#AFLEX_Environmentally_Friendly_Academy
We are determined to keep our environment sustainable and friendly. We have established a treatment plant and recycled the water for our nursery garden and for the neighborhood community as a way of Corporate Social Responsibility.
We are determined to keep our environment sustainable and friendly. We have established a treatment plant and recycled the water for our nursery garden and for the neighborhood community as a way of Corporate Social Responsibility.
አካዳሚው 27 ከሚሆኑ ተቋማት ጋር በመቀናጀት በሁለት ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) እንዳዘጋጀ የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ገለጹ። አቶ ሙሉነህ አባተ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የትምህርትና ስልጠና ቡድን መሪ ናቸው። የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለሚያዘጋጀው የJudiciary Specialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ተቋማቸውን ወክለው ተገኝተዋል። ያላቸውን ዕውቀትና ልምድ ይዘው በስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻው ላይ ሙያዊ አስተያየቶችንና ምክሮችን ሲያቀርቡ ነበር። አቶ ሙሉነህ እንደገለጹልን አካዳሚው የተሟላ የአመራር ልማት ፕሮግራም ማዕቀፍ ለማዘጋጀት በሚያደርገው ተግባር ውስጥ ባለድርሻ አካላት መካተታቸው ምሉዕ የሆነ የስርዓተ ስልጠና ሰነድ ለማዘጋጀት መደላድል እንደሚፈጥር ያምናሉ።
በተለይም ደግሞ የፍትህ ዘርፉን አመራር አቅም በተቀናጀ እና በተደራጀ መልኩ ለመገንባት የሚያስችል ስርዓተ ስልጠና (curriculum) መዘጋጀቱ፤ ለዘርፉ የሚኖረው ፋይዳ በቀላሉ የሚገለጽ እንዳልሆነ የሚጠቅሱት አቶ ሙሉነህ፤ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ላሉ ሶስት ፍርድ ቤቶችና ተጠሪ ተቋማት አመራር አቅም ግንባታ ላይ መስራት የሚገባ ከሆነ የስርዓተ ስልጠና (curriculum) የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ነው። ስለ ስርዓተ ስልጠና ምንነት እና አዘገጃጀት ገለጻ ከመስጠት ጀምሮ በቡድን መንፈስ ለመስራት የነበረው ሂደት አዳዲስ ዕውቀቶችንና ልምዶችን እንዲያገኙ እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።
በተለይም ደግሞ የፍትህ ዘርፉን አመራር አቅም በተቀናጀ እና በተደራጀ መልኩ ለመገንባት የሚያስችል ስርዓተ ስልጠና (curriculum) መዘጋጀቱ፤ ለዘርፉ የሚኖረው ፋይዳ በቀላሉ የሚገለጽ እንዳልሆነ የሚጠቅሱት አቶ ሙሉነህ፤ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ላሉ ሶስት ፍርድ ቤቶችና ተጠሪ ተቋማት አመራር አቅም ግንባታ ላይ መስራት የሚገባ ከሆነ የስርዓተ ስልጠና (curriculum) የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ነው። ስለ ስርዓተ ስልጠና ምንነት እና አዘገጃጀት ገለጻ ከመስጠት ጀምሮ በቡድን መንፈስ ለመስራት የነበረው ሂደት አዳዲስ ዕውቀቶችንና ልምዶችን እንዲያገኙ እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።
👍2
በሀገር ውስጥ ያለውን የልምድና የዕውቀት ውስንነት ለመቅረፍ፤ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እያደረገ ያለውን ተግባር የሚያደንቁት አቶ እንድሪስ ናቸው። ከኢፌዴሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ነው የመጡት።
የተዘጋጀ እና ያለቀ የcivil society Specialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ከመስጠት ይልቅ፤ የዘርፉን ባለቤቶች ጠርቶ ኑ አብረን እንስራ ማለት ትልቅ ትርጉም ያለውና ለውጤታማነቱም መሰረት የሚጥል እንደሆነ አቶ እንድሪስ ይናገራሉ።
በዘርፉ ያለውን ክፍተት ለመሙላትም የcivil society Specialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) መዘጋጀቱ አመራሩ በሰነድ የታገዘ የዕውቀትና የክህሎት ድጋፍ እንዲያገኝ ያግዛል የሚሉት አቶ እንድሪስ፤ ይህ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ያምናሉ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከተለያዩ የፌዴራል ተቋማት ጋር በመቀናጀት በስፔሻላይዜሽን የአመራር ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በርካታ ተግባራቶችን አያከናወነ እንደሆነ የሚገልጹት ደግሞ በአካዳሚው የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ናቸው።
አካዳሚው 27 ከሚሆኑ ተቋማት ጋር በመቀናጀት በሁለት ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) እንዳዘጋጀ የሚገልጹት ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ከነዚህም ውስጥ 15ቱ ቀደም ብለው በመጀመሪያው ዙር የተከናወኑ እንደሆኑና ቀሪዎች 12 ደግሞ በ2ኛው ዙር ከሀምሌ16/2016 እሰከ ሀምሌ 19/2016 ዓ.ም ድረስ እንደተሰሩ ተገልጿል።
በዚህ የስርዓተ ስልጠና ዝግጅት ከአካዳሚውና ከተለያዩ ተቋማት በርካታ ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን ባለሙያዎች ወደ ዝግጅት ከመግባታቸው በፊት በስርዓተ ስልጠና አዘገጃጀትና ሞዳሊቲ ላይ ሰፋ ያለ ግንዛቤ እንዲፈጠር ተደርጓል፡፡
በመጨረሻም ሁሉም ዜሮ ድራፍት ስርዓተ ስልጠናዎች በጋራ መድረክ ቀርበው ውይይት ከተደረገባቸው በኋላ ወደ የተቋማት ተመልሰው በተቋማት ከፍተኛ የበላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ዳብረው፤ አካዳሚው በቀጣይ በሚያዘጋጀው የቫሊዴሽን ወርክሾፕ ቀርበው የመጨረሻ ቅርጻቸውን እንዲይዙ በሚል ስምምነት ላይ ተደርሶ የስርዓት ስልጠናው ዝግጅት እንደተጠናቀቀ የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ተናግረዋል።
የተዘጋጀ እና ያለቀ የcivil society Specialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ከመስጠት ይልቅ፤ የዘርፉን ባለቤቶች ጠርቶ ኑ አብረን እንስራ ማለት ትልቅ ትርጉም ያለውና ለውጤታማነቱም መሰረት የሚጥል እንደሆነ አቶ እንድሪስ ይናገራሉ።
በዘርፉ ያለውን ክፍተት ለመሙላትም የcivil society Specialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) መዘጋጀቱ አመራሩ በሰነድ የታገዘ የዕውቀትና የክህሎት ድጋፍ እንዲያገኝ ያግዛል የሚሉት አቶ እንድሪስ፤ ይህ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ያምናሉ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከተለያዩ የፌዴራል ተቋማት ጋር በመቀናጀት በስፔሻላይዜሽን የአመራር ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በርካታ ተግባራቶችን አያከናወነ እንደሆነ የሚገልጹት ደግሞ በአካዳሚው የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ናቸው።
አካዳሚው 27 ከሚሆኑ ተቋማት ጋር በመቀናጀት በሁለት ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) እንዳዘጋጀ የሚገልጹት ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ከነዚህም ውስጥ 15ቱ ቀደም ብለው በመጀመሪያው ዙር የተከናወኑ እንደሆኑና ቀሪዎች 12 ደግሞ በ2ኛው ዙር ከሀምሌ16/2016 እሰከ ሀምሌ 19/2016 ዓ.ም ድረስ እንደተሰሩ ተገልጿል።
በዚህ የስርዓተ ስልጠና ዝግጅት ከአካዳሚውና ከተለያዩ ተቋማት በርካታ ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን ባለሙያዎች ወደ ዝግጅት ከመግባታቸው በፊት በስርዓተ ስልጠና አዘገጃጀትና ሞዳሊቲ ላይ ሰፋ ያለ ግንዛቤ እንዲፈጠር ተደርጓል፡፡
በመጨረሻም ሁሉም ዜሮ ድራፍት ስርዓተ ስልጠናዎች በጋራ መድረክ ቀርበው ውይይት ከተደረገባቸው በኋላ ወደ የተቋማት ተመልሰው በተቋማት ከፍተኛ የበላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ዳብረው፤ አካዳሚው በቀጣይ በሚያዘጋጀው የቫሊዴሽን ወርክሾፕ ቀርበው የመጨረሻ ቅርጻቸውን እንዲይዙ በሚል ስምምነት ላይ ተደርሶ የስርዓት ስልጠናው ዝግጅት እንደተጠናቀቀ የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ተናግረዋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እና #የሥራና_ክህሎት_ሚኒስቴር ያደረጉትን የጋራ መግባቢያ ስምምነት አዲስ ዋልታ ቴቪ እንዲህ ዘግቦታል፦
#አሁን
********
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የ100 ቀናት ሳምንታዊ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተደረገ ነው::
የዘርፍ ሀላፊዎችና ዳይሬክተሮች በሳምንቱ ውስጥ ያከናወኗቸው ተግባራትና የተገኙ ውጤቶች እየቀረቡ ነው::
********
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የ100 ቀናት ሳምንታዊ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተደረገ ነው::
የዘርፍ ሀላፊዎችና ዳይሬክተሮች በሳምንቱ ውስጥ ያከናወኗቸው ተግባራትና የተገኙ ውጤቶች እየቀረቡ ነው::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከአስተዳደር ወረዳ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ጋር በመተባበር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወኑ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከአስተዳደር ወረዳ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አመራርና አባላት ጋር በመተባበር የበጎ አድራጎት ማህበረሰብ ተሳትፎ እና የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት ሱሉልታ ከተማ በሚገኘው የአካዳሚው የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ ተከናውኗል።
የአካዳሚው ኦፕሬሽን ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሠ ዶ/ ር የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈው የሴቶች ሊግ የአረንጓዴ አሻራ መልዕክት አካል በመሆናቸው ኩራት እንደተሠማቸው ተናግረዋል ።
በስደተኞች ተመላሽ አገልግሎት የአስተዳደር ወረዳ ሴቶች ሊግ ሰብሳቢ የሆኑት ወ/ሮ ሰብለወርቅ አባት እንደተናገሩት የአስተዳደር ወረዳ ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትር የሆነ ከአስራ ስድስት ተቋማት ጥምረት የተመሰረተ እንደሆነና አራት መቶ ሀምሳ የሴት ሊግ አባላት እንዳሉት ገልፀዋል፡፡
ኃላፊዋ እንደገለፁለት አስተዳደሩ የአቅም ግንባታ፣ የበጎ አድራጎት ለዝቅተኛ ሰራተኞች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የማድረግ ስራና የደም ልገሳ እንዲሁም ለፅዱ ኢትዮጵያ የበኩሉን ድርሻ ሲወጣ መቆየቱንም ጠቅሰዋል፡፡
በዛሬው እለትም የተከናወነው መርሀግብር ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር የአየር ንብረት አሉታዊ ተፅዕኖን ለመከላከል የሚችሉ ሀገር በቀል ችግኞችን ለመትከል የተዘጋጀ እንደሆነ አስታውቀዋል።
በቀጣይም ከመትከል ባለፈ መፅደቃቸውን አንደሚንከባከቡና በአረንጓዴ አሻራ ልማቱ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም 2500 ችግኝ እንደተተከለም ተናግረዋል፡፡
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከአስተዳደር ወረዳ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አመራርና አባላት ጋር በመተባበር የበጎ አድራጎት ማህበረሰብ ተሳትፎ እና የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት ሱሉልታ ከተማ በሚገኘው የአካዳሚው የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ ተከናውኗል።
የአካዳሚው ኦፕሬሽን ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሠ ዶ/ ር የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈው የሴቶች ሊግ የአረንጓዴ አሻራ መልዕክት አካል በመሆናቸው ኩራት እንደተሠማቸው ተናግረዋል ።
በስደተኞች ተመላሽ አገልግሎት የአስተዳደር ወረዳ ሴቶች ሊግ ሰብሳቢ የሆኑት ወ/ሮ ሰብለወርቅ አባት እንደተናገሩት የአስተዳደር ወረዳ ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትር የሆነ ከአስራ ስድስት ተቋማት ጥምረት የተመሰረተ እንደሆነና አራት መቶ ሀምሳ የሴት ሊግ አባላት እንዳሉት ገልፀዋል፡፡
ኃላፊዋ እንደገለፁለት አስተዳደሩ የአቅም ግንባታ፣ የበጎ አድራጎት ለዝቅተኛ ሰራተኞች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የማድረግ ስራና የደም ልገሳ እንዲሁም ለፅዱ ኢትዮጵያ የበኩሉን ድርሻ ሲወጣ መቆየቱንም ጠቅሰዋል፡፡
በዛሬው እለትም የተከናወነው መርሀግብር ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር የአየር ንብረት አሉታዊ ተፅዕኖን ለመከላከል የሚችሉ ሀገር በቀል ችግኞችን ለመትከል የተዘጋጀ እንደሆነ አስታውቀዋል።
በቀጣይም ከመትከል ባለፈ መፅደቃቸውን አንደሚንከባከቡና በአረንጓዴ አሻራ ልማቱ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም 2500 ችግኝ እንደተተከለም ተናግረዋል፡፡
👍2
#AFLEX_President Engages in Productive Dialogue with #UN_Under_Secretary_General_and_Executive_Secretary_of_ECA on Partnership and Leadership Development Programs
In a significant move towards fostering collaboration and enhancing leadership capabilities across Ethiopia and Africa, The African Leadership Excellence Academy President, #Zadig Abreha and UN Under-Secretary-General and, Executive Secretary of ECA, #Claver_Gatete, engaged in a fruitful discussion on potential #partnerships and collaborative efforts aimed at #Ethiopian and #African leaders' Development Program, Africanization project, Joint research, and facility sharing for Global meetings and convention.
In a significant move towards fostering collaboration and enhancing leadership capabilities across Ethiopia and Africa, The African Leadership Excellence Academy President, #Zadig Abreha and UN Under-Secretary-General and, Executive Secretary of ECA, #Claver_Gatete, engaged in a fruitful discussion on potential #partnerships and collaborative efforts aimed at #Ethiopian and #African leaders' Development Program, Africanization project, Joint research, and facility sharing for Global meetings and convention.