሳንቲሙን ይወስዳል። ያኔ፣ የውሃ ፕላስቲክ ተጥሎ ማየት ይናፍቀናል።
"የህዝቡ የግንዛቤ ማነስ" በሚል የካድሬ ቋንቋ አታደናቁሩን። #የትአለህግ
Via Safe road Addis

#የትአለህግ #challenge
#የትአለሕግchallenge
#YetAleHigchallenge


https://www.facebook.com/lawsocieties/
👍2👏1
👍2👎2🔥1
#Lion International Bank#

▪️1 - Human Capital Officer
▪️2 - Attorney
▪️3 - Senior Data & Business Intelegence Analyst
▪️4 - Branch manager I
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3QCGCag

▪️Deadline - August 19/22
🔥1
#Zemen Bank SC#🚩For Fresh & Exp

▪️1 - Graduate Trainee
▪️2 - Customer Service Representative I
▪️3 - Customer Service Officer II
▪️4 - Branch Manager - Grade C
▪️5 - Senior Officer Litigation
▪️6 - Manager - Legal Adviser

▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3c1JZIO

▪️Deadline - August 19/22
👍6😁21👏1