Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ_ፕሬዚደንት_ዛዲግ_አብርሃ በኢቴቪ መዝናኛ ቻናል ላይ ከተለያዩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ሆነው
#አዲስ_ዓመት እንደ #አዲስ_ለመነሳሳት እና #ለመነቃቃት የሚያበረክተውን በጎ ነገር ያካፍሉናል።
#እ_ኤ_አ #2040 ለአሜሪካ፤ ለቻይና፤ ለአውሮፓውያን እና ለአፍሪካውያን ሊኖረው የሚችለውን ገጸ-በረከት እና ዕዳ ያመላክታሉ። እንድትመለከቱ ጋበዝናችሁ፦
#አዲስ_ዓመት እንደ #አዲስ_ለመነሳሳት እና #ለመነቃቃት የሚያበረክተውን በጎ ነገር ያካፍሉናል።
#እ_ኤ_አ #2040 ለአሜሪካ፤ ለቻይና፤ ለአውሮፓውያን እና ለአፍሪካውያን ሊኖረው የሚችለውን ገጸ-በረከት እና ዕዳ ያመላክታሉ። እንድትመለከቱ ጋበዝናችሁ፦
👍4
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዓለማችን በዘመን የሽግግር ሀዲድ ላይ ተሳፍራለች። በአንድ በኩል #ፈጣን_የለውጥ_ሂደት፤ በሌላ በኩል #የግርታ_ማዕበል ላይ ነን።
የሀገራት ዕጣ-ፈንታ ለጥያቄ ቀርቦ መልስ የሚያስፈልግበት ዘመን ላይ ደርሰናል። #ከጨለማ_ወደ_ብርሀን_የሚያሸጋግር #መሪ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን።
በተለይ #የሀሳብ_ግልጽነት_ያላቸው_መሪዎች ያስፈልጋሉ። #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለዚህ ስራ ራሱን እያዘጋጀ ነው።
የሀገራት ዕጣ-ፈንታ ለጥያቄ ቀርቦ መልስ የሚያስፈልግበት ዘመን ላይ ደርሰናል። #ከጨለማ_ወደ_ብርሀን_የሚያሸጋግር #መሪ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን።
በተለይ #የሀሳብ_ግልጽነት_ያላቸው_መሪዎች ያስፈልጋሉ። #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለዚህ ስራ ራሱን እያዘጋጀ ነው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#“ሱሉልታን_እንደ_ዳቮስ” #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ከቀረጻቸው 13 ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ ሲሆን #የአመራር_ልማት_ማዕከሉን የዓለምአቀፍ ጉባኤ ማዕከል ለማድረግ የሚያስችል ነው።
አውሮፓውያን ችግር ሲገጥማቸው፤ ችግሮቻቸውን በጋራ ለመመከት፤ #የአውሮፓ_ማኔጅመንት_ኢንስቲትዩትን መስርተው ተሻግረዋል። ይህ ተቋም በጊዜ ሒደት አድጎና በልጽጎ ዳቮስ ላይ አድርሷቸዋል።
#በዳቮስ የማይፈቱ ችግሮች እንደሌሉ ይነገራል።
#አፍሪካዊ_ዳቮስን #በሱሉልታ ላይ ለማቋቋም ያስፈለገበትን ምክንያት #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ እንዲህ ይገልጻሉ፦
አውሮፓውያን ችግር ሲገጥማቸው፤ ችግሮቻቸውን በጋራ ለመመከት፤ #የአውሮፓ_ማኔጅመንት_ኢንስቲትዩትን መስርተው ተሻግረዋል። ይህ ተቋም በጊዜ ሒደት አድጎና በልጽጎ ዳቮስ ላይ አድርሷቸዋል።
#በዳቮስ የማይፈቱ ችግሮች እንደሌሉ ይነገራል።
#አፍሪካዊ_ዳቮስን #በሱሉልታ ላይ ለማቋቋም ያስፈለገበትን ምክንያት #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ እንዲህ ይገልጻሉ፦
👍5
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#መሪነት እና #ሀሳብ_ማፍለቅ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች!!
ሀሳብ ማመንጨት እንደስራ የሚቆጠርበት የመሪነት መንገድ!!
#የሀሳብ_ግልጽነት_ያላቸው_መሪዎች ሀሳባቸውን የሚያመነጩበት ማዕከል ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ መንገድ ጀምሯል።
#ዛዲግ_አብርሃ_የአፍሌክስ_ፕሬዚደንት ይህን ይላሉ፦
#Idea_Generation_center
#Thought_Leadership
#AFLEX_Leadership_Development_Program
#General_Leadership_Development_Program
#Speciallized_Leadership_Development_Program
ሀሳብ ማመንጨት እንደስራ የሚቆጠርበት የመሪነት መንገድ!!
#የሀሳብ_ግልጽነት_ያላቸው_መሪዎች ሀሳባቸውን የሚያመነጩበት ማዕከል ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ መንገድ ጀምሯል።
#ዛዲግ_አብርሃ_የአፍሌክስ_ፕሬዚደንት ይህን ይላሉ፦
#Idea_Generation_center
#Thought_Leadership
#AFLEX_Leadership_Development_Program
#General_Leadership_Development_Program
#Speciallized_Leadership_Development_Program
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በሱሉልታ የአመራር ማዕከል ውስጥ ከሚገኙ የቀድሞ ህንጻዎች መካከል የአስተዳደር ህንጻውን በማደስ ለቢሮ አገልግሎት እንዲውል ስራ መጀመሩ ተገለጸ።
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ #ለውጥ_Reform #ማስፋት_Scaling_Up እና #ሽግግር_Transformation ስራዎች መካከል አንዱ ሱሉልታ ውስጥ የሚገኙትን የቀድሞ ህንጻዎች በአዲስ መልክ በማደስ ወደ ስራ ማስገባት መሆኑም ተጠቅሷል።
ለአስተዳደር ቢሮው እድሳት የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን (ERA) ወጭውን የሚሸፍን ሲሆን ህንጻውን ለማደስ ደግሞ የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ECC) ውል መግባቱንና ስራ መጀመሩ ተገልጿል።
የአስተዳደር ቢሮው እድሳት ከአምስት እስከ ስድስት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ የተገለጸ ሲሆን; አጠቃላይ ወጭውም ወደ 200 ሚሊየን ብር እንደሚሆን ተነግሯል።
የህንጻው እድሳት እንደተጠናቀቀም የአካዳሚው ሰራተኞች ወደ አዲሱ ህንጻ ተዛውረው ስራ እንደሚጀምሩ የተጠቀሰ ሲሆን፤ ይህም አካዳሚው ለቢሮ ኪራይ የሚያወጣውን ገንዘብ ከማስቀረቱም በላይ የአመራር ልማት ስራውን በቅርበት ሆኖ ለማገዝ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሏል።
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ #ለውጥ_Reform #ማስፋት_Scaling_Up እና #ሽግግር_Transformation ስራዎች መካከል አንዱ ሱሉልታ ውስጥ የሚገኙትን የቀድሞ ህንጻዎች በአዲስ መልክ በማደስ ወደ ስራ ማስገባት መሆኑም ተጠቅሷል።
ለአስተዳደር ቢሮው እድሳት የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን (ERA) ወጭውን የሚሸፍን ሲሆን ህንጻውን ለማደስ ደግሞ የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ECC) ውል መግባቱንና ስራ መጀመሩ ተገልጿል።
የአስተዳደር ቢሮው እድሳት ከአምስት እስከ ስድስት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ የተገለጸ ሲሆን; አጠቃላይ ወጭውም ወደ 200 ሚሊየን ብር እንደሚሆን ተነግሯል።
የህንጻው እድሳት እንደተጠናቀቀም የአካዳሚው ሰራተኞች ወደ አዲሱ ህንጻ ተዛውረው ስራ እንደሚጀምሩ የተጠቀሰ ሲሆን፤ ይህም አካዳሚው ለቢሮ ኪራይ የሚያወጣውን ገንዘብ ከማስቀረቱም በላይ የአመራር ልማት ስራውን በቅርበት ሆኖ ለማገዝ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሏል።
👍4
#ከአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ #የለውጥ_Reform #የማስፋት_Scaling_Up እና #የሽግግር_Transformation ስራዎች መካከል አንዱ ወደ ተግባር ገብቷል።
በሱሉልታ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ ከሚገኙት የቀድሞ ህንጻዎች የአስተዳደር ቢሮውን በአዲስ መልክ የማደስ ተግባር ተጀምሯል።
ለአስተዳደር ቢሮው እድሳት #የኢትዮጵያ_መንገዶች_ባለስልጣን #ERA አጠቃላይ ወጭውን የሚሸፍን ሲሆን ለዕድሳት ደግሞ #የኢትዮጵያ_ኢንጂነሪንግ_ኮርፖሬሽን #ECC ውል ገብቶ ስራ ጀምሯል።
የህንጻው እድሳት እንደተጠናቀቀም የአካዳሚው ሰራተኞች ወደ አዲሱ ህንጻ ተዛውረው ስራ እንደሚጀምሩ ተጠቅሷል። በዚህም አካዳሚው ለቢሮ ኪራይ የሚያወጣውን ገንዘብ ከማስቀረቱም በላይ ለአመራር ልማት እና ለጥናትና ምርምር ስራዎች ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሏል።
በሱሉልታ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ ከሚገኙት የቀድሞ ህንጻዎች የአስተዳደር ቢሮውን በአዲስ መልክ የማደስ ተግባር ተጀምሯል።
ለአስተዳደር ቢሮው እድሳት #የኢትዮጵያ_መንገዶች_ባለስልጣን #ERA አጠቃላይ ወጭውን የሚሸፍን ሲሆን ለዕድሳት ደግሞ #የኢትዮጵያ_ኢንጂነሪንግ_ኮርፖሬሽን #ECC ውል ገብቶ ስራ ጀምሯል።
የህንጻው እድሳት እንደተጠናቀቀም የአካዳሚው ሰራተኞች ወደ አዲሱ ህንጻ ተዛውረው ስራ እንደሚጀምሩ ተጠቅሷል። በዚህም አካዳሚው ለቢሮ ኪራይ የሚያወጣውን ገንዘብ ከማስቀረቱም በላይ ለአመራር ልማት እና ለጥናትና ምርምር ስራዎች ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሏል።
👍7
#Smart_Civilization Delegates Discuss Partnership with #AFLEX
Delegates from the #Smart_Civilization convened today with representatives from #AFLEX to explore the possibility of establishing a #strategic_partnership between the two institutions.
The discussions aimed to identify key areas for collaboration and address leadership issues that may arise during this cooperative endeavor.
Both parties expressed a strong commitment to fostering mutual understanding and collaboration, focusing on several potential projects that could enhance the leadership and technology ties between their respective organizations.
Further discussions are planned to refine the partnership framework and explore additional opportunities for joint initiatives.
Delegates from the #Smart_Civilization convened today with representatives from #AFLEX to explore the possibility of establishing a #strategic_partnership between the two institutions.
The discussions aimed to identify key areas for collaboration and address leadership issues that may arise during this cooperative endeavor.
Both parties expressed a strong commitment to fostering mutual understanding and collaboration, focusing on several potential projects that could enhance the leadership and technology ties between their respective organizations.
Further discussions are planned to refine the partnership framework and explore additional opportunities for joint initiatives.
👍7